Thursday 28 March 2019

ብራቮ ሰይድ ኑሩ፤ ገበሬዎቻችን መሬት መሸጥ/መግዛት መቻል አለባቸው!

አቶ ሰይድ ገበሬዎቻችን መሬት መሸጥ/መግዛት መቻል እንዳለባቸው በደምብ አድርገው እኛ ብዙሃን በሚገባን ቋንቋ አስረድተዋል። ይህ ጉዳይ በመገናኛ ብዙሃን ታላቅ መነጋገርያ ሊሆን ይገባል። የኤኮኖሚ ጥቅሙ ሊካድ አይቻልም። የስነ ልቦና ጥቅሙም እንዲሁ ገበሬው ከእስር ቤቱ ይፈታልና፤ የማንኛውም አምራች መብት ይኖሯልና። የፖለቲካ ጥቅሙም ግዙፍ ነው። የግጭት መንስኤ የሆነውን የጎሳ ፕለቲካን ይበርዘዋል። ሚዲያዎች፤ ይህን ጉዳይ front and centre አድርጉት።

ስለዚህ የጻፍኳቸው ጽሁፎች፤ ጠቃሚ ከሆኑ...

https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2017/05/our-radical-politicians-land-to-ruler.html (English)

https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/03/blog-post_47.html (አማርኛ)

https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/09/blog-post_15.html

https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/10/blog-post_94.html

https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/12/blog-post_10.html


No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!