የሰላም ክፍሌ ይትባረክ ብሎግ፤ ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለኝን ትናንሽ ሀሳቦች በትህትና አቀርባለሁ። ለስሕተቶቼም በቅድሚያ ይቅርታ እጠይቃለሁ
Wednesday, 30 June 2021
የቶክስ ማቆም ውሳኔውና የጎሳ ብሔርተኝነት አደጋ
Thursday, 3 December 2020
The Ethiopian Business Class Must Rise As A Political Power
Erring on the side of caution, we should assume that 29 years of institutionalized ethnic politics in Ethiopia has created significant 'facts on the ground'. From the political class down to the masses, ethnic nationalism has a following that cannot be ignored. It has become a political fact of life.
Unfettered ethnic nationalism both in theory and in practice (the institution of ethnic federalism) can be described as a conflict generating machine. In order to have a peaceful and productive political environment, ethnic nationalism must be curtailed and ethnic federalism must be altered to become a more pluralistic multicultural federalism, the type of which there are many successful examples throughout the world.
The task of reducing ethnic nationalist sentiment and moving from ethnic federalism towards multicultural federalism cannot be left to the federal government, the ruling Prosperity Party, and Prime Minister Abiy Ahmed alone. For two reasons: First, there is a significant concentration of ethnic nationalists both in the government, party, and deep state structures. Even with the departure of the TPLF and the arrests of prominent ethnic agitators, the fact is that in towns such as Shashemene, the executive, judiciary, and police are controlled by ethnic nationalists. There is also a strong ethnic nationalist presence in the Oromia wing of the ruling party. Remember the old saying about the OPDO being the OLF in disguise. Secondly, there is a degree of ethnic nationalism amongst the population especially in Oromia that cannot be ignored. The government and Prosperity Party must be careful not to antagonize this constituency. For these two reasons, the extent to which the government and party can act against ethnic nationalism using soft and hard power is limited.
Given this, a political actor other than the government and ruling party has to step up to the plate in the struggle to reduce ethnic nationalism in Ethiopia. What political actor has the potential to do this? The masses, the intellectual class, and opposition political class have not shown any signs of being capable of political organization and action. They seem to be still weakened by over 45 years of Marxism, political revolution, and terror. This is evidenced by the fact that there has been no opposition political organization of any consequence for decades. There has been no mass political movement Ethiopia to speak of, except perhaps 'qerro', which has a significant ethnic nationalist element. So it is unlikely that the masses or opposition intellectual and political classes will be capable in the near future of creating a political movement that can work towards reducing ethnic nationalism.
There is another social class than in the near term can turn itself into a major political actor, and this social class is the new and rising business class. For two reasons. First, this class has both financial and intellectual resources. Second, and more importantly, it has the powerful invisible hand - its desire for profit and wealth - as an incentive to work towards a stable and peaceful political environment. The only way the business class can make money and keep its wealth is by reducing ethnic nationalism and thereby bringing about a peaceful political environment. This is a strong incentive that the other social classes, such as the masses, intellectual or political elite cannot make use of. The business class, for the sake of its own survival and to protect its investments, must get politically involved and work towards reducing ethnic nationalism. We can only hope that business leaders understand this and begin the long and steady work of making the business class a political force.
The blueprint for the business class' political involvement is straightforward as it follows the same model used throughout the world from ancient times until today. Traditionally, the business class wields influences politics via soft power generated by money. It exercises influence via lobbying and marketing of various kinds, by providing direct and indirect incentives to politicians, bureaucrats, civil society, businesses, and most importantly by creating institutions that work for its political aims, etc. The business class aims to become a permanent political influencer, not a single issue and one time lobby.
Let me give a practical example of what the actions of the business class lobby might look like. Let's take the case of Shashemene, which today has many of its government officials arrested as a result of their participation, directly or indirectly, in promoting ethnic violence and murder during the past year. To reduce ethnic nationalism in Shashemene, the entire governing structure would be targeted for influence and lobbying. In addition, influential institutions, such as organizations supporting local culture and traditions, empowering local youth in business activities, etc. would be established to give a safe and peaceful way to channel multiculturalism and economic aspirations without resorting to ethnic nationalism. These institutions would also help crowd out ethnic nationalist institutions and influence. In addition, institutions tertiary to the cause such as schools, hospitals, and businesses would be established to round out an all encompassing influencing structure. In the medium term, this work would result in attracting the populace into a more moderate political mindset, as well as tying the interests of politicians, merchants, students - all sectors of society - with moderate politics. In the long term, it will lead to the birth of a new moderate generation.
It may seem to some that the end of the TPLF means the end of ethnic nationalism and ethnic federalism. This view it seems to me is quite unrealistic. 30 years of institutionalized ethnic politics has created ethnic nationalism on the ground. The strong 'qerro' movement is an example of the result of this ethnic nationalism. This ethnic nationalism cannot be dealt with by the government alone, as the government is constrained by ethnic nationalists in its ranks, as well as ethnic nationalism in Oromia. The government needs the support of other political actors. Politicians, intellectuals, and the masses must tangible support the government to reduce ethnic nationalism. But more importantly, the social class with the most capacity, the business class, must establish itself as a political force and begin to tactfully use its enormous potential soft power in a campaign against ethnic nationalism. In this way, Ethiopia will move towards a less ethnic more peaceful political environment.
Saturday, 28 November 2020
A Prudent Strategy for the Ethiopian Centre
I write this now because soon the TPLF will be history, and we will have to proceed with building a peaceful and stable Ethiopian political environment... Before the TPLF's recent acts of terrorism, many Ethiopia politicans and pundits that consider themselves centrists were attacking Prime Minister Abiy's administration for its inability to deal with ever increasing instances of ethnic cleansing, especially anti-Amhara ethnic cleansing, taking place throughout the country. Many of these politicians and pundits are now fully on side with Abiy on the issue of the TPLF insurrection.
A year and a half ago, I tried to makes sense of the (incessant) criticism of Prime Minister Abiy Ahmed and his government. Much of the criticism has to do with two points:
1. The federal and Addis Ababa government's real or perceived bias in favour of Oromos in handing out services and entitlements such as land, employment, etc.
2. The federal government's not preventing repeated instances of ethnic murder and ethnic cleansing of mostly Amharas but also others in Oromia, Benishangul, and SNNP regions.
Before I continue, I ask you to keep in mind the following quote: “When people realize things are going wrong, there are two questions they can ask. One is, ‘What did we do wrong?’ and the other is, ‘Who did this to us?’ The latter leads to conspiracy theories and paranoia. The first question leads to another line of thinking: ‘How do we put it right?’” Bernard Lewis
Of course, criticism has its place and is sometimes necessary. But the context has to be right. In today's Ethiopian political context, virulent criticism of Abiy to the point of advocating for his ouster (along with ethnic nationalists and the TPLF) simply does not make sense. Let me explain.
Fanning anti-Abiy sentiment can have one of two goals:
1. Creating a situation where Abiy steps down or is ousted from power.
2. Putting Abiy under pressure to do more to get rid of Oromo bias and stop ethnic cleansing.
Let's address the first goal. In a scenario where Abiy is ousted from power, it's of course important to consider who or what will step into the vacuum! Does the centre have any political organization or structure that is ready to take over power? The answer is clearly no. The centre has no party, no organization, no civic society, no deep state network that is ready to take over leadership of the country. In fact, in terms of organization and structure, the ethnic nationalists are much more organized than the centre. Thus, if Abiy is ousted from power, we will have a power vacuum which will be filled with chaos, and the ethnic nationalists will have the advantage over the centre. Clearly Abiy being forced from power goes against the interests of the centre. Those politicians and pundits who don't like his policies or execution of policies must first establish a viable alternative organization and power structure before advocating for Abiy's ouster. Otherwise it will be 1991 again.
The second goal seems more realistic, but it isn't... Undoubtedly, criticism from centre politicians and pundits puts pressure on Abiy. Along with the criticism from the public at large, which feels more and more vulnerable with the increasing incidents of ethnic cleansing. The question is how can he respond to this pressure. Is the pressure enough for Abiy to start doing more about Oromo bias and tackling ethnic cleansing? My answer is no. For two reasons. First, the ethnic extremism embedded in the OPDO has been passed on to the Prosperity Party's Oromia branch. From municipal mayors to police chiefs to rank and file civil servants all the way up to top party officials, there are various degrees of ethnic extremism. If one takes a town like Shashemene, the mayor, police chief, kebele and woreda officials, etc., are all some some shade or another of ethnic extremists. In a situation like this, Abiy cannot simply replace all of these officials. That would be politically dangerous. He has to make due with what he has. The second reason is that the ethnic extremists have organizations that are powerful and capable of troubling the government. They can inflict terror, ethnic cleansing, produce protests, sabotage, etc. Because of this, Abiy's government has to tread carefully in managing ethnic extremism, especially Oromo ethnic extremism. Expecting the government to be able to simply purge all ethnic extremists is unrealistic. For these two reasons, pressure from the centre on the Abiy government to put an end to Oromo bias and ethnic cleansing, though somewhat useful, cannot fix the problem. He simply cannot respond fully to such pressure.
So, if Abiy's ouster from power is not good for the centre, and if putting pressure on him is not that helpful, what can centre politicians and pundits do to bring about the desirable result of ending ethnic cleansing and reducing Oromo bias (the latter is not for me a very big issue - we should accept Oromo bias for the near future)? What centre politicians and pundits can do is start and focus on the difficult work of creating organizations, parties, lobbies, civil societies, and deep state networks that can exert real power in the country and counteract ethnic nationalism. This includes joining current institutions, including the government and the ruling party, and exerting influence from within. This is a critical aspect to the struggle.
It is only via a critical mass of organization that ethnic nationalism and radicalism can be tackled in a prudent and effective way, by the use of overwhelming and targetted soft power. The federal government alone cannot do this because ethnic nationalism is too embedded in government institutions and amongst the public. So I would expect our politicians and pundits to remove their focus from complaining about Abiy and his government, to building a centrist political and civic force that is able to peacefully, prudently, and effectively combat ethnic radicalism
Wednesday, 10 July 2019
ኸርማን ኮሆን ስለ አማራ ያሉትን አስመልክቶ...
እንደ ኸርማን ኮሆን አይነቱ በተረታ ላይ ያሉ መካከለኛ ደረጃ ዲፕሌማት ይህን ያህል ትኩረት ማግኘታቸው የኢትዬጵያን የኃይል ድክመት ምን ያህል እንደሆነ ያሳያል።
ለማንኛውም የዛሬው የአምሀራ ብሔርተኝነት (ይልነበረው) የድሮ የአምሀራ የበላይነትን ለመመለስ ሳይሆን አሁን ያለው የብሶት እና የበታችነት መንፍስን ለማባበል ነው አላማው! የበላይነት ሳይሆን የበታችነት መንፈስ ነው መሰረቱ፡፡ ከዚህ ረገድ ከትግራይ እና ኦሮሞ የጎሳ ብሔርተኝነት ምንም አይለይም። ጨራሽ የነዚህ (ያረፈደ) ግልባጭ ነው።
Sunday, 21 April 2019
ገንቢ ውይይት ከአንዷለም አራጌ ጋር
ለማንኛውም አንድ ሁለት ነጥብ ከዚህ ውይይት... በመጀመርያ አንዱእዓለም ስለ «ሃላፊነት ፖለቲካ» (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2016/09/blog-post_30.html) አስረግጦ ተናገረ። የሀገራችን ፖለቲካዊ ይሁን ሌሎች ችግሮች በዋናኝነት የህወሓት ጥፋት ሳይሆኑ የያንዳንዶቻችን ጥፋት ናቸው። በድርጊታችን ወይንም በዝምታችን እያንዳንዶቻችን ጥፋተኛ ነን። (እኔ የምለው) አልፎ ተርፎ ህወሓትንም የወለድነው እኛው ነን (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2016/09/blog-post_21.html)። ይህን ሃላፊነት ካልወሰድን መቼም ልንድን አንችልም። ትክክለኛ መልዕክት ነው።
Thursday, 18 April 2019
ገንቢ ትምሕርት ክሙስታፋ ምሐመድ ዑመር
ሁለት ዋና ዋና ነጥቦች፤
፩) በፖለቲካ ፍፁምነት የለም። ፍፁም እውነት እና ፍፁም ውሸት የለም። ፖለቲካ እንደ ሃይማኖት አይደለም። የሁሉም ሃሳብ የተወሰነ እውነት ሊኖረው ይችላል። ስለዚህም የሌላውን ሃሳብ እና አቋም በደምብ መረዳት አለብን። እራሳችንን በሌሎች ቦታ አድርገን በርህራሄ ማሰብ አለብን። ምናልባት ልክ ሊሆኑ ይችላሉ ብለን ማሰብ አለብን። መገተር የለብንም። ለመስማማት መወያየት እና መደራደር አለብን። ይህን ተመልክቶ «ፖለቲካ ሃይማኖት አይድለም» (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2016/10/blog-post.html) የሚለውን ጽሁፍ ያንብቡ።
በተዘዋዋሪ በፖለቲካ ተደራድሮ ተስማምቶ መኖር ሲቻል በሃይማኖት ረገድ አይቻልም ብለው ሲአስረዱ በሃይማኖት ግን ተቻችሎ፤ ላለመስማማት ተስማምቶ አብሮ መኖር ይቻላል ብለዋል። ግን «ተቻችሎ» ብቻ ሳይሆን ተፋቅሮ መኖር ይቻላል። «ሃይማኖታዊ መቻቻል» (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/04/blog-post_3.html) የሚለውን ጽሁፍ ያንብቡ።
፪) ይህንን ተከትሎ ርዕዮት ዓለምን እንደ ፍፁም ማየት የለብንም። ርዕዮት ዓለም ሰው ስራሽ ነው እና ስህተቶች እንዳሉት ማወቅ አለብን። ርዕዮት ዓለምን እንደ ጣኦት ካመለክን ወደ እልቂት እናመራለን። አቶ ሙስታፋ ብዙዎቻችን «የምናመልከው» ዴሞክራሲም እንደ ጣኦት ከተቆጠረ ታላቅ አደጋ እንደሚያስከትል አስረዳ። በዚህ ዙርያ «ዴሞክራሲ» (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/03/blog-post_8.html) የሚለውን ጽሁፍ ያንብቡ።
አልፎ ተርፎ በርዕዮት ዓለም ፍፁም እውነት ወይንም ፍፁም ስህተት የለም ስንል ይህን አባባል በኢትዮጵያ ነባራዊ የፖለቲካ ሁኔታ ስንተገብር አንዱ መደምደምያ የጎሳ ብሄርተኝነት ፍፁም ስህተት አይደለም የሚለው ይሆናል። እኔ የጎሳ ብሄርተኝነት በተለይ የጎሳ ፌደራሊዝም ባልወድም የጎሳ ብሄርተኝነት እና ፌደራሊዝም «ክፋት» ናቸው አራማጆቹም «ክፉ» ናቸው ማለት ተገቢ አይደለም። በነሱ ቦታ ሆኖ አስቦ ተቆቁሮ ነው ወደፊት መራመድ የሚቻለው። በዚህ ረገድ «ተረት ተረት፤ ጎሰኝነት ዘረኝነት ነው» (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/08/blog-post_6.html) የሚለው ጽሁፍ ይመልከቱ።
፫) በመጨረሻ የጎሰኝነትን አደጋ (ይህ የሀገር ብሄርተኝነትንም ሊመለከት ይችላል) «የኔ ጎሳ ሰዎች ንጹ የሌሎች ክፉ» አድርገን መቁጠር ምን ያህል ሃሰት እንደሆነ አቶ ሙስታፋ አስተማሩ። በኔም በሌላም ጎሳ ደጎች እና ክፉዎች እንዳሉ ለማንም ግልጽ ነው። ጥሩ እና ክፉን የሚለየው መስመር በጎሳዎች መካከል አይደለም የሚሄደው፤ በጎሳዎች ውስጥ ነው።
አቶ ሙስታፋ እዚህ ላይ አቆሙ፤ በሃሳቡ አልቀጠሉበትም። መሰረታዊው ነጥብ ይህ ነው፤ ጥሩን እና ክፉን የሚለየው መስመር የሚያልፈው በጎሳዎች መካከል ሳይሆን በያንዳንዶቻችን ልብ መሃል ነው። እነዚህን ሁለት ጽሁፎች ያንብቡ፤ https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/10/blog-post_21.html እና https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2016/09/blog-post_30.html።
Tuesday, 16 April 2019
በስመ አብ! አሁንም ምሁሮቻችን ይህን ስርዓት «multiculturalism» ይሉታል
የኢትዮጵያ ህገ መንግስት በዓለም ብቸኛ እና ጸንፈኛ የሚያደርገው በጎሳ፤ በ«ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች»፤ የተመሰረተ ነው። ይህ ሌላ ሀገር የለም። የጎሳ ፖለቲካ እና የጎሳ ምብት ሌሎች ሀገራት አሉ፤ ግን የህገ መንግስታቸው መሰረት አይደለም። እንደ ካናዳ፤ ህንድ፤ ወዘተ የጎሳ ፍላጎት፤ መብት፤ ጥያቄ፤ ወዘተ፤ የባህል እና ቋንቋ ብዝሃነት፤ የማንነት ምዝያነት ወዘተ ከኢትዮጵያ በተሻለ መንገድ ያስተናግዳሉ። ግን ይህን የሚያደርጉት የባህል እና እቋንቋ ብዝሃነት የሚያስተናግድ የዜግነት ህገ መንግስት ተጠቅመው ነው እንጂ ቀጥታ የጎሳ ሀገ መንግስት ተጠቅመው አይደለም።
ልዩመንት ምንድነው? የኢትዮጵያ ባለቤቶች ጎሳዎች ናቸው። ስለዚህ እንደ ቤኒሻንጉል አይነቱ ክልል ክልሉ የተወሰኑ ብሄር ተወላጆች ንብረት ነው ብለው በህግ መደንገግ ይችላሉ። የሌላ ብሄር ተወላጅ ቤኒሻንጉል ሲኖር እንደ ሁለተኛ ዜጋ ነው። የዜግነቱ መብቶች ከቤኒሻንጉል ጎሳ መቶች በታች ነው። ይህ ዜጋ መሬትና ቤት ካለው ከቤኒሻንጉል ጎሳዎች የተከራየው ነው። ወዘተ፤ ሁለተኛ ዜጋ ነው።
በነ ህንድ አይነቱ ሀገር ክፍለ ሀገሮቹ የተከለሉት ከሞላ ጎደል ጎሳን ታስቦ ነው። ስለዚህ በያንዳንዱ ክልል ብዙ ቁጥር ያለው ጎሳ የጎሳ መብቱን ያስፈጽማል። ለምሳሌ ቋንቋውን እና ባህሉን የክልሉ ቋንቋእና ባህል ያደርጋል። ወዘተ። ግን እዛ የሚኖር የማንኛውም ጎሳ ተወላጅ ሙሉ መብት አለው! ይህ ነው ልዩነቱ። «መጤ» አይደለም። የክልሉ እኩል ባለቤት ነው።
ይህ ልዩነት ውጤቱ ምንድነው? በጎሳ ፌደራሊዝም ጎሳ ከሁሉም በላይ ስለሆነ ግጭት ይበዛዋል። ይህን በኢትዮጵያ በደምብ አይተነዋል እያየነውም ነው (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2019/03/blog-post_4.html)። የቋንቋ እና ባህል ብዝሃነት ያለው የዜግነት ፌደራሊዝም ግን ግጭት ቢኖርም ዜግነት ከሁሉም በላይ ስለሆነ ግጭቶቹ እጅግ አነስተኛ ናቸው።
ስለዚህ እንደገና... ቁንቋችንን እናስተካከል። ይህ ህገ መንግስት multiculturalism አይደለም ያመጣው። Multinationalismን ነው ያመጣው። የትም ሀገር የሌለ ጸንፈኛ experiment ነው የሚያደርገው። ይህ ሙከራ ኢትዮጵያን የግጭቶች ምህዳር አርገዋታል። አሁን የሚያስፈልገን ወደ ለዘብተኛ መንገድ ተመልሶ ወደ የቋንቋ እና የባህል ብዝሃነት ያለው በተዘዋዋሪ የጎሳ ፋልጎቶችን የሚያስተናግድ የዜግነት አስተዳደር ነው የሚያስፈልገን።
Saturday, 13 April 2019
A Simple Grand Bargain
Let us assume that the parties to the bargain are 'ethnic nationalists' and 'Ethiopian nationalists'. Let's begin by describing the wants of these two political groupings in the simplest terms.
The demands of ethnic nationalists are basically as follows:
1. Acknowledgement by the Ethiopian nation of past oppression
2. A new historical narrative that takes past injustices and the rest of their narrative into account
3. Have the Ethiopian nation as a society and government adequately reflect the culture and language of their ethnic groups, given that their culture and language have been repressed in the past
4. Government policies in all spheres - economic, social, educational, etc. - and at all levels - federal, regional, etc. - that compensate for ethnic inequalities that have resulted from past injustices
5. Ethnic federalism - A political arrangement of Ethiopia being a nation of nations, where ethnic groups have similar rights to nations within a confederation, including significant sovereignty, ownership of land, etc.
Note here the special nature of 5) - ethnic federalism.
We can say that there are two kinds of ethnic nationalists in the way they look at ethnic federalism. The first group sees ethnic federalism as a means of achieving 1) through 4). This group says that 1) through 4) cannot be achieved without ethnic federalism. Or in other words, without ethnic federalism, Ethiopian nationalists will find a political way of preventing 1) through 4).
The second group sees ethnic federalism as an end in itself. Even if 1) through 4) were achieved today to their satisfaction, they see themselves as a nation and want the country's politics to reflect that.
Now, hold on to this, and let's move on to Ethiopian nationalists. The demands of Ethiopian nationalists can be summarized as follows:
1. A political arrangement based on citizenship, so that the citizen is primary unit of the nation and has an can exercise full rights anywhere without discrimination. In other words, no second class citizenship anywhere.
2. To have basically no ethnic discrimination in government structure and policy, so that no one is favoured or disfavoured based on ethnicity. Basically no affirmative action, preferential treatement, etc.
Now, before going on to discuss how these demands can be reconciled, let's look at the current state of Ethiopian politics and why there is a need for change and a new bargain.
Obviously the first and main problem is inter-ethnic conflict. The conflict is over land, over political power, and any number of other issues which always take on an ethnic dimension and are therefore exacerbated orders of magnitude. This conflict is the single and major cause of the current political crisis in Ethiopia. All political groups and observers of all stripes in Ethiopia acknowledge this, and we know this because all periodically make references to Rwanda as a worst case scenario.
So to solve this problem - the problem of inter-ethnic conflict - we add a third dimension to the bargain. The first being the demands of ethnic nationalism, the second the demands of Ethiopian nationalism, and the third is the 'demand (requirement) for peace'. The reconciliation has to take place between these three parties - ethnic nationalists, Ethiopian nationalists, 'peace' . It is of no use if the demands of any one of these parties is ignored. If ethnic nationalist and Ethiopan nationalist elites come to an agreement on paper but there is no resulting peace, it's no good. If Ethiopian nationalist demands are not addressed but there is peace, then of course eventually conflict will arise, so that's no good either. The demands of all three dimensions have to be fulfilled.
So, what is the Simple Grand Bargain that will fulfill the demands of ethnic nationalists and Ethiopian nationalists, and produce a peaceful outcome? Here it is... The solution begins by accepting the first four demands of the ethnic nationalists. Then we accept the first demand of the Ethiopian nationalists - a citizenship based constitution. We cannot accept the second demand because it may conflict with the fourth demand of the ethnic nationalists, which may include affirmative action based on ethnicity. So it looks like this:
1. Acknowledgement by the Ethiopian nation of past oppression
2. A new historical narrative that takes past injustices and the rest of the ethnic nationalist(s) narrative into account
3. Have the Ethiopian nation as a society and government adequately reflect the culture and language of all ethnic groups, given that culture and language have been repressed in the past
4. Government policies in all spheres - economic, social, educational, etc. - and at all levels - federal, regional, etc. - that compensate for ethnic inequalities that have resulted from past injustices
5. A political arrangement based on citizenship, so that the citizen is primary unit of the nation and has an can exercise full rights anywhere without discrimination. In other words, no second class citizenship anywhere.
This arrangement fulfills nearly all the demands of ethnic nationalists, except for ethnic federalism, which as I noted above is for many just a means of achieving 1) through 4). But anyway, as I argued above, ethnic federalism is by nature a source of conflict, this has been evidenced over the past 28 years, including the past year during a time of relative freedom, so one cannot achieve any sort of peace under ethnic federalism. So as long as peace is our primary goal, only demands 1) through 4) of ethnic nationalists can be met.
As far as Ethiopian nationalists are concerned, their main demand is a citizenship-based constitution that guarantees equal citizenship rights to everyone living anywhere in Ethiopia. This Simple Grand Bargain fulfills this requirement. Yes, many Ethiopian nationalists may not agree to ethnic nationalists' demands 1) through 4), but if they get in exchange a citizenship based political arrangement, I am certain most would take it in a heartbeat.
So this is a Simple Grand Bargain. Any takers?!
Thursday, 11 April 2019
የምኞት ፖለቲካ ሲቀጥል...
ግን «ጠ/ሚ አቢይ፤ ጎሰኞቹን በአዋጅ አግታቸው፤ የመንግስት መዋቅርን በሹመት ተቆጣጠር፤ የክልል ጦሮችን በአዋጅ ህገ ወጥ አድርግ፤ ወዘተ» በማለት ይህ ምኞት ሊፈጸም አይችልም። የሀገራችን የፖለቲካ ነባራዊ ሁኔታ ይህን አይፈቅድም። የጎሳ ብሄርተኛ ጎራው የ«ፖለቲካ ኃይል» አለው። ይህ ጎራ የተዋቀረ እና የተቀነባበረ ኃይል፤ በመንግስት መዋቅሮች የተሰገሰገ ኃይል፤ የገንዘብ ኃይል፤ ወዘተ ኃይል አለው። ጠ/ሚ ዓቢይ የእለታዊ ተንታኞች የሰቡትን እርምጃዎች ልውሰድ ካለ የጎሳ ብሄርተኛው ጎራ ቀውስ ያስነሳል። ጠ/ሚ ዓቢይ እንደዚህ አይነት እርምጃዎች ከመውሰዳቸው በፊት በስልት እና ዘዴ የጎሳ ብሄርተኛውን ኃይል ማድከም አለበት። አለበለዛ ነባራዊ ሁኔታን የማይመጥን እርምጃ ይሆናል እና ሁኔታውን ያባብሳል።
የጎሳ ብሄርተኛ ጎራውን ከማድከም እና ማከፋፈል አልፎ ሌላ ዋና እርምጃ ያስፈልጋል፤ ይህ የ«መሃል ፖለቲካው» ወይንም የዜግነት ፖለቲካ ጎራው እጥፍ ድርብ መጠንከር አለበት። ይህ ጎራ መዋቅር፤ ቅንብር፤ የገንዘብ፤ የመንግስት መዋቅር ከውስጥ በኔትወርክ መአስር ኃይል ሊኖረው ይገባል። የዜግነት ፖለቲካ ጎራው እንደዚህ አይነት «የፖለቲካ ኃይል» ሲኖረው የጎሳ ፖለቲካን ለመቀነስ የሚወሰዱ እርምጃዎች ሲወሰዱ የጎሳ ብሄርተኞች የሚነሳውን ሁከቶች መቋቋም ይቻላል። የጠ/ሚ ዓቢይ መንግስት በጎሳ ብሄርተኞች ሲጫን የዜግነት ጎራው ይደፍገዋል። ቀደም ተከተሉ እንዲህ ነው መሆን ያለበት።
ግን አሁን የዜግነት ፖለቲካ ጎራው ገና በቂ አልተደራጀም። ለዚህ ነው የጠ/ሚ ዓቢይ መንግስት አሁንም ከባድ ሁኔታ ውስጥ ያለው። ለዚህ ነው «ከባድ እርምጃ ውሰድ» የሚለው ሃሳብ አጉል ምኞት የሆነው። መጀመርያ የዜግነት ፖለቲካ ጎራው ማለትም «መሃሉ» ጠንክሮ መገኝነት አለበት የጎሳ ብሄርተኞቹን ጫና ለመቋቋም።
ስለዚህ የእለታዊ ተንጣኞች በሙሉ ኃይላቸው ይህ የዜግነት ፖለቲካ ጎራ መደራጀት እና መጠንከር ዋና ተልዕኮአቸው ማድረግ አለባቸው። ለሀገራችን ሰላም ቀድመ ሁኔታ ነው። ማለት ይህ ካልሆነ ምንም አይነት የፖለቲካ መሻሻል ሊመጣ አይችልም።
Wednesday, 10 April 2019
"Make A Wish" Politics
With respect - and Dawit Woldegiorgis and I are on the same side of course - I cannot fathom how anyone with the least knowledge of politics can consider a transitional government without an opposition to speak of. For me, Ato Dawit's article is a continuation of 27 years of those opposing the TPLF complaining and discussing wild ideas without presenting a viable alternative. Viable.
Today, the only opposition with any real power are the ethnic nationalists (e.g. Qerro). The Ethiopianist opposition has no strong organization and little power. It has little ability to influence, exert soft or hard power, raise funds, mobilize masses, mobilize the elite, enforce its will within government institutions, etc. This weakness of the Ethiopianist political segment is, by the way, the main source of our political problems. PM Abiy Ahmed has to be careful in handling the ethnic nationalists, but he has no Ethiopianist organization to buttress him from the other side. Yes, G7, Addis Ababa, and others are working on creating strong Ethiopianist organizations, but we are still a long way off. Maybe some months or a year from now, things will be different. But for now, the ethnicists have the upper hand - by far.
A transitional government by definition has to reflect political power, otherwise it cannot govern and enforce its edicts. If for example the EPRDF decides to create a transitional government with equal representation from the ethnic nationalists and the Ethiopianists, the ethnic nationalists can throw a fit and create real, tangible problems, from street riots to using their influence within current government structures to sabotage the transitional government. The Ethiopianist opposition, on the other hand, has no tangible way in which to express it's displeasure. It has no tangible way to project its power. Maybe more articles from the likes of Dawit and me is all it can do. Maybe a street protest that will easily be quashed, as we have little power inside government institutions to prevent this.
This is, by the way, the reason why Ethiopianists and the Amhara, who at the time were all Ethiopianists, were not represented in the transitional government of 1991. We had no real power! In the face of being excluded, we could do nothing except, again complain and write articles. Dawit Woldegiorgis, who was around at that time, ought to remember this well.
Both Ato Dawit's proposals - that Abiy resign and be replaced by someone who will not acquiesce to ethnic nationalists, and that Abiy form a transitional government - assume the existence of an Ethiopianist political segment with real power. Such an Ethiopianist organization does not exist. This is reality. So all the focus should be on strengthening Ethiopianist political institutions. Parties, civic organizations, etc. We need money, people, influence, people within government structures, etc. When this work is completed, then any option, a transitional government or Abiy himself, will have a good outcome.
Thursday, 28 March 2019
ብራቮ ሰይድ ኑሩ፤ ገበሬዎቻችን መሬት መሸጥ/መግዛት መቻል አለባቸው!
ስለዚህ የጻፍኳቸው ጽሁፎች፤ ጠቃሚ ከሆኑ...
https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2017/05/our-radical-politicians-land-to-ruler.html (English)
https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/03/blog-post_47.html (አማርኛ)
https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/09/blog-post_15.html
https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/10/blog-post_94.html
https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/12/blog-post_10.html
Friday, 15 March 2019
ለዘብተኛ ብሄርተኞቹን ወደኛ ማምጣት ግድ ነው
ባጭሩ ለልምንድነው ለዘብተኞቹን መሳብ የሚያስፈልገው? አንድ ጎሳ ሙሉ በሙሉ ጸንፈኛ ብሄርተኛ ከሆነ ልታሸንፈው አትፈልግም ይዞህ ገደል መግባት ስለሆነ የፖለቲካ መንገዱ። ግን ግማሹን (ግማሽ ናቸው እንበል ለዘብተኞቹ) ካሳመንክ የጽንፈኞቹ ኃይል እና ማምጣት የሚችሉት ሀገራዊ ጉዳት እጅግ ይመነምናል። ይህ ከሞላ ጎደል basic ፖለቲካ ነው ዓለም ዙርያ።
ይህን ከተቀበልን በኋላ እንዴት ነው ለዘብተኞቹን ወደ አንድነት መሳብ የሚቻለው ብለን እንጠይቅ። ያው አንዱ መንገድ ፍላጎታቸውን በማሟላት ነው። ለምሳሌ ኦሮምኛ የፌደራል መንግስት ቋንቋ ይህን ስንል ይህ የለዘብተኛ የኦሮሞ ብሄርተኛን ትቅም እና ፍላጎት ለማሟላት ነው። ነገሩ ደግሞ ለሁሉም ጠቃሚ ነውና ሁሉም (ከጸንፈኞቹ በቀር) ተጠቃሚ ይሆናል። ይህ ለለዘብተኞች ፍላጎት መቆርቆር አንድ ስልት ነው።
ከስልት ሌላ ግን ወደ ታክቲክ ስንገባ ለዘብተኞች ወደ ጸንፈኝነት እንዳይሄዱ ማድረግያ አንዱ ዋና ታክቲክ ለዘብተኛ ውይይት ነው። ኃይለ ቃል፤ ዘለፋ፤ ስድብ ወዘተን ከንግግራችን እጅግ ማራቅ ነው።
ጸንፈኞቹ እንድንሳደብ እና ኃይለ ቃል እንድንጠቀም እጅግ ይፈልጋሉ! እጅግ እጅግ ይፈልጋሉ! ከአንድነት ኃይሉ እንደዚህ አይነት ንግግር ከመጣ ለዘብተኞች ተበሳጭተው ወደ ጽንፈኛው ጎራ እንደሚወስዳቸው ጽንፈኞቹ አበጥረው ያውቃሉ። ከላይ በጠቀስኩት ጽሁፌ እንደ ምሳሌ እንደሰጠሁት በካናዳ የቄቤክ ብሄርተኞች ከአንድነት ፖለቲከኛ ስድብ እና ዘለፋ ጓግተው ይጠብቁ ነበር። አንዱ ተሳስቶ ኃይለ ቃል ከተናገረ ደግሞ ወድያው ሚዲያውን ይሞሉበት ነበር! እንዲህ ነው የአንድነት እና ሀጎሳ ብሄርተኝነት የፖለቲካ ጨዋታ።
ለዚህ ነው ከላይ በምታዳምጡት የታማኝ በየነ ቃለ ምልልስ ታማኝ መጮህ እና መተቸት ቀላል ነው ግን አደጋ ነው የሚለው። በደምብ ባይገልጸውም ሃሳቡ ይህ ነው።
በሌላ በርዕዮት ዓለም ፖለቲካ መሰዳደብ እና መወንጀል አለ። አንዳንዴ መስደብ እና ማዋረድ ስለሚያዋጣ ነው የሚያደርጉት። መራጮች ስድቡን እና ትችቱን ተከትለው አምነው ሰዳቢውን ወገን ይመርጣሉ። ሆኖም ግን አንዳንዴ አድግራጊውን ጎድጦ ይሸነፋል። ግን ከዚህ አያልፍም።
ጎሰኝነት ያለው ፖለቲካ ግን የተለየ ነው። በጎሳ ፖለቲካ ኃይለ ቃል እና ስድብ ሰውን ከማሳመን ይልቅ ይገፈትራል! ኢሳት ለ24 ሰአት (ተገቢም ቢሆን) ስለ ኦሮሞ ብሄርተኞች ጽንፈኝነት ከተናገረ ማንንም ኦሮሞ ወደሱ አያመጣም፤ ችግራሽ ይገፈትራቸዋል። የጎሰኝነት ፖለቲካ ባህሪ እንዲህ ነው። ኃይለ ቃል ጸንፈኞቹን ነው የሚጠቅመው። ለዘብተኛ ንግግር ይጎዳቸዋል።
አላማችን ለዘብተኞቹን ወደኛ ለማምጣት ከሆነ ይህን ትጠንቅቀን ማወቅ አለብን። በንግግር በላቸው የሚለው አስተሳሰብ የተሳሳተ ነው። ፖለቲካን አለማወቅ ነው። የሚቀጥለው ጊዜ እንደ ግንቦት 7 አይነቶቹ ለምን «አልቾሃችሁም» ከማለት ይህን አስታውሱ።
Thursday, 14 March 2019
ምሁⶂቻችን እና ልሂቃኖቻችን እንዴት እንደተደናቀፉ
https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/03/blog-post_38.html
ገንቢ ውይይት ከስዩም ተሾመ እና መንግስቱ አሰፋ
Sunday, 10 March 2019
ለማ መገርሳ ልክ ነው፤ የዴሞግራፊ ለውጥ ግድ ነው
የጎሳ ብሄርተኝነት ህዝብ ውስጥ በተለይ የኦሮሞ ህዝብ ውስጥ በደምብ እንደገባ ሁላችንም ገብቶናል። በልሂቃን ደረጃ ብቻ ሳይሆን በብዙሃን ደረጃም። ይህን ጎሰኝነት በስብከት እና ልመና ማጥፋት አይቻልም። የተም ሀገር የጎሳ ብሄርተንኘት አንዴ ከሰፈነ የሚቅንሰው ነገር ፖለቲካዊ ድርድር ሳይሆን የዴሞግራፊያዊ ለውጥ ብቻ ነው። በኢትዮጵያ የሚያስፈልገው የዴሞግራፊ ለውጥ በኦሮሞ እና ሌላው ኢትዮጵያዊ መካከል መቅላቀል እና ውህደት (integration and assimilation) ነው። ህዝቡ ተቀላቅሎ ተጋብቶ ተዋልዶ የቅይጥ ባህል እና ህዝብ መጨመር አለበት። በዚህ መንገድ የጎሳ ብሄርተኛው ጎራ እያነሰ ይሄዳል የፖለቲካ ኃይሉም ይመነምናል። ይህን የሚያስፈጽም አንድ ፖሊሲ ኦሮምኛ የህገር ሙሉ ቋንቋ ማድረግ ነው። ይህ ኦሮሞዎች ከኦሮሚያ ወደ ሌላው ኢትዮጵያ እንዲፈልሱ ይጋብዛል። ለምሳሌ ኦሮምኛ ለማስተማር ወደ አማራ ክልል ይመጣሉ። ይህ ፈልስት መቀላቀልን እና መወሃድን ያመጣል። ከላይ የጠቀስኩት ጽሁፍ ባጭሩ ይህን ነው የሚለው።
በቅርቡ ለማ መገርሳ ስለኦሮሞ ህዝብ ወደ ከተማ መፍለስ እናለበት ያሉት ነገር ከዚህ ጋር አብሮ ይሄዳል። ለምሳሌ አዲስ አበባ ዙርያ የሚኖረው ባብዛኛው ኦሮሞ ነው። አዲስ አበባ ባደገች ቁጥር በሜትሮፖሊታን ከተማው ያለው የኦሮሞ ህዝብ ቁጥር እየጨመረ መሄዱ አይቀርም። ከላይ በጻፍኩት አንጻር ይህ የኦሮሞ ህዝብ በአዲስ አበባ መብዛት አይቀሬም ብቻ ሳይሆን እንደ ጥሩ ነገር ነው መታየት ያለበት። ከተማው ህዝቡን ይቀላቅለዋል እና ያዋህደዋል። ይህ ውህደት የጎሳ ብሄርተኝነትን ይቀንሳል። ስለዚህ ኦሮሞዎችን ወደ አዲስ አበባ እና ሌሎች ከተሞች እንዲፈልሱ ያለው የኦዴፓ እቅድ ጥሩ ነው ማለት ይቻላል።
አሁን ከኛ ከኢትዮጵያ ብሄርተኞች ጎራ የሚጠበቀው ይህ እቅድ በምንፈልገው በአውንታዊ መስመር እንዲካሄድ ነው። «የጎሳ ጌቶዎች» ወይንም የአንድ ጎሳ ሰፈሮች እንዳይፈጠሩ፤ እውነታዊ ውህደት እንዲኖር፤ ሌላው ህብረተሰብ ኦሮምኛ እንዲማር፤ አድሎዋዊነት እንዳይኖር፤ ወዘተ መስራት አለብን። ሌላው ከኛ የሚጠበቀው ነገር የኦሮሞዎች መብት እና ፍላጎት በአዲስ አበባ እንደሚከበረው የሌሎች ዜጎች መብት እና ፍላጎት በኦሮሚያ እንዲከበር መሟገት እና ማስፈጸም ነው። አልፎ ተርፎ ኦሮሙማ (የኦሮሞ ባህል) በአዲስ አበባ እና መላው ኢትዮጵያ እንዲንጸባረቅ በመስማማት in exchange የጎሳ ፌደራሊዝም ሀገ መንግስቱ እንዲቀየር መሟገት እና መደራደር አለብን። ይህን ለማድረግ ታላቅ አቅም እና መደራጀት ይጠበቅብናል።
ነገሮችን ሁሉ በአውንታዊ መልኩ እንደ opportunity ማየት የአሸናፊነት ምልክት ነው። ኦዴፓ ኦሮሞን ወደ አዲስ አበባ እንዲሄድ እናበረታታለን ሲል እኛ እሰየው ብለን በሂደቱ ተሳትፈን እኛ የምንፈልገው መልክ እንዲይዝ ማድረግ አለብን። ከውጭ እያየን በፍርሃት ከማልቀስ ጉዳይ ውስጥ ገብተን መምራት ነው ያለብን።
ስለዚህ ለማ መገርሳ ልክ ነው፤ የዴሞግራፊ ለውጥ ግድ ነው። በዚህ መንገግድ ብቻ ነው መቀላቀል እና መዋሃድ የሚመጣው። በዚህ መንገድ ብቻ ነው አሁን በህብረተሰባችን የሰፈነው ጎሰኝነት ከረዥም ዓመታት በኋላ እንዲቀንስ እና እንዲጠፋ ማድረግ የሚቻለው።
Saturday, 9 March 2019
የአዲስ አበባ ህዝብ መደራጀት ምን ይመስላል?
ተእልኮ፤ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች መብት እና ጥቅም ለማስከበር የሚሰራ ድርጅት።
መሰረታዊ አቋሞች፤ ፩) አዲስ አበባ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ነው መገዛት ያለበት ፪) አዲስ አበባ ከጎረቤት ኦሮሚያ ክልል በተገቢው መልካም እና ገንቢ ግንኙነት ሊኖረው ይገባል ፫) የአዲስ አበባ ህዝብ መብቶች መከበር አለበት ፬) መካከለኛው እና ለዘብተኛው መንገድ መቅደም አለበት፤ ጸንፈኝነት ለአዲስ አበባ ህዝብ ጎጂ ነው።
የአደረጃጀት ሂደት፤ ፩) 100 የአዲስ አበባ ባለሃብቶች ሰብስቦ ከያንዳንዱ 10 ሚሊዮን ሰብስቦ መሰረት ማድረግ ፪) ሰፊ የንቃት እና የአባል መለምለም ሂደት አካሄዶ አንድ ሚሊዮን አባላት ማግኘት ፫) አዲስ አበባን በአንድ ለአምስት አሰራር ሁሉንም የህብረተሰብ እና ኤኮኖሚ ክፍል መቆጣጠር።
ስልቶች፤ ፩) አንድነት፤ የሃሳብ ልዩነቶች በአግባቡ ተንሸራሽረው መፍትሄ ይገኛሉ። ድርጅቱ ጸብ፤ ቂም፤ ሹክሹክታ ወዘተ ይጸየፋል ፪) ግልጽነት፤ ሚስጥርነት ድክመትን ያመጣል። የድርጅቱ ስራ በሙሉ የግልጽነትን ፈተና መቋቋም አለበት፤ ሚስጥር ከወጣ የሚጎዳ ድርጅት መሆን የለበትም ፫) ተሳታፊነት፤ ድርጅቱ አባላት እንዲሳተፉ መጣር አለበት አባሉ የድርጅቱ ባለበትነት እንዲሰማው።
የሰለጠነ እና የሰከነ ፖለቲካ መንፈስ፤ ለቅዋሜ የሚይመች አቋም፤ ድርጅቱ ኢ-ስሜታዊ ሆኖ የሚወስደው አቋም እና የሚያንጸባርቀው ሃሳብ ማንኛውንም ፈተና የሚቋቋሙ መሆን አለበት። ምሳሌዎች፤
፩) ልዩ ጥቅም ጉዳይ፤ «እንዴት ለኦሮሞ/ኦሮሚያ ልዩ ጥቅም ይኑር ትላላችሁ» ከማለት ምንድነው ልዩ ጥቅም ብሎ ወደ ውይይት መግባት። የኦሮሚያ ልዩ ዞን ነዋሪዎች የአዲስ አበባ አገልግሎትን ማግኘት ይችላሉ፤ የኦሮሚያ ነጋዴዎች በአዲስ አበባ እንደ ነዋሪ መነገድ ይችላሉ፤ ወዘተ አይነቱ ልዩ ጥቅም እንደ ማንኛውም ሜትሮፖሊታን ከተማ ተገቢ ነው። እስቲ ሌላ ምን ልዩ ጥቅም አለ ብሎ መወያየት ነው የድርጅቱ መንገስ።
፪) ኦሮሙማ በአዲስ አበባ፤ ከቋንቋ በላይ ኦሮሙማ የለም። ስለሆንም አዲስ አበባ በኦሮሚያ ልዩ ዞኖች በመከበቧ ኦሮምኛ የከተማዋ ሁለተኛ ቋንቋ ብትሆን መልካም ነው። በኦሮሚያ ልዩ ዞኖች አማርኛ እንደሚሰራው በአዲስ አበባ ኦሮምኛ ሊሰራ ይገባል።
፫) «የአዲስ አበባ ባልቤት ኦሮሚያ ነው»፤ ይህ አባባል ኢ-ዴሞችራሲያዊ ነው። የማንኛውም ቦታ ባለቤት ነዋሪው ነው። አዲስ አበባም ይሁን ልዩ ዞኖቹ ነዋሪዎቻቸው ናቸው የፖለቲካ ባለቤቶቹ። አለበለዛ ወደ አምባገነነት ገባን ማለት ነው።
፬) ተፈናቃዮች፤ የኦሮሞ ገበሬም ሌሎች የአዲስ አበባ እና ዙርያ ተፈናቃዮች በሙሉ ጉዳያቸው ይታይ። ማን ተፈናቀለ ምን ያህል ካሳ ተሰጠው ማን ካድሬ/መሪ በምዝበራ ተጠቀመ። ከምርመራው በኋላ እርምቶች ይደረጉ። አልፎ ተርፎ መሬት የግል ይሁን የሚለውን አቋም ድርጅቱ ያራምድ። መሬት የግል ቢሆን ኖሮ መፈናቀል የሚባል አጸያፊ ነገር አይኖርም ነበር። አልፎ ተርፎ አዲስ አበባ ዙርያ ያለው ኦሮሞ እና ሌሎች ገበሬዎች እጅግ ሃብታም ይሆኑ ነበር መሬ ታቸውን በመሸጥ። መንግስት 100,000 ብር ካሳ የሚሰጠው ግለሰብ የገበያ ዋጋውን አንድ ሚሊዮን ብር ሊሰጠው ይችላል።
የአዲስ አበባ ህዝብ ማለት...
ሳያርስ ሳይዘራ የክረመ ገበሬ አዝመራ ሳይኖረው እግዚአብሔርን የሚያማርር።
አትንቶ የማያውቅ ተማሪ ፈተናውን ሲወድቅ አስተማሪውን የሚወቅስ።
ወዘተ።
የአዲስ አበባ ህዝብ (ከነ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ) ለዓመታት በትንሿ ህወሓት የተገዛው የራሱን የቤት ስራ ስላልሰራ ነው። ይህ የቤት ስራ ተደራጅቶ ለራስ መብት መቆም ነው።
ካሁን ወድያ የአዲስ ህዝብ ካልተደራጀ ለሚደርስበት ጉድ ከራሱ በቀር ማንም ጥጠያቂ አይኖርም። የአምስት ሚሊዮን ህዝብ ከተማ መቶ ሚሊዮን ብር በጀት፤ አንድ ሚሊዮን አባል ያለው ድርጅት ማቋቋም ካልቻለ በቅኝ ግዛት መገዛት ይገባዋል አይቀርለትምም።
Monday, 4 March 2019
ተረት ተረት፤ አዲስ አበባ የኦሮሞ ገቤሬዎችን አፈናቅሏል
2. ከአዲስ አበባ የተፈናቀሉት ባብዛኛው ኦሮሞ ቢሆንም የተወሰኑ አማሮች እና የሌላ ጎሳ አባላት ነበሩ።
3. ካአዲስ አበባ ውስጥ የተፈናቀሉት ደግሞ ከሁሉም ጎሳ ነበሩ። እነዚህ የአዲስ አበባ ተፈናቃዮች ከአዲስ አበባ ዙርያ የተፈናቀሉት ገበሬዎች ይበልጥ ተበድለዋል በደልን በገንዘብ ከተረጎምነው። ከካዛንቺስ 50 ካሪሜትር ቦታው የተፈናቀለው ምናልታብት ሁለት ሶስት ሚሊዮን ብር ነው ያጣው። ከቡልቡላ የተፈናቀለው ገበሬ የዚህ ሩብም አልከሰረም።
4. ገበሬዎች እና ሌሎች «ተፈናቀሉ» ስንል መንግስት የማይመጥን ትንሽ ካሳ ሰጥቷቸው በግድ ከመሬታቸው አስነሳቸው ነው። አድግራጊው የአዲስ አበባ ህዝብ ያልመረጠው የአዲስ አበባ መንግስት ውየንም አብዛኛው ጊዜ የኦህዴድ መንግስት ነው። ገበሬውን አነስተኛ ካሳ ሰጥቶት ለኢንቬስተር በከፍተኛ ዋጋ ሽጦ ትርፉን ኪስ አስገብቷል። ለዚህ የአዲስ አበባ ህዝብ ትጠያቂ አይደለም፤ ኢህአዴግ እና ኦህዴድ ናቸው።
5. ታላቁ ግን ማንም የማያነሳው ጉዳይ የሀገራችን የመሬት ፖሊሲ ነው። መሬት የመንግስት በመሆኑ ነው ገበሬዎችም ሌሎችም የሚፈናቀሉት እና «ተፈናቀሉ» የሚባለው። አዲስ አበባ ሲሰፋ (እንደ ከተማ ይሁን እንደ metropolis) ዙርያ ያሉት ገበሬዎች ዋና ተጠቃሚ ነበር መሆን ያለባቸው፤ ይሆኑም ነበር መሬት የግል ቢሆን። አዲስ አበባ ዙርያ ያሉት ገበሬዎች ከተማው እየሰፋ ስለሄደ መሬታቸውን በእጅግ ውድ ዋጋ ሊሸጡ እና ሊጠቀሙ ይችላሉ። ቡልጋ ያለው ገበሬ የመሬቱ ዋጋ አንድ ብር በካሬ ቢሆን ይው መሬት አዲስ አበባ ዙርያ መቶ ብር ሊሆን ይችላል። በዚህ መንገድ ነው የትም ሀገር ከተማ ሲሰፋ ዙራይ ያሉት ገበሬዎች ሎተሪ እንዳሸነፉ የሚቆጠረው። ግን ኢትዮጵያ ገበሬው መረቱን መሸት ስለማይፈቀድ እና መንግስት ሲፈልግ መንጠቅ ስለሚችል ከተማ ዙርያ ያለ ገበሬ ጭራሽ ይሰጋ! ስለዚህ በዚምህ ረገድ ጥፋቱ የአዲስ አበባ ህዝብ ሳይሆን የኢህአዴግ እና ኦህዴድ የመሬት ፖሊሲ ነው። አዲስ አበባ ዙርያ ያሉ ገበሬዎች በኢህአዴግ/ኦህዴድ ምክንያት በሚሊዮኖች የሚቆጥር ብር አጥቷልና!
Friday, 22 February 2019
የጅልነት ፖለቲካ
ለነገሩ ይህ (ይቅርታ አድርጉልኝ) የጅልነት ፖለቲካ አካሄድ ነው። የሚበጃቸው የነበረው የአዲስ አበባ ህዝብን ሳያስቀይሙ ሳይነሳሱ ቀስ ብለው ውስጥ ለውስት ስራቸውን መስራት ነበር። ግን የጡንቻ አካሄድ መርጠው የአዲስ አበባ ህዝብን ያናድዳሉ እና ተነስቶ እንዲደራጀና መብቱን እንዲያስከበር ያደርጉታል።
ይህ ነው የጅልነት ፖለቲካ። ግን ምና ያመጣሉ ነው ይህን የሚያደርጉት! የአዲስ አበባ ህዝብ እና ጠቅላላ የኢትዮጵያ ብሄርተኛ ጎራው ምን ያመጣል ነው። ስለዚህ ማን ነው ጅሉ። እኛ ነን።
Friday, 18 January 2019
Unraveling NAMA's "Intellectual Cover"
ሆኖም እንደ ማንኛውም ፖለቲካ ንቅናቄ የአማራ ብሄርተኝነት ትርክት እና ፖለቲካዊ ጽንሰ ሃሳብ (theory) ያስፈልገዋል። ይህ intellectual cover (የምሁራን ሽፋን ልበለው?) የአብን ምሁራኖች በደምብ ሰርተውበታል። ዋናው የዚህ ሽፋን መልእክት እንዲህ ነው፤
«የአማራ ብሄርተኝነት የሚያስፈልገው የሌሎች (ያጠቁን) የጎሳ ብሄርተኝነቶችን በኢትዮጵያ ፖለቲካ እንዳያመዝኑ ማድረግ ነው። የአማራ ብሄርተኝነት የሌሎች የጎሳ ብሄርተኝነቶችን balance በማድረግ የአማራንም የኢትዮጵያንም ህልውና ይጠብቃል።»
ማንኛውም ትንሽም ስለፖለቲካ/ታሪክ የሚያውቅ ሰው ይህ ትክርት እጅግ የተሳሳተ እንደሆነ ያውቃል። በርካታ ጎሳዎች ወይንም ክልሎች ባሉባቸው ሀገራት የስልጣን ውድድር በመሃል እና በክልሎቹ እንደሆነ የታወቀ ነው (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/10/on-nama-strategies.html)። ስልጣን ከምሃሉ (ኢትዮጵያዊነት) ወደ ልልሎች (ጎሳ ብሄርተኝነት) ቁጥር ሁሉም ጎሳ ብሄርተኞች ይጠነክራሉ። የጎሳ ብሄርተኞቹ ከእርስ በርስ ይልቅል የሚሟገቱት ከመሃሉ (ከኢትዮጵያዊነት) ነው። ዋናው አላማቸው መሃሉ ማድከም ነው። በዚህ ጋራ አላማቸው ይተባበራሉ። መሃሉ መንምኖ ሲያበቃው ስልጣን በሙሉ በጎሳ ብሄርተኞች እጅ ይሆናል። ከዛ እነዚህ የጎሳ ብሄርተኞች (ለምሳሌ ህወሓት፤ ኦነግ፤ አብን፤ ወዘተ)እርስ በርስ መደራደር አይችሉም። በጎሳ እና ብሶት የተመሰረቱ ስለሆነ የጋራ ማንነት እና ጥቅም ስለማይታያቸው የሚደራደሩት በባዶ ድምር (zero sum) አቋም ነው። ወጤቱ ጦርነት እና መለያየት ነው የሚሆነው። ሰለባው በየክልሉ የሚኖር አማራ፤ አማራ ክልል፤ መላው ኢትዮጵያዊ ነው የሚሆነው። መሃሉ ሲመነምን እና ጎሳ ብሄርተኞች ሲጠነክሩ ውጤቱ ይህ ነው።
እስቲ በዚህ ረገድ አንዳንድ የአብን አስተሳሰብ የውስጥ ተቃርኖዎች (inconsistencies) እንመልከት። በአንድ በኩል የጎሳ አስተዳደርን (ethnic nationalism) እንቃወማለን፤ የዜጋ ፖለቲካ ነው የሚያስፈልገው ያላሉ። በጎሳ የተደራጀነው ነባራዊው ሁኔታ አስገድዶን ነው እንጂ የጎሳ አስተዳደር ይቁም ይላሉ። የጎሳ አስተዳደር መኖር የለብትም ሲሉ ደግሞ ምክንያቱ አንድ ሀገር በጎሳ ሲስተዳደር ግጭቶች ይበዛሉ ነው። ኦሮሚያ የሚኖሩ አማሮች ይጠቃሉ፤ ነባር እና መጤ ግጭት። ጠረፍ ላይ ግጭት ይኖራል፤ የመሬት ግጭት። በሁሉም የፖለቲካም የማህበረሰብም መስክ ሰው ጎሳውን አስቀድሞ ኢ-ፍትሃዊነት ያራምዳል፤ የፍትህ ግጭት። ለዚህ ነው የጎሳ አስተዳደር የግጭት ምንጭ ነው እና ይቅር የሚባለው። በሌላ አባባል ፖለቲካ በጎሳ ብሄርተኝነት ሲመራ ግጭት ይመጣል ነው። እንዲህ ከሆነ ኢንዴት ነው አብን እንደሚለው የአማራ፤ የኦሮሞ፤ የትግራይ ወዘተ ብሄርተኞች ኢትዮጵያዊነትን አፍርሶ እንደገና በድርድር መገንባት የሚችሉት! የጎሳ ብሄርተኞች መደራደር አይችሉም ተብሏል። አሁን ደግሞ መደራደር ይችላሉ። ሃሳቦቹ ይቃረናሉ።
አልፎ ተርፎ «የኢትዮጵያ የብሄር (ጎሳ) እስር ቤት ናት፤ ሰለዚህም ሁሉም ኢትዮጵያዊ በጎሳው ይሰብሰብ እና እነዚህ የጎሳ ብሄርተኛ ስብስቦች አንዲስ ኢትዮጵያ ይመስርቱ» የሚለው ሃሳብ በ1950/60ዎቹ በማርክሲስት የተማሪ ንቅናቄው የተወለደ ነው። እስከ ዛሬም እነ ህወሓት፤ ኦነግ እና ሌሎች ጎሳ ብሄርተኞች ይህንን አቋም ነው የያዙት። በ1983 ህወሓት ስልጣን ሲይስዝም ይህን ነው አሰምሮ የተናገረው። «እንዳንተ «አንድነቶች» ኣናንተ «አማሮች»፤ እምዬ ኢትዮጵያ ከማለት በጎሳችሁ ተሰብሰቡ እና ተደራደሩ» እያሉ መሃይም ጥሩምባቸውን ይነፉ ነበር። ይህ ሃሳብ ወድቅ መሆኑ የገባን ደግሞ የጎሳ ብሄርተኞች ስብስብ ጦርነት እንጂ ሰላም አያመጣም ነበር። እንሆ ውጤቱን አየነው። ፖለቲካ በጎሳ ሲሆን ጸብ ብቻ ነው የሚኖረው። የጎሳ ፖለቲካ በተፈጥሮ የዜሮ ድምር አስተሳሰብን ይከተላልና።
ስለዚህ አብን ይህንን ታሪክ አውቆ እንዴት ነው ወደ ጎሳ ፖለቲካ እንመለስ የሚለው? አይገባኝም። እኔ እንደሚመስለኝ የሚገባ ብሶት እና ቅሬታቸውን የምሁራን ልብስ (intellectual cover) ለማልበስ ብለው የአብን ልሂቃን እራሳቸውን ወደ የማይሆን ትምዝምዝ ውስጥ አስገበተዋል። የአማራ ብሄርተኝነት በዚህ መልኩ ምንም አይነት ምሁራዊ ድጋፍ የለውም እና ሊፈጥሩ ለት አይችሉም። የብሶት የጎሳ ብሄርተኝነት ነው፤ ሌላ ነገር አንፍጠርለት። አንዴ ይህንን ካመንን በኋላ እንዴት ነው የህዝቡን ብሶት እና በደል በሚጠቅመው ሁኔታ ማስተናገድ የሚቻለውን የፖለቲካ ጥያቄን ለመመለስ እንስራ።