የአማራ ብሄርተኝነት በመሰረቱ የብሶት ፖለቲካ (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/07/blog-post_30.html) ነው። የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) መሪዎችም ተከታዮችም በትርክታቸው የሚያተኩሩት ስለአማራ ላይ የደረሰው የ27/44 ዓመት በደል ነው። አማራ ከሌላው ኢትዮጵያዊ ተለይቶ ተበድሏል ይላሉ። አልፎ ተርፎ ካሳም ይገባዋል ይላሉ። ከፖለቲካዊ ፕሮፓጋንዳዎቻቸው ምናልባት 80%ኡ ስለዚህ ስለ አማራው መጨቆን ነው። ይህ የአማራ ብሄርተኝነት በመሰረቱ በብሶት የሚመራ ንቅናቄ መሆኑን ያስረዳል።
ሆኖም እንደ ማንኛውም ፖለቲካ ንቅናቄ የአማራ ብሄርተኝነት ትርክት እና ፖለቲካዊ ጽንሰ ሃሳብ (theory) ያስፈልገዋል። ይህ intellectual cover (የምሁራን ሽፋን ልበለው?) የአብን ምሁራኖች በደምብ ሰርተውበታል። ዋናው የዚህ ሽፋን መልእክት እንዲህ ነው፤
«የአማራ ብሄርተኝነት የሚያስፈልገው የሌሎች (ያጠቁን) የጎሳ ብሄርተኝነቶችን በኢትዮጵያ ፖለቲካ እንዳያመዝኑ ማድረግ ነው። የአማራ ብሄርተኝነት የሌሎች የጎሳ ብሄርተኝነቶችን balance በማድረግ የአማራንም የኢትዮጵያንም ህልውና ይጠብቃል።»
ማንኛውም ትንሽም ስለፖለቲካ/ታሪክ የሚያውቅ ሰው ይህ ትክርት እጅግ የተሳሳተ እንደሆነ ያውቃል። በርካታ ጎሳዎች ወይንም ክልሎች ባሉባቸው ሀገራት የስልጣን ውድድር በመሃል እና በክልሎቹ እንደሆነ የታወቀ ነው (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/10/on-nama-strategies.html)። ስልጣን ከምሃሉ (ኢትዮጵያዊነት) ወደ ልልሎች (ጎሳ ብሄርተኝነት) ቁጥር ሁሉም ጎሳ ብሄርተኞች ይጠነክራሉ። የጎሳ ብሄርተኞቹ ከእርስ በርስ ይልቅል የሚሟገቱት ከመሃሉ (ከኢትዮጵያዊነት) ነው። ዋናው አላማቸው መሃሉ ማድከም ነው። በዚህ ጋራ አላማቸው ይተባበራሉ። መሃሉ መንምኖ ሲያበቃው ስልጣን በሙሉ በጎሳ ብሄርተኞች እጅ ይሆናል። ከዛ እነዚህ የጎሳ ብሄርተኞች (ለምሳሌ ህወሓት፤ ኦነግ፤ አብን፤ ወዘተ)እርስ በርስ መደራደር አይችሉም። በጎሳ እና ብሶት የተመሰረቱ ስለሆነ የጋራ ማንነት እና ጥቅም ስለማይታያቸው የሚደራደሩት በባዶ ድምር (zero sum) አቋም ነው። ወጤቱ ጦርነት እና መለያየት ነው የሚሆነው። ሰለባው በየክልሉ የሚኖር አማራ፤ አማራ ክልል፤ መላው ኢትዮጵያዊ ነው የሚሆነው። መሃሉ ሲመነምን እና ጎሳ ብሄርተኞች ሲጠነክሩ ውጤቱ ይህ ነው።
እስቲ በዚህ ረገድ አንዳንድ የአብን አስተሳሰብ የውስጥ ተቃርኖዎች (inconsistencies) እንመልከት። በአንድ በኩል የጎሳ አስተዳደርን (ethnic nationalism) እንቃወማለን፤ የዜጋ ፖለቲካ ነው የሚያስፈልገው ያላሉ። በጎሳ የተደራጀነው ነባራዊው ሁኔታ አስገድዶን ነው እንጂ የጎሳ አስተዳደር ይቁም ይላሉ። የጎሳ አስተዳደር መኖር የለብትም ሲሉ ደግሞ ምክንያቱ አንድ ሀገር በጎሳ ሲስተዳደር ግጭቶች ይበዛሉ ነው። ኦሮሚያ የሚኖሩ አማሮች ይጠቃሉ፤ ነባር እና መጤ ግጭት። ጠረፍ ላይ ግጭት ይኖራል፤ የመሬት ግጭት። በሁሉም የፖለቲካም የማህበረሰብም መስክ ሰው ጎሳውን አስቀድሞ ኢ-ፍትሃዊነት ያራምዳል፤ የፍትህ ግጭት። ለዚህ ነው የጎሳ አስተዳደር የግጭት ምንጭ ነው እና ይቅር የሚባለው። በሌላ አባባል ፖለቲካ በጎሳ ብሄርተኝነት ሲመራ ግጭት ይመጣል ነው። እንዲህ ከሆነ ኢንዴት ነው አብን እንደሚለው የአማራ፤ የኦሮሞ፤ የትግራይ ወዘተ ብሄርተኞች ኢትዮጵያዊነትን አፍርሶ እንደገና በድርድር መገንባት የሚችሉት! የጎሳ ብሄርተኞች መደራደር አይችሉም ተብሏል። አሁን ደግሞ መደራደር ይችላሉ። ሃሳቦቹ ይቃረናሉ።
አልፎ ተርፎ «የኢትዮጵያ የብሄር (ጎሳ) እስር ቤት ናት፤ ሰለዚህም ሁሉም ኢትዮጵያዊ በጎሳው ይሰብሰብ እና እነዚህ የጎሳ ብሄርተኛ ስብስቦች አንዲስ ኢትዮጵያ ይመስርቱ» የሚለው ሃሳብ በ1950/60ዎቹ በማርክሲስት የተማሪ ንቅናቄው የተወለደ ነው። እስከ ዛሬም እነ ህወሓት፤ ኦነግ እና ሌሎች ጎሳ ብሄርተኞች ይህንን አቋም ነው የያዙት። በ1983 ህወሓት ስልጣን ሲይስዝም ይህን ነው አሰምሮ የተናገረው። «እንዳንተ «አንድነቶች» ኣናንተ «አማሮች»፤ እምዬ ኢትዮጵያ ከማለት በጎሳችሁ ተሰብሰቡ እና ተደራደሩ» እያሉ መሃይም ጥሩምባቸውን ይነፉ ነበር። ይህ ሃሳብ ወድቅ መሆኑ የገባን ደግሞ የጎሳ ብሄርተኞች ስብስብ ጦርነት እንጂ ሰላም አያመጣም ነበር። እንሆ ውጤቱን አየነው። ፖለቲካ በጎሳ ሲሆን ጸብ ብቻ ነው የሚኖረው። የጎሳ ፖለቲካ በተፈጥሮ የዜሮ ድምር አስተሳሰብን ይከተላልና።
ስለዚህ አብን ይህንን ታሪክ አውቆ እንዴት ነው ወደ ጎሳ ፖለቲካ እንመለስ የሚለው? አይገባኝም። እኔ እንደሚመስለኝ የሚገባ ብሶት እና ቅሬታቸውን የምሁራን ልብስ (intellectual cover) ለማልበስ ብለው የአብን ልሂቃን እራሳቸውን ወደ የማይሆን ትምዝምዝ ውስጥ አስገበተዋል። የአማራ ብሄርተኝነት በዚህ መልኩ ምንም አይነት ምሁራዊ ድጋፍ የለውም እና ሊፈጥሩ ለት አይችሉም። የብሶት የጎሳ ብሄርተኝነት ነው፤ ሌላ ነገር አንፍጠርለት። አንዴ ይህንን ካመንን በኋላ እንዴት ነው የህዝቡን ብሶት እና በደል በሚጠቅመው ሁኔታ ማስተናገድ የሚቻለውን የፖለቲካ ጥያቄን ለመመለስ እንስራ።
የሰላም ክፍሌ ይትባረክ ብሎግ፤ ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለኝን ትናንሽ ሀሳቦች በትህትና አቀርባለሁ። ለስሕተቶቼም በቅድሚያ ይቅርታ እጠይቃለሁ
Showing posts with label elite suicide. Show all posts
Showing posts with label elite suicide. Show all posts
Friday, 18 January 2019
Monday, 19 November 2018
በባንክ ዘራፊዎች ሽፍቶች ነበር ሀገራችን የተገዛው
የሃብታሙ አያሌው እና ኤርሚያስ ለገሰ ውይይትን አዳምጡት፤
https://www.youtube.com/watch?v=A78Tet3GCms
አንዱ ከሚወያዩበት ነጥቦች ስለ ኤፎርት (EFFORT) ድርጅት ነው። ሁላችንም የምናውቀው የህወሃት መንግስትን ከመቆጣጠሩ በፊት ሃብት በመዝረፍ ነበር የሚያካመቸው። የእርዳታ እህል/መድሃኔት ወዘተ በመሸጥ፤ ባንክ በመዝረፍ ወዘተ። ደምበኛ የሽፍታ ስራ። ሁላችንም የምናውቀው ታሪክ ነው። አልፎ ተርፎ የሚደንቅ ታሪክም አይደልም ህወሓት በመሰረቱ ሽፍቶች ነበሩና።
ይህን ብለን ጉዳዩ ከሌላው ዝርፊያ እና ሙስና ክስተቶች ለፍርድ መቅረብ አለባቸው ብሎ መደምደም በቂ አይደለም! ይህ የውሸት ወይንም የማይበቃ መደምደምያ ነው።
ለኔ ዋናው መደምደምያ ሀገራችን ኢትዮጵያ በጥቂት ሽፍቶች ለ27 ዓመት ተገዝቶ ነበር ነው! ይህ እውነት በመጀመርያ ደረጃ የሚያስከሥሠው እኛን ነው! እንዴት ነው በነዚህ ትንሽ ቁጥር ያላቸው ሽፍቶች የተገዛነው የሚለውን ጥያቄ መመለስ አለብን። ይህን ጥያቄ ካልመለስን ወደ ፊት ይህ መትፎ ታሪካችንን እንደግማለን።
ጣት መጠቆም ብቻ ያብቃ። እንደገና እንዳንወድቅ እራሳችን ላይ ስራ እንስራ።
https://www.youtube.com/watch?v=A78Tet3GCms
አንዱ ከሚወያዩበት ነጥቦች ስለ ኤፎርት (EFFORT) ድርጅት ነው። ሁላችንም የምናውቀው የህወሃት መንግስትን ከመቆጣጠሩ በፊት ሃብት በመዝረፍ ነበር የሚያካመቸው። የእርዳታ እህል/መድሃኔት ወዘተ በመሸጥ፤ ባንክ በመዝረፍ ወዘተ። ደምበኛ የሽፍታ ስራ። ሁላችንም የምናውቀው ታሪክ ነው። አልፎ ተርፎ የሚደንቅ ታሪክም አይደልም ህወሓት በመሰረቱ ሽፍቶች ነበሩና።
ይህን ብለን ጉዳዩ ከሌላው ዝርፊያ እና ሙስና ክስተቶች ለፍርድ መቅረብ አለባቸው ብሎ መደምደም በቂ አይደለም! ይህ የውሸት ወይንም የማይበቃ መደምደምያ ነው።
ለኔ ዋናው መደምደምያ ሀገራችን ኢትዮጵያ በጥቂት ሽፍቶች ለ27 ዓመት ተገዝቶ ነበር ነው! ይህ እውነት በመጀመርያ ደረጃ የሚያስከሥሠው እኛን ነው! እንዴት ነው በነዚህ ትንሽ ቁጥር ያላቸው ሽፍቶች የተገዛነው የሚለውን ጥያቄ መመለስ አለብን። ይህን ጥያቄ ካልመለስን ወደ ፊት ይህ መትፎ ታሪካችንን እንደግማለን።
ጣት መጠቆም ብቻ ያብቃ። እንደገና እንዳንወድቅ እራሳችን ላይ ስራ እንስራ።
Thursday, 1 November 2018
Ethiopia's Distorted Political Landscape
I believe that, today, the main hurdle facing Prime Minister Abiy Ahmed et al as they work on solving Ethiopia's various political problems is the imbalance between the ethnic nationalist and civic nationalist (Ethiopianist) elites. This imbalance has resulted in a distorted political landscape, a distortion which if left uncorrected, will continue to obstruct any possible progress.
What exactly is this distortion? Today, ethnic nationalist elite power and institutional power adequately reflects the level of support for ethnic nationalism among the masses. On the other hand, civic nationalist elite power and institutional power greatly under represents the level of support for civic nationalism among the masses. In simple terms, let us assume half the general population supports civic nationalism and the other half ethnic nationalism. The problem is that 80% of the political elite, in terms of political parties, power, organized influence, and institutional power, is composed of ethnic nationalists. The civic nationalist elite is running at 20%. That is, our political elite is overwhelmingly dominated by ethnic nationalists, while the general population is at worst evenly split between ethnic nationalism and civic nationalism. This political distortion is, in my opinion, the overarching problem in Ethiopian politics that continues to prevent any kind of reality-based, serious negotiations among our political elites.
While the ethnic nationalist elite hopes to use this disproportionate leverage that it has gained from over 27 years of domination to its advantage, the civic nationalist elite are too weak to respond constructively. The under represented civic nationalist masses absolutely refuse to give in to any kind of ethnic nationalist agenda. We have an impasse. Unless the 'elite distortion' is corrected, the impasse will continue and we will never be able to take solid steps towards a robust and long lasting political settlement.
Now, obviously, many would question my premise that there still is today in Ethiopian massive support for civic nationalism. Many would say that no, there is not much support for civic nationalism today in Ethiopia, and the weakness of its elite properly reflects this low support. Well, let me address this briefly. Since we do not have any polls in Ethiopia, we have to take various indicators as evidence when we make our arguments. Let us look at these indicators.
First, there is a good argument to be made that there are reasons for the weakness of the civic nationalist elite that have nothing to do with dwindling support for civic nationalism among the general population. Over the past fifty plus years, the civic nationalist elite has suffered from tremendous internal conflict - two endogenous revolutions and upheavals - the 1974 revolution and the Red Terror - and then one exogenous revolution, the 1991 revolution. The end effect of all of this was more or less the ousting of civic nationalist elites from Ethiopian political space.
Another external factor that weakened the elite was the rise of Marxism, which not only divided the Ethiopianist elite and infected it with a culture of self-mutilation, but also weakened the country with poor political and economic policies. This weakened not only the country as a whole, but also the elite, as it resulted in the masses becoming alienated from the leadership. And then add to this another factor - the fall of Marxism (Soviet Union), an event which led to the sudden and ungraceful collapse of the Dergue. And to all of this we can add another, underappreciated factor - a political culture of nearly devoid of conflict resolution. All of these factors contributed to a massive implosion of the civic nationalist elite, an implosion which had little to do with its constituency among the masses. The elite collapsed while its constituency remained more or less intact.
The subsequent 27 years of ethnic nationalist rule by the TPLF, with its sustained anti-civic nationalism propaganda and policies, can be said to have increased overall support for ethnic nationalism among the population. Again, we have no polls, but there is enough anecdotal evidence to make this argument. However, there is also evidence that this increase in ethnic nationalism is often over-estimated. Take, for example, what we can take away from the case of the 2005 elections. The civic nationalist Kinijit won an easy majority of the national vote in this election, and Kinijit together with the Hibret, a coalition of soft ethnic nationalists, won 70% of the total vote (before the rigging started). This result was quite unexpected at the time, and one reason why it was unexpected was that few thought that there remained so much support for civic nationalism. The results of the vote showed that even after 14 years (1991-2005) of TPLF propaganda against civic nationalism, civic nationalism was alive and strong.
Today, after 13 years after the 2005 election, there is more anecdotal evidence of the decline of civic nationalism support; for example, the increase in heretofore unheard of Amhara nationalism. But on the other hand, we have seen overwhelming support nation-wide for Prime Minister Abiy Ahmed and Oromia President Lemma Megersa, a large part of the support obviously stemming from their Ethiopianist rhetoric and positions. This outpouring of support for PM Abiy et al clearly shows that civic nationalism, among the masses at least, is alive and well in Ethiopia. So yes, all in all, I think it is safe to say that today, at least half of the Ethiopian population firmly support civic nationalism.
But how is this population represented among the political elite and in political and governmental institutions? The civic nationalist populace today has basically two elite representatives - Ginbot 7, and a part of the EPRDF, that represented by Abiy Ahmed, Team Lemma, et al. I argue that this representation is quite inadequate given the level of civic nationalist support among the masses.
Let us start with the EPRDF... The EPRDF was a full fledged ethnic nationalist coalition that is now being transformed from within towards civic nationalism. But transforming this decades old institution will deep rooted tentacles will take time. Ethnic nationalists are, obviously, resisting that transformation with full force. As a result, the EPRDF is yet to make a solid connection with the civic nationalist masses. Instead, it remains focused on this internal battle, the battle we are all familiar with, the battle that Abiy Ahmed and his team is currently engaged in. Now, to ensure that civic nationalism wins this battle, civic nationalists have to do two things. The first is to capture the EPRDF from within by changing minds, and the second is to capture it by, where possible joining the various EPRDF parties and basically outnumbering the ethnic nationalists and changing the power balance. As of yet, this process still at its beginning stages. So the EPRDF today cannot be said in anyway fully represent the civic nationalist population. There is a long way to go.
Ginbot 7, a brave and valiant party, basically the only civic nationalist party of any consequence, remains too small both in terms of membership and resources, to adequately represent the Ethiopianist masses. A clear illustration of this gap between the capacity of Ginbot 7 and the support for civic nationalism is the situation of Addis Ababa, where the vast majority of the city clearly supports civic nationalism, and yet there is not a single group, including Ginbot 7, which has harnessed this support into an organized and powerful political or civic force. Hence we have an Addis Ababa populace that, because it has no organized representation, feels powerless in the face of what it thinks is encirclement by ethnic nationalism. Easily over 80% of Addis Ababa's population of about five million are firm supporters of civic nationalism. How is it that such a large and resourceful population feels powerless? Because it is not organized - it is insufficiently represented among elites and institutions. Not because it is outnumbered, not because it is a minority, and not because it lacks in raw resources and capacity, but because it is unorganized, unrepresented, and incapable of mobilizing its resources. This example of Addis Ababa clearly illustrates the lack of capacity of Ginbot 7 has today.
Let us look, on the other hand, at the ethnic nationalist end of the scale. Clearly, the ethnic nationalist population has been well represented by its elites for the past 27 years. During this period, the ruling party has been ethnic nationalist, and all institutions, including the educational institutions, have been captured by ethnic nationalists in terms of numbers, propaganda, and policy. Even though today, the EPRDF is reforming towards civic nationalism, the institutional attachment to ethnic nationalism remains. Even today, ethnic nationalists in the party still hold significant power especially in Oromia and among the lower ranks. Given the size and nature of the EPRDF, it will take a long time for it to shed ethnic nationalism and then to connect with the civic nationalist population. Apart from the EPRDF, ethnic nationalist opposition parties, especially Oromo ones, are relatively well organized from top to bottom. In general, I don't think anyone would claim that the ethnic nationalist population lacks for elite representation in any way.
So there we have it, a relatively strong ethnic nationalist elite and a relatively weak civic nationalist elite. And at the same time, the division among the population at large between ethnic nationalism and civic nationalism is at most 50-50. A distorted political reality. Half the population is well represented but the other half is not.
How does this situation prevent Ethiopian politics from proceeding to a reasonable settlement? Well, given the distorted reality, elite negotiation between a strong ethnic nationalist elite and weak civic nationalist elite will result in the ethnic nationalists having the disproportionate upper hand and gaining disproportionate rewards. The result is a disgruntled and fearful civic nationalist populace whose wishes have been ignored. This populace may in the short term acquiesce, but in the long term it will either rebel or itself become ethnic nationalist, increasing the level of ethnicism in the country. In both cases the result will be catastrophic conflict.
So basically, either the civic nationalist elite organizes into a capable force or the country spirals into conflict and chaos. Yes, this is an existential issue.
Unfortunately, the task of empowering the civic nationalist elite is not an easy one. Civic nationalism cannot rely on ethnic fervor to mobilize itself as ethnic nationalists can. Instead, it will be tough slogging. Perhaps it is the knowledge that this work is tough and difficult that has led many civic nationalist elite members - including political parties and media - to simply avoid facing it, and rather spend their time raising the decibels against ethnic nationalists. Of course, avoiding the necessary tough work is no solution. What must be done must be done, as painful and hard as it must be.
From now on, the one and only priority of civic nationalists must be to strengthen the elite. Time and resources on 'opposition' activities, such as analysing, commentating on, and criticizing others' political activities and events should be minimized. Instead, all energy should be directed towards strengthening existing institutions such as Ginbot 7, creating additional political and civic institutions, mobilizing the civic nationalist population, and capturing the EPRDF.
A last word... A precondition to empowerment of the civic nationalist elite is a certain unity of thought and direction heretofore unseen among them. The culture of conflict mismanagement illustrated, for example, by the Kinijit conflict of 2005-2008, the various party conflicts of the last few years (Andinet, Medrek, etc.), the EDU internal conflicts during and after the Dergue, etc. must be ended!
What exactly is this distortion? Today, ethnic nationalist elite power and institutional power adequately reflects the level of support for ethnic nationalism among the masses. On the other hand, civic nationalist elite power and institutional power greatly under represents the level of support for civic nationalism among the masses. In simple terms, let us assume half the general population supports civic nationalism and the other half ethnic nationalism. The problem is that 80% of the political elite, in terms of political parties, power, organized influence, and institutional power, is composed of ethnic nationalists. The civic nationalist elite is running at 20%. That is, our political elite is overwhelmingly dominated by ethnic nationalists, while the general population is at worst evenly split between ethnic nationalism and civic nationalism. This political distortion is, in my opinion, the overarching problem in Ethiopian politics that continues to prevent any kind of reality-based, serious negotiations among our political elites.
While the ethnic nationalist elite hopes to use this disproportionate leverage that it has gained from over 27 years of domination to its advantage, the civic nationalist elite are too weak to respond constructively. The under represented civic nationalist masses absolutely refuse to give in to any kind of ethnic nationalist agenda. We have an impasse. Unless the 'elite distortion' is corrected, the impasse will continue and we will never be able to take solid steps towards a robust and long lasting political settlement.
Now, obviously, many would question my premise that there still is today in Ethiopian massive support for civic nationalism. Many would say that no, there is not much support for civic nationalism today in Ethiopia, and the weakness of its elite properly reflects this low support. Well, let me address this briefly. Since we do not have any polls in Ethiopia, we have to take various indicators as evidence when we make our arguments. Let us look at these indicators.
First, there is a good argument to be made that there are reasons for the weakness of the civic nationalist elite that have nothing to do with dwindling support for civic nationalism among the general population. Over the past fifty plus years, the civic nationalist elite has suffered from tremendous internal conflict - two endogenous revolutions and upheavals - the 1974 revolution and the Red Terror - and then one exogenous revolution, the 1991 revolution. The end effect of all of this was more or less the ousting of civic nationalist elites from Ethiopian political space.
Another external factor that weakened the elite was the rise of Marxism, which not only divided the Ethiopianist elite and infected it with a culture of self-mutilation, but also weakened the country with poor political and economic policies. This weakened not only the country as a whole, but also the elite, as it resulted in the masses becoming alienated from the leadership. And then add to this another factor - the fall of Marxism (Soviet Union), an event which led to the sudden and ungraceful collapse of the Dergue. And to all of this we can add another, underappreciated factor - a political culture of nearly devoid of conflict resolution. All of these factors contributed to a massive implosion of the civic nationalist elite, an implosion which had little to do with its constituency among the masses. The elite collapsed while its constituency remained more or less intact.
The subsequent 27 years of ethnic nationalist rule by the TPLF, with its sustained anti-civic nationalism propaganda and policies, can be said to have increased overall support for ethnic nationalism among the population. Again, we have no polls, but there is enough anecdotal evidence to make this argument. However, there is also evidence that this increase in ethnic nationalism is often over-estimated. Take, for example, what we can take away from the case of the 2005 elections. The civic nationalist Kinijit won an easy majority of the national vote in this election, and Kinijit together with the Hibret, a coalition of soft ethnic nationalists, won 70% of the total vote (before the rigging started). This result was quite unexpected at the time, and one reason why it was unexpected was that few thought that there remained so much support for civic nationalism. The results of the vote showed that even after 14 years (1991-2005) of TPLF propaganda against civic nationalism, civic nationalism was alive and strong.
Today, after 13 years after the 2005 election, there is more anecdotal evidence of the decline of civic nationalism support; for example, the increase in heretofore unheard of Amhara nationalism. But on the other hand, we have seen overwhelming support nation-wide for Prime Minister Abiy Ahmed and Oromia President Lemma Megersa, a large part of the support obviously stemming from their Ethiopianist rhetoric and positions. This outpouring of support for PM Abiy et al clearly shows that civic nationalism, among the masses at least, is alive and well in Ethiopia. So yes, all in all, I think it is safe to say that today, at least half of the Ethiopian population firmly support civic nationalism.
But how is this population represented among the political elite and in political and governmental institutions? The civic nationalist populace today has basically two elite representatives - Ginbot 7, and a part of the EPRDF, that represented by Abiy Ahmed, Team Lemma, et al. I argue that this representation is quite inadequate given the level of civic nationalist support among the masses.
Let us start with the EPRDF... The EPRDF was a full fledged ethnic nationalist coalition that is now being transformed from within towards civic nationalism. But transforming this decades old institution will deep rooted tentacles will take time. Ethnic nationalists are, obviously, resisting that transformation with full force. As a result, the EPRDF is yet to make a solid connection with the civic nationalist masses. Instead, it remains focused on this internal battle, the battle we are all familiar with, the battle that Abiy Ahmed and his team is currently engaged in. Now, to ensure that civic nationalism wins this battle, civic nationalists have to do two things. The first is to capture the EPRDF from within by changing minds, and the second is to capture it by, where possible joining the various EPRDF parties and basically outnumbering the ethnic nationalists and changing the power balance. As of yet, this process still at its beginning stages. So the EPRDF today cannot be said in anyway fully represent the civic nationalist population. There is a long way to go.
Ginbot 7, a brave and valiant party, basically the only civic nationalist party of any consequence, remains too small both in terms of membership and resources, to adequately represent the Ethiopianist masses. A clear illustration of this gap between the capacity of Ginbot 7 and the support for civic nationalism is the situation of Addis Ababa, where the vast majority of the city clearly supports civic nationalism, and yet there is not a single group, including Ginbot 7, which has harnessed this support into an organized and powerful political or civic force. Hence we have an Addis Ababa populace that, because it has no organized representation, feels powerless in the face of what it thinks is encirclement by ethnic nationalism. Easily over 80% of Addis Ababa's population of about five million are firm supporters of civic nationalism. How is it that such a large and resourceful population feels powerless? Because it is not organized - it is insufficiently represented among elites and institutions. Not because it is outnumbered, not because it is a minority, and not because it lacks in raw resources and capacity, but because it is unorganized, unrepresented, and incapable of mobilizing its resources. This example of Addis Ababa clearly illustrates the lack of capacity of Ginbot 7 has today.
Let us look, on the other hand, at the ethnic nationalist end of the scale. Clearly, the ethnic nationalist population has been well represented by its elites for the past 27 years. During this period, the ruling party has been ethnic nationalist, and all institutions, including the educational institutions, have been captured by ethnic nationalists in terms of numbers, propaganda, and policy. Even though today, the EPRDF is reforming towards civic nationalism, the institutional attachment to ethnic nationalism remains. Even today, ethnic nationalists in the party still hold significant power especially in Oromia and among the lower ranks. Given the size and nature of the EPRDF, it will take a long time for it to shed ethnic nationalism and then to connect with the civic nationalist population. Apart from the EPRDF, ethnic nationalist opposition parties, especially Oromo ones, are relatively well organized from top to bottom. In general, I don't think anyone would claim that the ethnic nationalist population lacks for elite representation in any way.
So there we have it, a relatively strong ethnic nationalist elite and a relatively weak civic nationalist elite. And at the same time, the division among the population at large between ethnic nationalism and civic nationalism is at most 50-50. A distorted political reality. Half the population is well represented but the other half is not.
How does this situation prevent Ethiopian politics from proceeding to a reasonable settlement? Well, given the distorted reality, elite negotiation between a strong ethnic nationalist elite and weak civic nationalist elite will result in the ethnic nationalists having the disproportionate upper hand and gaining disproportionate rewards. The result is a disgruntled and fearful civic nationalist populace whose wishes have been ignored. This populace may in the short term acquiesce, but in the long term it will either rebel or itself become ethnic nationalist, increasing the level of ethnicism in the country. In both cases the result will be catastrophic conflict.
So basically, either the civic nationalist elite organizes into a capable force or the country spirals into conflict and chaos. Yes, this is an existential issue.
Unfortunately, the task of empowering the civic nationalist elite is not an easy one. Civic nationalism cannot rely on ethnic fervor to mobilize itself as ethnic nationalists can. Instead, it will be tough slogging. Perhaps it is the knowledge that this work is tough and difficult that has led many civic nationalist elite members - including political parties and media - to simply avoid facing it, and rather spend their time raising the decibels against ethnic nationalists. Of course, avoiding the necessary tough work is no solution. What must be done must be done, as painful and hard as it must be.
From now on, the one and only priority of civic nationalists must be to strengthen the elite. Time and resources on 'opposition' activities, such as analysing, commentating on, and criticizing others' political activities and events should be minimized. Instead, all energy should be directed towards strengthening existing institutions such as Ginbot 7, creating additional political and civic institutions, mobilizing the civic nationalist population, and capturing the EPRDF.
A last word... A precondition to empowerment of the civic nationalist elite is a certain unity of thought and direction heretofore unseen among them. The culture of conflict mismanagement illustrated, for example, by the Kinijit conflict of 2005-2008, the various party conflicts of the last few years (Andinet, Medrek, etc.), the EDU internal conflicts during and after the Dergue, etc. must be ended!
Friday, 19 October 2018
Don't make enemies before you can fight!
ቆቅ ሞቷን ጠራች ይባላል።
የኢትዮጵያ ብሄርተኞች በቂ እንዳልተደራጀን የታወቀ ነገር ነው። በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ አባላት ያላቸው ድርጅቶች ሊኖርን ይገባል ግን የለንም። በርካታ ሚሊዮኖች ብዙሃን አለን ግን ልሂቃን፤ መሪ እና ድርጅት ላይ እጅግ ደካማ ነን።
በተዘዋዋሪ የጎሳ ድርጅቶች ያው የጎሳ በመሆናቸው ትብብር እና አንድነት ስላላቸው ጠንካራ ናቸው። ሁከት እና ችግር ስለሚያጎለብታቸው እየጠነከሩም እየሄዱ ነው።
በዚህ ሁኔታ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ዋና ስራ መደራጀት እንደሆነ ግልጽ ነው። የህልውና ጉዳይ ነው። የዜግነት ፖለቲካችንን ካላራመድን እና ግዙፍ ድርጅቶች ካልፈጠርን እኛም ሀገራችንም እንጠፋለን። ጠ/ሚ አቢይ ቢፈልግም ይህን ሊያደርግልን አይችልም። እኛ የራሳችንን ድርሻ ካልሰራን እሱም አቅም ያጣል። ለነገሩ እስከ ዛሬም ሀገራችን ላሳለፈችው ችግር ዋና ምክንያት የኛ በሚገባው አለመደራጀት ነው።
በዚህ ሁኔታ፤ ደካማ ሆነን፤ ዋና ስራችን እራሳችንን ማጎልበት እና ማደራጀት በሆነበት ጊዜ ጠላቶች ማፍራት ጅልነት ነው። አሁን ሁሉንም የማቀፍ ጊዜ ነው። የጊዜ መግዥያ ጊዜ ነው። ጠ/ሚ አቢይ፤ የጎሳ ብሄርተኞች፤ ህወሓት ወዘተ ሁሉንም ተጠንቅቀን ይዘን ወዳጅ መስለን መገኘት አለብን። የመደራጀት ስራችንን መስራት ነው ያለብን። ብልህ ፖለቲካ ማለት ይህ ነው።
ለምሳሌ የአዲስ አበባ ሲቪክ ድርጅት ለማቋቋም ሲጀመር ስለ ከንቲባው አለማንሳት። ወይንም ማሞገስ። ጽሁፍ እና ፖስተሮች በአማርኛ ብቻ ሳይሆን በኦሮምኛም ማዘጋጀት። አዲስ አበባ ለአዲስ አበቤዎች አይነት መፈክር ትቶ በቀላሉ «ለአዲስ አበባ ነዋሪ ሁሉ መብት ማስከበር» ነው ተልዕኯችን ማለት ነው! ወዘተ። ሀሳቡ ግልጽ ይመስለኛል።
ግን ይህን ከማረግ ፋንታ እንደ ቆቛ እንጮሃለን! ምንም ሳይኖረን አፍ ብቻ እንሆናለን። ባለን ጊዜ አንዴ ከጎሳ ብሄርተኞች ጋር አሁን ደግሞ አንዳንዶቻችን ከጠ/ሚ አቢይ ጋር ግብ ግብ እንገባለን። ገና ለመታገል አቅም ሳይኖረን ጠላቶች እናፈራለን። ይህን ማቆም አለበን፤ የህልውና ጉዳይ ነው። የ50 ዓመት የፋራ ፖለቲካችንን ማቆም ካላቆምን ሌላ እድል የሚኖረን አይመስለኝም።
አካሄዳችን መሆን ያለበት መጀመርያ ኃይልን መሰብሰብ። ይህን ለማድረግ ባይጥመንም የሚያስፈልገውን ነገር ማድረግ። ከሁሉም ጋር አብሮ መስራት ያስፈልጋል። እራስን አለማጋለጥ ያስፈልጋል። ኃይልን ከሰበሰብን በኋላ ደፈር ያሉ አቋሞች መያዝ እና ስራዎች መስራት።
በመጨረሻ ማለት የምፈልገው... ምን አልባት በመጮህ፤ መተቸት እና በመውቀስ ህዝባችን እንዲማረር እና እንዲቆጣ አድርገን በቀላሉ ይደራጃል ብለን እናስብ ይሆናል? ለዚህ ይሆን ብዙዎቻችን ዋናው የመደራጀቱን ስራ ትተን 100% ጊዜአችንን በመተቸት እና መወንጀል የምናጠፋው?
ይህ ከሆነ በጣም የተሳሳተ አስተሳሰብ ነው። አካሄድ ውድቅ እንደሆነ የ27 ዓመት ማስረጃ አለን! ለ27 ዓመት ህወሓት እና የጎሳ ብሄርተኞች ሲረግጡን ያሁሉ ሚሊዮን ህዝብ ሆነን አንዳች ግዙፍ ድርጅት ማቋቋም አልቻልንም። የወሬ፤ ጩሀት እና ትችት ፖለቲካ አልሰራም።
ህወሓት ከስልጣን የወረደው እነ ኢሳት ህዝቡ ሀውሓትን እንዲጠላ ስላደረጉ አይደለም። ህዝቡ በለቱ ኑሮ አይቷቸው ጠልቷቸዋልና! አልፎ ተርፎኦ ይህ ጸረ-ህወሓት ዘመቻ ምንም አይነት ጠንካራ ድርጅት አልፈጠረም። ያሁሉ ዓመታት ጩሀት በኋላ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ትንሿ ግንቦት 7ን ብቻ ነው ያፈራነው።
ስለዚህ የጩሀት ፖለቲካ አይሰራም። ህዝቡን በፕሮፓጋንዳ አማርሮ ማደራጀት እንደማይቻል አይተናል። ህዝቡ በእውን በኑሮው ተማርሯል። የፖለቲከኞች ስራ ይበልጥ ተማረሩልኝ ማለት ሳይሆን ማደራጀት እና ለምሬቱ ትክክለኛ መስመር ማብጀት ነው። የኛ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች የፖለቲካ ልሂቃን ይህን ማድረግ አልቻልንም። እስቲ አሁን እንሞክር።
የኢትዮጵያ ብሄርተኞች በቂ እንዳልተደራጀን የታወቀ ነገር ነው። በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ አባላት ያላቸው ድርጅቶች ሊኖርን ይገባል ግን የለንም። በርካታ ሚሊዮኖች ብዙሃን አለን ግን ልሂቃን፤ መሪ እና ድርጅት ላይ እጅግ ደካማ ነን።
በተዘዋዋሪ የጎሳ ድርጅቶች ያው የጎሳ በመሆናቸው ትብብር እና አንድነት ስላላቸው ጠንካራ ናቸው። ሁከት እና ችግር ስለሚያጎለብታቸው እየጠነከሩም እየሄዱ ነው።
በዚህ ሁኔታ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ዋና ስራ መደራጀት እንደሆነ ግልጽ ነው። የህልውና ጉዳይ ነው። የዜግነት ፖለቲካችንን ካላራመድን እና ግዙፍ ድርጅቶች ካልፈጠርን እኛም ሀገራችንም እንጠፋለን። ጠ/ሚ አቢይ ቢፈልግም ይህን ሊያደርግልን አይችልም። እኛ የራሳችንን ድርሻ ካልሰራን እሱም አቅም ያጣል። ለነገሩ እስከ ዛሬም ሀገራችን ላሳለፈችው ችግር ዋና ምክንያት የኛ በሚገባው አለመደራጀት ነው።
በዚህ ሁኔታ፤ ደካማ ሆነን፤ ዋና ስራችን እራሳችንን ማጎልበት እና ማደራጀት በሆነበት ጊዜ ጠላቶች ማፍራት ጅልነት ነው። አሁን ሁሉንም የማቀፍ ጊዜ ነው። የጊዜ መግዥያ ጊዜ ነው። ጠ/ሚ አቢይ፤ የጎሳ ብሄርተኞች፤ ህወሓት ወዘተ ሁሉንም ተጠንቅቀን ይዘን ወዳጅ መስለን መገኘት አለብን። የመደራጀት ስራችንን መስራት ነው ያለብን። ብልህ ፖለቲካ ማለት ይህ ነው።
ለምሳሌ የአዲስ አበባ ሲቪክ ድርጅት ለማቋቋም ሲጀመር ስለ ከንቲባው አለማንሳት። ወይንም ማሞገስ። ጽሁፍ እና ፖስተሮች በአማርኛ ብቻ ሳይሆን በኦሮምኛም ማዘጋጀት። አዲስ አበባ ለአዲስ አበቤዎች አይነት መፈክር ትቶ በቀላሉ «ለአዲስ አበባ ነዋሪ ሁሉ መብት ማስከበር» ነው ተልዕኯችን ማለት ነው! ወዘተ። ሀሳቡ ግልጽ ይመስለኛል።
ግን ይህን ከማረግ ፋንታ እንደ ቆቛ እንጮሃለን! ምንም ሳይኖረን አፍ ብቻ እንሆናለን። ባለን ጊዜ አንዴ ከጎሳ ብሄርተኞች ጋር አሁን ደግሞ አንዳንዶቻችን ከጠ/ሚ አቢይ ጋር ግብ ግብ እንገባለን። ገና ለመታገል አቅም ሳይኖረን ጠላቶች እናፈራለን። ይህን ማቆም አለበን፤ የህልውና ጉዳይ ነው። የ50 ዓመት የፋራ ፖለቲካችንን ማቆም ካላቆምን ሌላ እድል የሚኖረን አይመስለኝም።
አካሄዳችን መሆን ያለበት መጀመርያ ኃይልን መሰብሰብ። ይህን ለማድረግ ባይጥመንም የሚያስፈልገውን ነገር ማድረግ። ከሁሉም ጋር አብሮ መስራት ያስፈልጋል። እራስን አለማጋለጥ ያስፈልጋል። ኃይልን ከሰበሰብን በኋላ ደፈር ያሉ አቋሞች መያዝ እና ስራዎች መስራት።
በመጨረሻ ማለት የምፈልገው... ምን አልባት በመጮህ፤ መተቸት እና በመውቀስ ህዝባችን እንዲማረር እና እንዲቆጣ አድርገን በቀላሉ ይደራጃል ብለን እናስብ ይሆናል? ለዚህ ይሆን ብዙዎቻችን ዋናው የመደራጀቱን ስራ ትተን 100% ጊዜአችንን በመተቸት እና መወንጀል የምናጠፋው?
ይህ ከሆነ በጣም የተሳሳተ አስተሳሰብ ነው። አካሄድ ውድቅ እንደሆነ የ27 ዓመት ማስረጃ አለን! ለ27 ዓመት ህወሓት እና የጎሳ ብሄርተኞች ሲረግጡን ያሁሉ ሚሊዮን ህዝብ ሆነን አንዳች ግዙፍ ድርጅት ማቋቋም አልቻልንም። የወሬ፤ ጩሀት እና ትችት ፖለቲካ አልሰራም።
ህወሓት ከስልጣን የወረደው እነ ኢሳት ህዝቡ ሀውሓትን እንዲጠላ ስላደረጉ አይደለም። ህዝቡ በለቱ ኑሮ አይቷቸው ጠልቷቸዋልና! አልፎ ተርፎኦ ይህ ጸረ-ህወሓት ዘመቻ ምንም አይነት ጠንካራ ድርጅት አልፈጠረም። ያሁሉ ዓመታት ጩሀት በኋላ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ትንሿ ግንቦት 7ን ብቻ ነው ያፈራነው።
ስለዚህ የጩሀት ፖለቲካ አይሰራም። ህዝቡን በፕሮፓጋንዳ አማርሮ ማደራጀት እንደማይቻል አይተናል። ህዝቡ በእውን በኑሮው ተማርሯል። የፖለቲከኞች ስራ ይበልጥ ተማረሩልኝ ማለት ሳይሆን ማደራጀት እና ለምሬቱ ትክክለኛ መስመር ማብጀት ነው። የኛ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች የፖለቲካ ልሂቃን ይህን ማድረግ አልቻልንም። እስቲ አሁን እንሞክር።
Thursday, 18 October 2018
ኢትዮጵያን የሚገላት የአንድነት ኃይሉ ነው (ክፍል 4)
በ1983 ደርግ ሲፈርስ እና ሻዕብያ፤ ህወሓት እና ኦነግ ስልጣን ሲይዙ እኛ ኢትዮጵያዊ ብሄርተኞች («አንድነት ኃይሎች») ደነገጥን። ሁለት በፍፁም ያልተበቅናቸው ክስተቶች፤ አጥፊው ደርግ ፈራረሰ እና የትም አይደርሱም የሚባሉት «ሺፍቶቹ» ስልጣን ያዙ! እኛ በአብዮት እና ሽብር የተጎሳቆልን ተመልካቾች (debilitated bystanders) ሆነን ቀረን።
ሆኖም የተወሰነ ነፃነት ሰፍኗል ብለን የፖለቲካ እንቅስቃሴ ጀመርን። ያው የእርስ በርስ አለመስማማት ጠባያችን እንደገና እንቅፋት ሆነን። EDU, COEDF, AAPO, AEUP, MEDHIN, ቅንጅት, Ethiopian Review, Ethiopian Register, Ethiopolitics, EEDN፤ ሁሉም በእርስ በርስ ግጭት ተንገላተው የፈረሱ ተቋሞች።
እኛ የኢትዮጵያ ብሄርተኖች ተባብረን የዜግነት መዋቅሮች መዘርጋት ባለመቻላችን ሜዳውን ለሌሎች ተውን። ግን ጥልቁ ችግር በኢትዮጵያዊነት የሚያምን ህዝብ ብዙ መኖሩ ነው። ይህ ብዙሃን ባይኖር እና ሁሉም በጎሳ ድርጅቶች ቢወከል ሁሉም ተወክሏል እና መዋቅራት አሉት ማለት ይቻላል። ግን እንዲህ አይደለም። በኢትዮጵያዊነት የሚያምን ብዙሃኑ ብዙ ልሂቃኑ እና ተቋሙ ትንሽ እና ደካማ። ይህ ነው የኢትዮጵያ distorted ፖለቲካ።
ሆኖም የተወሰነ ነፃነት ሰፍኗል ብለን የፖለቲካ እንቅስቃሴ ጀመርን። ያው የእርስ በርስ አለመስማማት ጠባያችን እንደገና እንቅፋት ሆነን። EDU, COEDF, AAPO, AEUP, MEDHIN, ቅንጅት, Ethiopian Review, Ethiopian Register, Ethiopolitics, EEDN፤ ሁሉም በእርስ በርስ ግጭት ተንገላተው የፈረሱ ተቋሞች።
እኛ የኢትዮጵያ ብሄርተኖች ተባብረን የዜግነት መዋቅሮች መዘርጋት ባለመቻላችን ሜዳውን ለሌሎች ተውን። ግን ጥልቁ ችግር በኢትዮጵያዊነት የሚያምን ህዝብ ብዙ መኖሩ ነው። ይህ ብዙሃን ባይኖር እና ሁሉም በጎሳ ድርጅቶች ቢወከል ሁሉም ተወክሏል እና መዋቅራት አሉት ማለት ይቻላል። ግን እንዲህ አይደለም። በኢትዮጵያዊነት የሚያምን ብዙሃኑ ብዙ ልሂቃኑ እና ተቋሙ ትንሽ እና ደካማ። ይህ ነው የኢትዮጵያ distorted ፖለቲካ።
Wednesday, 17 October 2018
ኢትዮጵያን የሚገላት የአንድነት ኃይሉ ነው (ክፍል 3)
በደርግ ዘመን ብዙ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ስራ ከሀገር ውጭ (በዲያስፖራ) ነበር የሚደረገው ሀገር ውስጥ በነፃነት መስራት ስለማይቻል።
በዚህ ጊዜ ሻዕብያ እና ህወሓት ከዲያስፖራ በርካታ ገንዘብ እና ሌላ ድጋር እየሰበሰቡ ግዙፍ ተቋማት ሆነው ኢትዮጵያን አንቀጠቀጡ።
የ«ኢትዮጵያዊነት» ኃይል ግን «ዴሞክራት» (ኢዲዩ) እና «ማርክሲስት» (ኢህአፓ፤ መኢሶን፤ ደርግ ወዘተ) ሆኖ ተከፋፍሎ ቆየ። ኤዲዩ እርስ በርስ ተከፋፍሎ እና ተጣልቶ በፍጥነት እራሱን ከፖለቲካ ዓለም አባረረ! ማርክሲስቶቹ እርስ በርስ ተፋጁ፤ ሀገሪቷን አሰቃዩ እና ፈትፍተው ለጎሳ ብሄርተኞቹ አጎረሱ።
እኛ ኢትዮጵያዊ ብሄርተኞች አንድ አላማ ኖሮን መተማመን፤ መስማማት፤ አብሮ መስራት፤ መተባበር እና መደራጀት አለመቻል በሽታችን አሁንም አንቆ ይዞናል።
በዚህ ጊዜ ሻዕብያ እና ህወሓት ከዲያስፖራ በርካታ ገንዘብ እና ሌላ ድጋር እየሰበሰቡ ግዙፍ ተቋማት ሆነው ኢትዮጵያን አንቀጠቀጡ።
የ«ኢትዮጵያዊነት» ኃይል ግን «ዴሞክራት» (ኢዲዩ) እና «ማርክሲስት» (ኢህአፓ፤ መኢሶን፤ ደርግ ወዘተ) ሆኖ ተከፋፍሎ ቆየ። ኤዲዩ እርስ በርስ ተከፋፍሎ እና ተጣልቶ በፍጥነት እራሱን ከፖለቲካ ዓለም አባረረ! ማርክሲስቶቹ እርስ በርስ ተፋጁ፤ ሀገሪቷን አሰቃዩ እና ፈትፍተው ለጎሳ ብሄርተኞቹ አጎረሱ።
እኛ ኢትዮጵያዊ ብሄርተኞች አንድ አላማ ኖሮን መተማመን፤ መስማማት፤ አብሮ መስራት፤ መተባበር እና መደራጀት አለመቻል በሽታችን አሁንም አንቆ ይዞናል።
ኢትዮጵያን የሚገላት የአንድነት ኃይሉ ነው (ክፍል 2)
ወኪሎች ማፍራት ያልቻለ ህዝብ ይጠፋል።
አዲስ አበባ የአምስት ሚሊዮን በ«ኢትዮጵያዊነት» የሚያምን ህዝብ ከተማ ነው። ቅንጅት በ100% መርጧል። ግን ይህ ህዝብ አንድም የፖለቲካ እና ማህበራው መብቱን የሚከራከርለት፤ የሚሟገትለት፤ የሚወክለው ድርጅትን ማቋቋም አልቻለም። አንድም!
ታድያ መብቶች ሲገፈፉ፤ ፍትህ ሳይኖር፤ ሰላም ሲጠፋ ምንድነው ምክንያቱ? ትብብር እና ድርጅት የሌለው ህዝብ እንዴት ፍትህ እና ሰላም ይኖረዋል? ማን መብቱን ያስከብርለታል እራሱ ካላስከበረ?!
ወኪሎች ማፍራት ያልቻለ ህዝብ ይጠፋል።
አንድ ምሁራን እንዲህ ብልዋል፤ “When people realize things are going wrong, there are two questions they can ask. One is, ‘What did we do wrong?’ and the other is, ‘Who did this to us?’ The latter leads to conspiracy theories and paranoia. The first question leads to another line of thinking: ‘How do we put it right?’”
አዲስ አበባ የአምስት ሚሊዮን በ«ኢትዮጵያዊነት» የሚያምን ህዝብ ከተማ ነው። ቅንጅት በ100% መርጧል። ግን ይህ ህዝብ አንድም የፖለቲካ እና ማህበራው መብቱን የሚከራከርለት፤ የሚሟገትለት፤ የሚወክለው ድርጅትን ማቋቋም አልቻለም። አንድም!
ታድያ መብቶች ሲገፈፉ፤ ፍትህ ሳይኖር፤ ሰላም ሲጠፋ ምንድነው ምክንያቱ? ትብብር እና ድርጅት የሌለው ህዝብ እንዴት ፍትህ እና ሰላም ይኖረዋል? ማን መብቱን ያስከብርለታል እራሱ ካላስከበረ?!
ወኪሎች ማፍራት ያልቻለ ህዝብ ይጠፋል።
አንድ ምሁራን እንዲህ ብልዋል፤ “When people realize things are going wrong, there are two questions they can ask. One is, ‘What did we do wrong?’ and the other is, ‘Who did this to us?’ The latter leads to conspiracy theories and paranoia. The first question leads to another line of thinking: ‘How do we put it right?’”
ኢትዮጵያን የሚገላት የአንድነት ኃይሉ ነው (ክፍል 1)
ባለፈው ኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት የኤርትራ ዲያስፖራ እንደልማዳቸው እየተሯሯጡ ለሀገራቸው ገንዘብ እያዋጡ ነበር። ምን ያህል አዋጡ? ልምሳሌ ያህል፤ በአንድ ቀን ከአንድ ከተማ ሲአትል (ዋሺንግተን ስቴት) አንድ ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር አዋጥተዋል! ከዋሺንግተን ዲሲ አይነቱ ብዙ ኤርትራዊ ያለበት ከተማ ምን ያህል እንደተዋጣ ባላውቅም መገመት ይቻላል።
ተወዳጁ «ኢትዮጵያዊነትን» የወከለው ቅንጅት ለሰላም እና ዴሞክራሲ ፓርቲ መሪዎቹ ከተፈቱ በኋላ ሰሜን አሜሪካ መጥተው ለወራት ቆዩ። ከመላው ሰሜን አሜሪካ የሚኖር ኢትዮጵያዊያን ከአንድ ሚሊዮን ዶላር በታች ሰብስበው (እና እርስ በርስ ተጣልተው) ተመለሱ!
የአንድነት ኃይሉ እርስ በርስ አለመስማማት እና አለመደራጀት ኢትዮጵያን ይገላል።
ተወዳጁ «ኢትዮጵያዊነትን» የወከለው ቅንጅት ለሰላም እና ዴሞክራሲ ፓርቲ መሪዎቹ ከተፈቱ በኋላ ሰሜን አሜሪካ መጥተው ለወራት ቆዩ። ከመላው ሰሜን አሜሪካ የሚኖር ኢትዮጵያዊያን ከአንድ ሚሊዮን ዶላር በታች ሰብስበው (እና እርስ በርስ ተጣልተው) ተመለሱ!
የአንድነት ኃይሉ እርስ በርስ አለመስማማት እና አለመደራጀት ኢትዮጵያን ይገላል።
Sunday, 7 October 2018
የ«ኢትዮጵያዊነት» ጎራው በቂ አለመደራጀቱ ነው የሀገራችን ፖለቲካ መሰረታዊ ችግር!
የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ሁኔታ ገደል የገባው በኃይለ ሥላሴ ዘመን አስፈላጊ ለውጦች ባለመደረጋቸው ማርክሲዝም እና አብዮት በሀገራችን መስፈኑ ነው። በዚህ ሂደት በሀገራዊ ብሄርተኝነት የሚያምነው የፖለቲካ ልሂቃን ተከፋፍለው እና እርስ በርስ ተፋጀተው የሀገራችን ፖለቲካ በጎሳ ብሄርተኞች እንዲወረር ተው።
ይህ የፈጠረው ሁኔታ ይህ ነው፤ የጎሳ ብሄርተኝነትን የሚከተለው ብዙሃን በፖለቲካ ድርጅት፤ ኃይል እና ልሂቃን ደረጃ በአግባቡ ተወክሏል። በአንጻሩ በኢትዮጵያ ብሄርተኝነት የሚያምነው ብዙሃን አልተወከለም ማለት ይቻላል። ከ100 ሚሊዮን ህዝብ ቢያንስ ግማሹ ጠንካራ ኢትዮጵያ ብሄርተኛ ነው። ግን ይህ ግዙፍ የሆነው ህዝብ ብዛቱ የሚገባው ድርጅት የለውም። ግንቦት 7 ነው ያለው አቅሙ ግን የ50 ሚሊዮን ህዝብ የሚወክል ድርጅት ያህል አይደለም። ቅርቡም አይደለም።
ይህ ነው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ዋና እና መሰረታዊ ችግር። በታም ግዙፍ የሆነ የብዙሃኑ ክፍል የልሂቃን፤ ምሁራን፤ እና የፖለቲካ መደብ ውክልና የለውም። ይህ የተዛባ (distorted) ሁኔታ ፖለቲከኞቻችን የተዛባ ውሳኔዎች እንዲወስዱ ያደርጋል እና ሀገሪቷን ግጭት በግጭት የደርጋል።
አልፎ ተርፎ በአግባቡ ያልተወከለ ግዙፍ ብዙሃን አንድ ቀን ይፈነዳልና ወደ አብዮት ያመራል። የአማራ ብሄርተኝነት ማደግ ይህን ያመለክታል። በዜግነት መደራጀት ስላቃተን በጎሳ እንደራጅ ነው የአማራ ብሄርተኝነት መሰረታዊ ግፊቱ። ይህ ሁኔታ በዚ አቅጣጫ ከቀጠለ ምሃል ሀገሩ (centre) ባዶ ቀርቶ የፖለቲካ ኃይል በሙሉ ከጠረፎቹ (periphery) ይሆናል። ይህ ደግሞ እንደምናውቀው የጎሳ ውድድር፤ ከዛ ግጭት፤ ከዛ ጦርነት ያመጣል። ለዚህ የ27 ዓመት መረጃ አለን።
ስለዚህ የፖለቲካችን ችግር ለመፈታት ዘንድ የኢትዮጵያ ብሀኢርተኝነት ጎራው በአግባቡ መደራጀት ግድ ነው። ቅድመ ሁኔታ (necessary precondition) ነው። በአስር ሚሊዮኖች የሚቆጠረው የኢትዮጵያ ብሄርተኛ ብዙሃኑ ቁጥሩን የሚመጥን ፖለቲካዊ ውክልና ያስፈልገዋል። የመሃል እና ጠረፍ (centre and periphery) ሚዛን መስተካከል አለበት። ይህ ከሆነ የፖለቲካ መደቡ በእውነታ የተመሰረተ ድርድር ማድረግ ይችላል። ሁሉም ህዝብ በተወከለበት ማለት ነው።
ይህን ነጥብ እንዴት አጠንክሬ ማስደምደም እንደምችል አላውቅም! የኢትዮጵያዊነት ጎራው በአግባቡ አለመደራጀቱ ነው እስካሁን ያለውን የፖለቲካ ችግር የሚቀጥለው። ካሁን በኋላም ካልተደራጀ ፖለቲካችን ወደ ቀውስ እና ሁከት መሄዱ አይቀርም።
ይህ የፈጠረው ሁኔታ ይህ ነው፤ የጎሳ ብሄርተኝነትን የሚከተለው ብዙሃን በፖለቲካ ድርጅት፤ ኃይል እና ልሂቃን ደረጃ በአግባቡ ተወክሏል። በአንጻሩ በኢትዮጵያ ብሄርተኝነት የሚያምነው ብዙሃን አልተወከለም ማለት ይቻላል። ከ100 ሚሊዮን ህዝብ ቢያንስ ግማሹ ጠንካራ ኢትዮጵያ ብሄርተኛ ነው። ግን ይህ ግዙፍ የሆነው ህዝብ ብዛቱ የሚገባው ድርጅት የለውም። ግንቦት 7 ነው ያለው አቅሙ ግን የ50 ሚሊዮን ህዝብ የሚወክል ድርጅት ያህል አይደለም። ቅርቡም አይደለም።
ይህ ነው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ዋና እና መሰረታዊ ችግር። በታም ግዙፍ የሆነ የብዙሃኑ ክፍል የልሂቃን፤ ምሁራን፤ እና የፖለቲካ መደብ ውክልና የለውም። ይህ የተዛባ (distorted) ሁኔታ ፖለቲከኞቻችን የተዛባ ውሳኔዎች እንዲወስዱ ያደርጋል እና ሀገሪቷን ግጭት በግጭት የደርጋል።
አልፎ ተርፎ በአግባቡ ያልተወከለ ግዙፍ ብዙሃን አንድ ቀን ይፈነዳልና ወደ አብዮት ያመራል። የአማራ ብሄርተኝነት ማደግ ይህን ያመለክታል። በዜግነት መደራጀት ስላቃተን በጎሳ እንደራጅ ነው የአማራ ብሄርተኝነት መሰረታዊ ግፊቱ። ይህ ሁኔታ በዚ አቅጣጫ ከቀጠለ ምሃል ሀገሩ (centre) ባዶ ቀርቶ የፖለቲካ ኃይል በሙሉ ከጠረፎቹ (periphery) ይሆናል። ይህ ደግሞ እንደምናውቀው የጎሳ ውድድር፤ ከዛ ግጭት፤ ከዛ ጦርነት ያመጣል። ለዚህ የ27 ዓመት መረጃ አለን።
ስለዚህ የፖለቲካችን ችግር ለመፈታት ዘንድ የኢትዮጵያ ብሀኢርተኝነት ጎራው በአግባቡ መደራጀት ግድ ነው። ቅድመ ሁኔታ (necessary precondition) ነው። በአስር ሚሊዮኖች የሚቆጠረው የኢትዮጵያ ብሄርተኛ ብዙሃኑ ቁጥሩን የሚመጥን ፖለቲካዊ ውክልና ያስፈልገዋል። የመሃል እና ጠረፍ (centre and periphery) ሚዛን መስተካከል አለበት። ይህ ከሆነ የፖለቲካ መደቡ በእውነታ የተመሰረተ ድርድር ማድረግ ይችላል። ሁሉም ህዝብ በተወከለበት ማለት ነው።
ይህን ነጥብ እንዴት አጠንክሬ ማስደምደም እንደምችል አላውቅም! የኢትዮጵያዊነት ጎራው በአግባቡ አለመደራጀቱ ነው እስካሁን ያለውን የፖለቲካ ችግር የሚቀጥለው። ካሁን በኋላም ካልተደራጀ ፖለቲካችን ወደ ቀውስ እና ሁከት መሄዱ አይቀርም።
Tuesday, 25 September 2018
Detached commentators masquerading as patriots
የ«ኢትዮጵያዊነት» ልሂቃኑ "pessimism" አሳፋሪ እና ሃላፊነት-ቢስ ነው። መሪ አልባ ብዙሃኑን «ይቻላል»፤ «ኑ እንደራጅ»፤ «ብዙ ነን» ከማለት ሀገራችን ልትፈርስ ነው እያልን ህዝቡ ከሚደራጅ እና ከሚሳተፍ ቁጭ ብሎ ሰላቢ ነኝ ብሎ እንዲያለቅስ እንገፋዋለን።
የጎሳ ጦርነቱ ሲጀምር ህዝቡ በጎሳ መደራጀቱ አይቀርም ግን too late። ከሁሉም ወገን እልቂት ይከተላል። ከዛ ደግሞ ጀግና ልሂቃኖቻችን I told you so እንላለን። Detached commentators masquerading as patriots። ያሳፍራል። ህዝባችን ይቅርታ ያድርግልን።
የጎሳ ጦርነቱ ሲጀምር ህዝቡ በጎሳ መደራጀቱ አይቀርም ግን too late። ከሁሉም ወገን እልቂት ይከተላል። ከዛ ደግሞ ጀግና ልሂቃኖቻችን I told you so እንላለን። Detached commentators masquerading as patriots። ያሳፍራል። ህዝባችን ይቅርታ ያድርግልን።
Monday, 17 September 2018
ችግሩም የኛ ነው መፍትሄውም የኛ
በምን «ሞራል» ነው ቅንጅት ያፈራረስነው አሁን ሀገራችን የደረሰበትን ሰቆቃ በኦሮሞ ብሄርተኞች፤ ህወሓት፤ ወዘተ የምናሳብበው? መብም «ሞራል» ነው ኢዲኡን ያፈረስነው ችግሮቻችንን በነዚህ የምናሳብበው? በምን ሞራል ነው ላለፉት 27 ዓመታት ይህ ማለት የሚቻል ድርጅት ማቋቋም ያልቻልነው የአንድ አናሳ አምባገነናዊ መንግስት ማውረድ ያልቻልነው ችግራችንን በሌሎች የምናሳብበው? እስከ ዛሬ እርስ በርስ እየተጣላን፤ እከሌ አላከበረኝም፤ እከለ ሰላም አላለኝም፤ እከሌ የሌላ ቡድን ነው ወዘተ እያልን ለጥፋታችን ሃላፊነት ከመውሰድ «ኦኤምኤን» እንደዚህ አደረገን ጃዋር እንደዚህ አደረገን ስብሃት ደጋ እንደዚህ አደረገን የምንለው? ጥፋቱ የኛ ነው መፍትሄውም ከኛ ብቻ ነው መምጣት የሚችለው። የዘራነውን እያጭድን ነው። የክፍፍላችን ውጤት ይህ ነው።
ካሁን ወድያ እራሱን «ኢትዮጵያዊ ነኝ» በ«ኢትዮጵያዊነት አምናለው» የሚል ሰው ችግራችን ሌሎች ላይ ከለጠፈ ኢትዮጵያዊ አይደለም። ለራሱ ችግር ሃላፊነት መውሰድ የማይፈልግ ገጓደኞቹ ጋር በሰላም ተባብሮ ተማምኖ አብሮ ከመስራት በጠላቶቹ መገዛት የሚመርጥ ነው!
ይቅርታ ካሁን ወድያ መወሰን አለብን። የሰፈር ህፃናት ነን «እሱ ነው፤ እሱ ነው» ብለን የምናሳብብ ወይን አዋቂዎች ነን ችግራችንን አይተን ሃላፊነት ወስደን የምናስተካክል። ሃላፊነት ወስደን። ሃላፊነት ወስደንጅን!!
ጃዋር አያረገውም። እነ ስብሃት ነጋ አያረጉትም። እነሱ ላይ መቾህ እና መለመን የህፃን በሃሪ ነው ፋይዳ የለውም። ይህ ግልጽ ነው እንዴት አይገባንም። ምናልባት በህፍረት አንገታችን ድረስ ተሞልተን ከህፍረታችን መሸሽ ወድደን ይሆን? እስከ ዛሬ ምንም ስላላደረግን አፍረን እውነታን እየሸሸን ይሆን? አላውቅም? አይገባኝም።
እንዴ፤ ጣልያን ሲወርረን የኛ ህዝብ እና መሪ ጣልያንን አትወሩን ብለው ሲለምኑ አልሰማንም! ተደራጅተው ተዋጉ። አላለቀሱም። ጣልያኖችን አለመኑም። እርስ በርስ ተባብረው አብረው የሚችሉትን ሰሩ።
አሁን ግን ላለፉት 50 ዓመት እርስ በርስ መቃረን፤ መተቸት፤ እንደ ተራ ሰፈር ወረኞች «ጸጉር መጎተት» ነው ስራችን። መከፋፈልን «ስፖርት» አድርገነዋል። እንጂ በምን ሂሳብ ነው 8% እወክላለሁ የሚል ህወሓት ሀገራችንን ለ27 ዓመት የገዛው?!
አሁንም ይህን ነው በሽታችን። ይህን ከመስተካከል በቀር ምንም ምንም አማራጭ የለም። የራሳችንን ችግር ማየት ማመን ማስተካከል ከባድ እና ቁስል የሚነካ ስራ ነው የሚሆነው ግን ግድ ነው። ማንም የሚንበረከከልን የለም።
ችግሩም የኛ ነው መፍትሄውም የኛ።
Monday, 26 March 2018
አማራጭ የፖለቲካ ልሂቃን ቡድን አለ?
በ2017/5አ.አ የተሳፈ ጽሁፍን አማርኛ ትርጉም
English version: https://asfawdarguemeshal.blogspot.ca/2017/05/alternative-political-elite.html
በ1983 ደርግ ፈርሶ ሻዕብያ ህወሓትና ኦነግ ወደ ስልጣን ሲገቡ መዐቱን ፈርተን ነበር። ምክንያቱም ሻዕብያ ህወሓትና ኦነግን እንደ ጎሳ ብሔርተኞች ሺፍቶች አገረን ለማፍረስ ኢትዮጵያን ለመገነጣጠል የሚመኙ አድርገን ስለቆጠርናቸው።
ዛሬ ከ26 ዓመት በኋላ ኢትዮጵያ ከነ በርካታ ችግሮቿ አሁንም አለች! ኤርትራ ብትገኝጠልም ጸንፈኛ የጎሳ አስተዳደር ቢጫንባትም ኢትዮጵያ ተርፋለች። ዋናው የተረፈችበት ምክንያት ብዙሃኗ ድሮም ዛሬም ባብዛኛው የአገር ብሔርተኛ አገርን ከ«ጎሳ» የሚያስቀድም ስለሆነ ነው። ይህ የህዝባችን ባሕሪ የህወሓትን ጸንፈኛ የጎሳ አቋምን ሊቋቋምና መልሶ ሊገፋው አብቅቶታል። እንደ የድሮ የቱርክ መሪ ከማል አታቱክር ህወሓት የአገር ህዝብን ወደ የማያምንበት አስተሳሰብ በግድ ሊጎትተው ፈለገ ግን ሙሉ ለሙሉ አልተሳካም። ህዝቡ የጎሳ ብሔርተኝነትን ህወሓት እንዳለመው ያህል አልተቀበለውም። በህዝቡ መካከል ኢትዮጵያዊነት አሁንም ጠንክራ ትገኛለች!
በእውነቱ የኢትዮጵያ ህዝብ ህወሓትን አብርዶታል ማለት ይቻላል። ይህን ለመረዳት እስቲ ወደ የኢህአዴግ የመጀመርያ 10 ዓመት ግዛት ወደ ኋላ ሄደን እንመልከት። በዛን ዘመን በተለይ ከኢርትራ ጦርነቱ በፊት «ጠባብ የጎሳ ብሔርተኛ» የሚል አባባል አልነበረም። «ነፍጠኛ» «ትምክህተኛ» በቻ ነበር ህወሓት የሚዘፍነው። ህወሓት ሁሉንም «ጎሳዬ ከኢትዮጵያዊነቴ ይበልጣል» እንዲል ያበረታታ ነበር። «መጀምርያ ኦሮሞ ነኝ ሁለተኛ ኢትዮጵያዊ» ወይም «መጀመርያ ትግሬ ነኝ ሁለተኛ ኢትዮጵያዊ» ማለት የተለመደ ነበር። «ኢትዮጵያዊነት» የሚጠቃ የሚሾፍበት ነበር። አሁን ግን እንደዚህ አይነት ቴአትር ቀንሷል። «ጠባብ» የሚለው ቃል ወደ ፖለኢትካ ቋንቋችን ገባ። ኢህአዴግን ችራሽ ኢትዮጵያዊ እኔና እኔ ብቻ ነኝ ማለት ጀመረ! ህወሓት ድሮ የሚሰብከውን ጸንፈኛ የጎሳ ብሔርተኝነትን ዛሬ እንደ ማነቆ ነው የሚያየው።
ለዚህ ለውጥ የኢትዮጵያ ህዝብ ሊመሰገን ይገባል። የህዝባችን ጠንካራ አገር ፍቅርና የአገር ብሔርተኝነት ነው አገሪቷን ከከባድ አደጋ ጠብቆ በህይወት ይሚያኖራት። አስገራሚ ነገር ግን ይህ የህዝባችን ድል አለ ልሂቃን ጎራ በብዙሀኑ ኃይል በቻ መደረጉ ነው። ከላይ እንደጠቀስኩት በ1983 የፖለቲካ ልሂቃን ሲባል ሻዕብያ ህወሓትና ኦነግ ብቻ ነበሩ ልሂቃንም የወታደር ኃይልም ከነሱ ነበር። ሌላው ወገን የኢትዮጵያ ብሔርተኛ ወይም «አገር ወዳድ» ጎራ ኃይልም ልሂቃንም አልነበረውም። ይህ ልሂቃን ከአገር ፖለቲካ ጠፍቶ ነበር።
የጠፋው ምክንያት ይህ ልሂቃን ጎራ የረዥም ዓመት የራስ ማጥፋት ዘመቻ አካሄዶ ስለነበር ነው። ከ1950 አካባቢ ጀምሮ የኃይለ ሥላሴ ተማሪዎችና ልሂቃን በእርስ በርስ መተላለቅ በራስ ማጥፋት ምኞት መለከፍ ተጥቅቶ የራሱን ማጥፋት ስራ ብ1983 አብዮቱ አጥናቀቀ። እራሱን አንዴ አድሃሪ አንዴ ፍዩዳል አንዴ ኢህአፓ አንዴ ምኤሶን አንዴ ኢዲዩ አንዴ ደርግ ወዘተ እያለ እርስ በርስ ተፋጅቶ እራሱን ገደለ።
ለዚህም ነው ሽዐብያ ህወሓትና ኦነግ በ1983 በስልጣን ጉዳይ መደራደር ሲጀምሩ የኢትዮጵያ ብሔርተኛ ወቂል የፖለቲካ ወይም የጦር ኃይል ያልነበረው። ለኢትዮጵያ የሚቆምላት ልሂቃን አልነበረም። ልሂቃኑ ይህ ስራን ለብዙሓኑ ተውወው ግን ብዙሃኑ ስራውን በአቅሙ ሰርቷል።
ዛሬም የኢትዮጵያ ብሄርተኛ ልሂቃን ጎራ ከሞላ ጎደል የለም። ይህ ሊደንቀን አይገባም። የፖለቲካ ልሂቃን ባንዴ አይነሳም፤ የረዝም ዓመትና የትውልድ ውጤት ነው። የኢትዮጵያ ብሄርተኝነት ልሂቃን ጎራ በ1983 የራሱን ማጥፋት ዘመቻ አጠናቅቆ ከዝያ ወዲህ ኢህአዴግ እንዳይነሳ ብቻ ነው ያደረገው። ስለዚህ ይህ ልሂቃን ዛሬ በሽተኛ የቀጨጨ ከወላጆቹ ከአባቶቹ ተለይቶ ምንም ውርስ ግንኙነት ዬሌለው ህጻን ይመስላል።
ለዚህ የልሂቃኑ ችግር ምክንያት ይኢህአዴግ ጭቆና ብቻ ነው? በፍጹም! ቢሆን ኖሮ ቢያንስ በውጭ አገር ኢህአዴግ በማይደርስበት ቦታ ይህ ልሂቃን ጠንክሮ ይገኝ ነበር። ግን የለም። በተጨማሪ የቅንጅት የምርጫ 1997 ቀውስ የተፈጠረው በኢትዮጵያ ብሄርተኛ ልሂቃኑ መሆኑን እናውቃለን። ልሂቃኑ ባለመብሰሉ ምክንያት ያስከተለው የእርስ በርስ ቅራኔ ነው ቅንጅትን ያፈረሰው። ዛሬም አገር ውስጥም ውጭም የቅንጅት ርዥራዞችና ተከታዮቻቸው እየተፋጅን ነው። እነዚህ መረጃዎች ለኢትዮጵያ ብሄርተኝነት ልሂቃኑ ድክመት በቂ መረጃ ናቸው።
ስለዚህ የኢህአዴግ ጭቆና ነው የኢትዮጵያ ብሄርተኛ ልሂቃንን ያደከመው ማለት አይቻልም። ኢህአዴግም ቢጠፋ ይህ ልሂቃን ጠንክሮ ይገኛል ቃልን እራሳችንን ማታለል ነው። የልሂቃኑ ውድቀት ረዝም ዓመት የፈጀ ውስብስብ ታሪክ ነው። በዚህ ረገድ ይህ ልሂቃንን ከሞት ለማስነሳት እንደዚሁ ረዝም ጊዜ ሊፈጅ ይችላል። አንድ ልሂቃን ጎራ ባንዴ መጎልበት አይቻልም። ግን እስከዛ ብዙሃኑ ልቆ ሄድዋልና መሪ ይፈልጋል።
ስለዚህ ወዴት ነው ማምራት የምንችለው? የጎሳ ብሄርተኝነት እንዲቀንስ፤ ጭቆና ኢፍትሓዊነት፤ የስነ መግባር እጦትና ሙስና በአገራችን እንዳይኖር፤ ፖለቲካና ሌሎች ጉዳዮችን በሰላም የምንወያይበት መድረክ የምንፈልግ ምን እናድርግ? አገራችን ህዝቦቿ በምትወደው በምታከብረው መንግስት እንድትገዛ የምንመኝ ምን እናድርግ? አገር ወዳድ መንግስት የምንፈልግ ምን እናድረግ?
በይፋ ንቅናቄዎች ድርጅቶች ፓርቲዎች ማቋቋም እንደማይሆን ግልጽ ነው! እስር ጽቃይ ሞትም ሊያደርስ ይችላል። በ50 ዓመት እራስ ማጥፋት ዘመቻ ምክንያት የደከመ የተቃዋሚው ልሂቃን እንደዚህ አይነቱን ጭቆና ሊቋቋመው አይችልም። ያለፉት 26 ዓመት ታሪክ ይህን አሳይቶናል። ከዚህ የተለየ የርቀቀ አካሄድ ያስፈልጋል።
ይህ አካሄድ ያለው የፖለቲካ ሥርዓት ማለትም ኢህአዴግ ውስጥ ገብቶ ውስጥ ሆኖ መታገል ነው። ዛሬ ኢህአዴግ ብቸኛ አቅም ያለው የፖለቲካ መዋቅር ስለሆነ ይህን መዋቅርን ተቆጣጥሮት የለውጥ አጋር ማድረግ ነው ስራችን የሚሆነው።
«አይሆንም» ይላሉ ተስፋ ቆራጮቹ! ህወሓት ይህን መቼም አይፈቅደም ይላሉ በዛው አፋቸው ህወሓት የአገራችን 8% ብቻ ነው የሚወክለው ይላሉ! ግን 8% በጣም ትንሽ ስለሆነ 92% የሆነው ህዝብ ትንሽ ብቃት ቢኖረውም ሁኔታውን ለመቀየር በቂ ነው። እንደ የሩስያ መሪ ቭላዲሚር ፑቲን ከነበረው ሥርዐት ውስጥ ሆነው ማንነታቸውን ደብቀው ሙሉ ስልጣን እስከሚይዙ ፕሬዚደንት ሆኖ ሩሲያን 180 ዲግሬ የቀየራት ኢትዮጵያ ውስጥም እንደዚህ ማድረ ይቻላል። መቼም እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች መሆን ያስፈልጋል! በመጀመርያ ካለው የፖለቲካ አዝማምያ ጋር አብሮ መሄድ ያስፈልጋል። ቀስ በቀስ ራስን ባለማጋለጥ የፖለቲካ ተከታይነትና ኃይል ማከማቸት ያስፈልጋል። በስልጣን ደረጃ ከፍ ባለ ቁጥር ባለው የስልጣን መጠን መጠቀም ፍላጎትን ማስፈጸም ይችላል። በዚሁ ረገድ ህሊና ያለው ሰው የፓርቲውን ፖለቲካ እየተከተለ ሰው ላይ ጉዳት ሳይፈጽም ኢፍትሃዊ ድርጊቶች ሳያደርግ በብልጠት ስራውን መስራት ይችላል። የፖለቲካ ተጎጂዎችንም ሊረዳ ይችላል።
ይህ አይነቱ ስራ ታላቅ የፖለቲካ ብስለትና ሙያ ይጠይቃል ከባድ ስራ ስለሆነ። ግን ለጊዜው በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ ብቸናው መንገድ ነው። አለበለዛ ቅጭ ብሎ ከእግዚአብሔር መብረቅ መጠበቅ ወይም ህዝባዊ አመጽ መጠበቅ ይሆናል። መቆጣጠር የማይቻል ለአገር ይበልጥ አስጊ የሆነ ችግርን መጠበቅ ይሆናል።
ስለዚህ በኔ አመለካከት የኢትዮጵያን ፖለቲካ ወደ ጥሩ መንገድ ለመምራት ፍላጎት ያላቸው የኢትዮጵያ ብሄርተኛ የሆኑ ግለሰቦች በኢህአዴግ ቀመጠቀም ብዙ አማራጭ የላቸውም። አማራጭ ሊሆን የሚገባው የኢትዮጵያ ብሄርተና ልሂቃን ድርጅት ከ50 ዓመት የራስ ማጥፋት ዘመቻው ገና አልዳነም። ይህ አይነት ድርጅት ወይም ንቅናቄ አጠንክሮ ለማቁቋም እስካሁን አልቻልነውም የረዝም ዓመት ስራ ነው የሚሆነው። ሌሎች አማራጮች እንደ መንግስት ላይ የዓለም አቀፍ ተጽእኖ ማስነሳት ወይም የተቃዋሚ ፓርቲ ማቋቋም እስካሁን አልሰሩምና ውጤታማ አልሆኑም። ስለዚህ ወደ መሳካት የሚችለው ስራ እንግባ፤ ኢህአዴግ ዙርያውን ሰርጎ ገብተን እንቆጣጠረውና በዛ መንገድ ለውጥ እናምጣ።
English version: https://asfawdarguemeshal.blogspot.ca/2017/05/alternative-political-elite.html
በ1983 ደርግ ፈርሶ ሻዕብያ ህወሓትና ኦነግ ወደ ስልጣን ሲገቡ መዐቱን ፈርተን ነበር። ምክንያቱም ሻዕብያ ህወሓትና ኦነግን እንደ ጎሳ ብሔርተኞች ሺፍቶች አገረን ለማፍረስ ኢትዮጵያን ለመገነጣጠል የሚመኙ አድርገን ስለቆጠርናቸው።
ዛሬ ከ26 ዓመት በኋላ ኢትዮጵያ ከነ በርካታ ችግሮቿ አሁንም አለች! ኤርትራ ብትገኝጠልም ጸንፈኛ የጎሳ አስተዳደር ቢጫንባትም ኢትዮጵያ ተርፋለች። ዋናው የተረፈችበት ምክንያት ብዙሃኗ ድሮም ዛሬም ባብዛኛው የአገር ብሔርተኛ አገርን ከ«ጎሳ» የሚያስቀድም ስለሆነ ነው። ይህ የህዝባችን ባሕሪ የህወሓትን ጸንፈኛ የጎሳ አቋምን ሊቋቋምና መልሶ ሊገፋው አብቅቶታል። እንደ የድሮ የቱርክ መሪ ከማል አታቱክር ህወሓት የአገር ህዝብን ወደ የማያምንበት አስተሳሰብ በግድ ሊጎትተው ፈለገ ግን ሙሉ ለሙሉ አልተሳካም። ህዝቡ የጎሳ ብሔርተኝነትን ህወሓት እንዳለመው ያህል አልተቀበለውም። በህዝቡ መካከል ኢትዮጵያዊነት አሁንም ጠንክራ ትገኛለች!
በእውነቱ የኢትዮጵያ ህዝብ ህወሓትን አብርዶታል ማለት ይቻላል። ይህን ለመረዳት እስቲ ወደ የኢህአዴግ የመጀመርያ 10 ዓመት ግዛት ወደ ኋላ ሄደን እንመልከት። በዛን ዘመን በተለይ ከኢርትራ ጦርነቱ በፊት «ጠባብ የጎሳ ብሔርተኛ» የሚል አባባል አልነበረም። «ነፍጠኛ» «ትምክህተኛ» በቻ ነበር ህወሓት የሚዘፍነው። ህወሓት ሁሉንም «ጎሳዬ ከኢትዮጵያዊነቴ ይበልጣል» እንዲል ያበረታታ ነበር። «መጀምርያ ኦሮሞ ነኝ ሁለተኛ ኢትዮጵያዊ» ወይም «መጀመርያ ትግሬ ነኝ ሁለተኛ ኢትዮጵያዊ» ማለት የተለመደ ነበር። «ኢትዮጵያዊነት» የሚጠቃ የሚሾፍበት ነበር። አሁን ግን እንደዚህ አይነት ቴአትር ቀንሷል። «ጠባብ» የሚለው ቃል ወደ ፖለኢትካ ቋንቋችን ገባ። ኢህአዴግን ችራሽ ኢትዮጵያዊ እኔና እኔ ብቻ ነኝ ማለት ጀመረ! ህወሓት ድሮ የሚሰብከውን ጸንፈኛ የጎሳ ብሔርተኝነትን ዛሬ እንደ ማነቆ ነው የሚያየው።
ለዚህ ለውጥ የኢትዮጵያ ህዝብ ሊመሰገን ይገባል። የህዝባችን ጠንካራ አገር ፍቅርና የአገር ብሔርተኝነት ነው አገሪቷን ከከባድ አደጋ ጠብቆ በህይወት ይሚያኖራት። አስገራሚ ነገር ግን ይህ የህዝባችን ድል አለ ልሂቃን ጎራ በብዙሀኑ ኃይል በቻ መደረጉ ነው። ከላይ እንደጠቀስኩት በ1983 የፖለቲካ ልሂቃን ሲባል ሻዕብያ ህወሓትና ኦነግ ብቻ ነበሩ ልሂቃንም የወታደር ኃይልም ከነሱ ነበር። ሌላው ወገን የኢትዮጵያ ብሔርተኛ ወይም «አገር ወዳድ» ጎራ ኃይልም ልሂቃንም አልነበረውም። ይህ ልሂቃን ከአገር ፖለቲካ ጠፍቶ ነበር።
የጠፋው ምክንያት ይህ ልሂቃን ጎራ የረዥም ዓመት የራስ ማጥፋት ዘመቻ አካሄዶ ስለነበር ነው። ከ1950 አካባቢ ጀምሮ የኃይለ ሥላሴ ተማሪዎችና ልሂቃን በእርስ በርስ መተላለቅ በራስ ማጥፋት ምኞት መለከፍ ተጥቅቶ የራሱን ማጥፋት ስራ ብ1983 አብዮቱ አጥናቀቀ። እራሱን አንዴ አድሃሪ አንዴ ፍዩዳል አንዴ ኢህአፓ አንዴ ምኤሶን አንዴ ኢዲዩ አንዴ ደርግ ወዘተ እያለ እርስ በርስ ተፋጅቶ እራሱን ገደለ።
ለዚህም ነው ሽዐብያ ህወሓትና ኦነግ በ1983 በስልጣን ጉዳይ መደራደር ሲጀምሩ የኢትዮጵያ ብሔርተኛ ወቂል የፖለቲካ ወይም የጦር ኃይል ያልነበረው። ለኢትዮጵያ የሚቆምላት ልሂቃን አልነበረም። ልሂቃኑ ይህ ስራን ለብዙሓኑ ተውወው ግን ብዙሃኑ ስራውን በአቅሙ ሰርቷል።
ዛሬም የኢትዮጵያ ብሄርተኛ ልሂቃን ጎራ ከሞላ ጎደል የለም። ይህ ሊደንቀን አይገባም። የፖለቲካ ልሂቃን ባንዴ አይነሳም፤ የረዝም ዓመትና የትውልድ ውጤት ነው። የኢትዮጵያ ብሄርተኝነት ልሂቃን ጎራ በ1983 የራሱን ማጥፋት ዘመቻ አጠናቅቆ ከዝያ ወዲህ ኢህአዴግ እንዳይነሳ ብቻ ነው ያደረገው። ስለዚህ ይህ ልሂቃን ዛሬ በሽተኛ የቀጨጨ ከወላጆቹ ከአባቶቹ ተለይቶ ምንም ውርስ ግንኙነት ዬሌለው ህጻን ይመስላል።
ለዚህ የልሂቃኑ ችግር ምክንያት ይኢህአዴግ ጭቆና ብቻ ነው? በፍጹም! ቢሆን ኖሮ ቢያንስ በውጭ አገር ኢህአዴግ በማይደርስበት ቦታ ይህ ልሂቃን ጠንክሮ ይገኝ ነበር። ግን የለም። በተጨማሪ የቅንጅት የምርጫ 1997 ቀውስ የተፈጠረው በኢትዮጵያ ብሄርተኛ ልሂቃኑ መሆኑን እናውቃለን። ልሂቃኑ ባለመብሰሉ ምክንያት ያስከተለው የእርስ በርስ ቅራኔ ነው ቅንጅትን ያፈረሰው። ዛሬም አገር ውስጥም ውጭም የቅንጅት ርዥራዞችና ተከታዮቻቸው እየተፋጅን ነው። እነዚህ መረጃዎች ለኢትዮጵያ ብሄርተኝነት ልሂቃኑ ድክመት በቂ መረጃ ናቸው።
ስለዚህ የኢህአዴግ ጭቆና ነው የኢትዮጵያ ብሄርተኛ ልሂቃንን ያደከመው ማለት አይቻልም። ኢህአዴግም ቢጠፋ ይህ ልሂቃን ጠንክሮ ይገኛል ቃልን እራሳችንን ማታለል ነው። የልሂቃኑ ውድቀት ረዝም ዓመት የፈጀ ውስብስብ ታሪክ ነው። በዚህ ረገድ ይህ ልሂቃንን ከሞት ለማስነሳት እንደዚሁ ረዝም ጊዜ ሊፈጅ ይችላል። አንድ ልሂቃን ጎራ ባንዴ መጎልበት አይቻልም። ግን እስከዛ ብዙሃኑ ልቆ ሄድዋልና መሪ ይፈልጋል።
ስለዚህ ወዴት ነው ማምራት የምንችለው? የጎሳ ብሄርተኝነት እንዲቀንስ፤ ጭቆና ኢፍትሓዊነት፤ የስነ መግባር እጦትና ሙስና በአገራችን እንዳይኖር፤ ፖለቲካና ሌሎች ጉዳዮችን በሰላም የምንወያይበት መድረክ የምንፈልግ ምን እናድርግ? አገራችን ህዝቦቿ በምትወደው በምታከብረው መንግስት እንድትገዛ የምንመኝ ምን እናድርግ? አገር ወዳድ መንግስት የምንፈልግ ምን እናድረግ?
በይፋ ንቅናቄዎች ድርጅቶች ፓርቲዎች ማቋቋም እንደማይሆን ግልጽ ነው! እስር ጽቃይ ሞትም ሊያደርስ ይችላል። በ50 ዓመት እራስ ማጥፋት ዘመቻ ምክንያት የደከመ የተቃዋሚው ልሂቃን እንደዚህ አይነቱን ጭቆና ሊቋቋመው አይችልም። ያለፉት 26 ዓመት ታሪክ ይህን አሳይቶናል። ከዚህ የተለየ የርቀቀ አካሄድ ያስፈልጋል።
ይህ አካሄድ ያለው የፖለቲካ ሥርዓት ማለትም ኢህአዴግ ውስጥ ገብቶ ውስጥ ሆኖ መታገል ነው። ዛሬ ኢህአዴግ ብቸኛ አቅም ያለው የፖለቲካ መዋቅር ስለሆነ ይህን መዋቅርን ተቆጣጥሮት የለውጥ አጋር ማድረግ ነው ስራችን የሚሆነው።
«አይሆንም» ይላሉ ተስፋ ቆራጮቹ! ህወሓት ይህን መቼም አይፈቅደም ይላሉ በዛው አፋቸው ህወሓት የአገራችን 8% ብቻ ነው የሚወክለው ይላሉ! ግን 8% በጣም ትንሽ ስለሆነ 92% የሆነው ህዝብ ትንሽ ብቃት ቢኖረውም ሁኔታውን ለመቀየር በቂ ነው። እንደ የሩስያ መሪ ቭላዲሚር ፑቲን ከነበረው ሥርዐት ውስጥ ሆነው ማንነታቸውን ደብቀው ሙሉ ስልጣን እስከሚይዙ ፕሬዚደንት ሆኖ ሩሲያን 180 ዲግሬ የቀየራት ኢትዮጵያ ውስጥም እንደዚህ ማድረ ይቻላል። መቼም እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች መሆን ያስፈልጋል! በመጀመርያ ካለው የፖለቲካ አዝማምያ ጋር አብሮ መሄድ ያስፈልጋል። ቀስ በቀስ ራስን ባለማጋለጥ የፖለቲካ ተከታይነትና ኃይል ማከማቸት ያስፈልጋል። በስልጣን ደረጃ ከፍ ባለ ቁጥር ባለው የስልጣን መጠን መጠቀም ፍላጎትን ማስፈጸም ይችላል። በዚሁ ረገድ ህሊና ያለው ሰው የፓርቲውን ፖለቲካ እየተከተለ ሰው ላይ ጉዳት ሳይፈጽም ኢፍትሃዊ ድርጊቶች ሳያደርግ በብልጠት ስራውን መስራት ይችላል። የፖለቲካ ተጎጂዎችንም ሊረዳ ይችላል።
ይህ አይነቱ ስራ ታላቅ የፖለቲካ ብስለትና ሙያ ይጠይቃል ከባድ ስራ ስለሆነ። ግን ለጊዜው በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ ብቸናው መንገድ ነው። አለበለዛ ቅጭ ብሎ ከእግዚአብሔር መብረቅ መጠበቅ ወይም ህዝባዊ አመጽ መጠበቅ ይሆናል። መቆጣጠር የማይቻል ለአገር ይበልጥ አስጊ የሆነ ችግርን መጠበቅ ይሆናል።
ስለዚህ በኔ አመለካከት የኢትዮጵያን ፖለቲካ ወደ ጥሩ መንገድ ለመምራት ፍላጎት ያላቸው የኢትዮጵያ ብሄርተኛ የሆኑ ግለሰቦች በኢህአዴግ ቀመጠቀም ብዙ አማራጭ የላቸውም። አማራጭ ሊሆን የሚገባው የኢትዮጵያ ብሄርተና ልሂቃን ድርጅት ከ50 ዓመት የራስ ማጥፋት ዘመቻው ገና አልዳነም። ይህ አይነት ድርጅት ወይም ንቅናቄ አጠንክሮ ለማቁቋም እስካሁን አልቻልነውም የረዝም ዓመት ስራ ነው የሚሆነው። ሌሎች አማራጮች እንደ መንግስት ላይ የዓለም አቀፍ ተጽእኖ ማስነሳት ወይም የተቃዋሚ ፓርቲ ማቋቋም እስካሁን አልሰሩምና ውጤታማ አልሆኑም። ስለዚህ ወደ መሳካት የሚችለው ስራ እንግባ፤ ኢህአዴግ ዙርያውን ሰርጎ ገብተን እንቆጣጠረውና በዛ መንገድ ለውጥ እናምጣ።
Thursday, 1 February 2018
Short Memories!
Some of us seem surprised at comments by a certain political commentator, Muluwerq Kidanemariam, that given the current political atmosphere, Tigray Region might find it necessary to invoke article 39 of the constitution and exit Ethiopia. But given the history of the TPLF, such comments are nothing unusual and nothing to be alarmed about.
It seems that many have forgotten, or were too young to remember, the TPLF and EPRDF of the 1990's, particularly until the 2000 Ethio-Eritrean War. This was the peak of ethnic nationalism and anti-Ethiopian nationalist rhetoric in Ethiopia, sponsored and encouraged by the TPLF and EPRDF. TPLF supporters, arm in arm with their EPLF comrades, gleefully lorded it over us 'chauvinists'. It was de rigueur for EPRDF members and supporters to identify with their ethnicity first, and Ethiopia second, and reluctantly at that. Often us naïve and shell-shocked Ethiopian nationalists would during the course of a discussion ask a TPLF or OPDO/OLF supporter if they consider themselves Ethiopian, and the defiant answer would be that they are Tigrean or Oromo first, and then Ethiopian (maybe)!
EPRDF officials and supporters would often say that if by some improbable tragedy the TPLF/EPRDF would fall from power and the 'chauvinists' replace them, they would promptly exit Ethiopia. Their 'Ethiopianness' hung on a thread. This was the tone of Ethiopian politics during the 1990's, and this is merely what Ato Muluwerq has repeated in his interview. Nothing new!
During the Ethio-Eritrean war, things changed a little. The departure of EPLF officials and supporters from Ethiopian political circles resulted in a lowering of anti-Ethiopianism in Addis Ababa. In addition, the war effort required the EPRDF to mobilize a good degree of patriotism - Ethiopian patriotism - all around Ethiopia, even in Oromia, the region that the EPRDF claimed was most victimized by Ethiopian nationalism. The EPRDF were very pragmatic - they did what they needed to do to achieve their goal which was, via war, saving face over the EPLF. So pragmatic were they that they recruited former military officers of their arch-enemy Dergue into the Ethiopian military for the fight!
After the war, and leading up to the 2005 elections, the EPRDF began to shift from fervent anti-Ethiopian nationalism to a little more centrist position. Its anti-chauvinist rhetoric began to be accompanied by anti-'narrow nationalist' rhetoric. Eventually, driven by a more flexible Meles Zenawi, the EPRDF even tried the open 2005 elections, leaving itself vulnerable to the feared and hated chauvinist political forces. When the course of the elections did not go as planned, Meles reverted to form and raised the specter of anti-Tigrayan violence and even talked about genocide! Again, this is what we are seeing now - again, many TPLF supporters are interpreting the threat to the monopoly that the TPLF/EPRDF has on political power as an anti-Tigrayan pogrom!
After crushing the 2005 anti-government movement - with indispensable help from the opposition I might add - the ERPDF moved quickly to an agenda of political monopoly through economic growth - the China/East Asia 'developmental state' model. In the Ethiopian context, the EPRDF named this model 'lmatawi mengst'. The EPRDF figured that a focus on development would make the people forget about politics and, just as importantly, ethnicity. The developmental state was a bargain with the Ethiopian people - high economic growth in exchange for monopoly political power - and it was a great success for the EPRDF. Far more successful than it would have ever imagined. Any political opposition was squashed with impunity, but we, the masses, generally acquiesced, was we were to busy making money - or trying to.
During this time, the EPRDF continued moving slowly away from ethnic nationalism. The rhetoric about Tigrawi-first, Ethiopian-second became a distant memory. Instead, members and supporters of the EPRDF began to portray themselves as being 'more Ethiopian' than their opponents, including the 'chauvinists'! The term 'chauvinist' itself became passé in EPRDF circles, and was replaced by terrorists and anti-Ethiopians! What a change from the old days!
However, with time, the developmental state began to display its own problems. As elsewhere, for example China, the masses began to express intense dissatisfaction with the corruption of the ruling party and the resulting lack of civic and economic justice. This is a significant problem in and of itself. But in Ethiopia, it has been increased orders of magnitude because of ethnic nationalism. Because of ethnic nationalism, this dissatisfaction is expressed not just in civic terms, but ethnic terms, and as we all know, any conflict is greatly increased if ethnicity becomes a factor.
So now, the TPLF and its supporters see themselves faced with an existential crisis, and they don't seem to have anyone to help them figure out an innovative solution. So they retreat into old theories and clichés of their childhood, such as what Ato Muluwerq talks about in his interview.
This is not surprising, neither should it be alarming. But it is folly to expect the TPLF, a small partner in the EPRDF, to continue to manufacture solutions - good or bad - to Ethiopian political problems. Inevitably, they will reach a state of exhaustion - they might even be there now. Their never ending yearning for Meles, who had a way of assessing and finding a way out of problems, shows this. They should be relieved of this huge burden that we have saddled them with for decades. By 'we', I mean the general political opposition, especially those who consider ourselves Ethiopian nationalists. It is we who have failed the nation, and even though we have severely debilitated ourselves, we have no choice but to somehow grow up and do our fair share.
So let us not worry about the Ato Muluwerq's of this world. They are at their wits end, and for this I don't blame them. It us up to us to find a way out of this quagmire.
It seems that many have forgotten, or were too young to remember, the TPLF and EPRDF of the 1990's, particularly until the 2000 Ethio-Eritrean War. This was the peak of ethnic nationalism and anti-Ethiopian nationalist rhetoric in Ethiopia, sponsored and encouraged by the TPLF and EPRDF. TPLF supporters, arm in arm with their EPLF comrades, gleefully lorded it over us 'chauvinists'. It was de rigueur for EPRDF members and supporters to identify with their ethnicity first, and Ethiopia second, and reluctantly at that. Often us naïve and shell-shocked Ethiopian nationalists would during the course of a discussion ask a TPLF or OPDO/OLF supporter if they consider themselves Ethiopian, and the defiant answer would be that they are Tigrean or Oromo first, and then Ethiopian (maybe)!
EPRDF officials and supporters would often say that if by some improbable tragedy the TPLF/EPRDF would fall from power and the 'chauvinists' replace them, they would promptly exit Ethiopia. Their 'Ethiopianness' hung on a thread. This was the tone of Ethiopian politics during the 1990's, and this is merely what Ato Muluwerq has repeated in his interview. Nothing new!
During the Ethio-Eritrean war, things changed a little. The departure of EPLF officials and supporters from Ethiopian political circles resulted in a lowering of anti-Ethiopianism in Addis Ababa. In addition, the war effort required the EPRDF to mobilize a good degree of patriotism - Ethiopian patriotism - all around Ethiopia, even in Oromia, the region that the EPRDF claimed was most victimized by Ethiopian nationalism. The EPRDF were very pragmatic - they did what they needed to do to achieve their goal which was, via war, saving face over the EPLF. So pragmatic were they that they recruited former military officers of their arch-enemy Dergue into the Ethiopian military for the fight!
After the war, and leading up to the 2005 elections, the EPRDF began to shift from fervent anti-Ethiopian nationalism to a little more centrist position. Its anti-chauvinist rhetoric began to be accompanied by anti-'narrow nationalist' rhetoric. Eventually, driven by a more flexible Meles Zenawi, the EPRDF even tried the open 2005 elections, leaving itself vulnerable to the feared and hated chauvinist political forces. When the course of the elections did not go as planned, Meles reverted to form and raised the specter of anti-Tigrayan violence and even talked about genocide! Again, this is what we are seeing now - again, many TPLF supporters are interpreting the threat to the monopoly that the TPLF/EPRDF has on political power as an anti-Tigrayan pogrom!
After crushing the 2005 anti-government movement - with indispensable help from the opposition I might add - the ERPDF moved quickly to an agenda of political monopoly through economic growth - the China/East Asia 'developmental state' model. In the Ethiopian context, the EPRDF named this model 'lmatawi mengst'. The EPRDF figured that a focus on development would make the people forget about politics and, just as importantly, ethnicity. The developmental state was a bargain with the Ethiopian people - high economic growth in exchange for monopoly political power - and it was a great success for the EPRDF. Far more successful than it would have ever imagined. Any political opposition was squashed with impunity, but we, the masses, generally acquiesced, was we were to busy making money - or trying to.
During this time, the EPRDF continued moving slowly away from ethnic nationalism. The rhetoric about Tigrawi-first, Ethiopian-second became a distant memory. Instead, members and supporters of the EPRDF began to portray themselves as being 'more Ethiopian' than their opponents, including the 'chauvinists'! The term 'chauvinist' itself became passé in EPRDF circles, and was replaced by terrorists and anti-Ethiopians! What a change from the old days!
However, with time, the developmental state began to display its own problems. As elsewhere, for example China, the masses began to express intense dissatisfaction with the corruption of the ruling party and the resulting lack of civic and economic justice. This is a significant problem in and of itself. But in Ethiopia, it has been increased orders of magnitude because of ethnic nationalism. Because of ethnic nationalism, this dissatisfaction is expressed not just in civic terms, but ethnic terms, and as we all know, any conflict is greatly increased if ethnicity becomes a factor.
So now, the TPLF and its supporters see themselves faced with an existential crisis, and they don't seem to have anyone to help them figure out an innovative solution. So they retreat into old theories and clichés of their childhood, such as what Ato Muluwerq talks about in his interview.
This is not surprising, neither should it be alarming. But it is folly to expect the TPLF, a small partner in the EPRDF, to continue to manufacture solutions - good or bad - to Ethiopian political problems. Inevitably, they will reach a state of exhaustion - they might even be there now. Their never ending yearning for Meles, who had a way of assessing and finding a way out of problems, shows this. They should be relieved of this huge burden that we have saddled them with for decades. By 'we', I mean the general political opposition, especially those who consider ourselves Ethiopian nationalists. It is we who have failed the nation, and even though we have severely debilitated ourselves, we have no choice but to somehow grow up and do our fair share.
So let us not worry about the Ato Muluwerq's of this world. They are at their wits end, and for this I don't blame them. It us up to us to find a way out of this quagmire.
Saturday, 6 May 2017
Alternative Political Elite?
When
the Dergue collapsed in 1991 and the EPLF, TPLF, and OLF rode into
power, we feared the worst. After all, the EPLF, TPLF, and OLF were
nothing but ethnic nationalist rebels – shiftas – as far as we
were concerned, bent on destroying or breaking apart Ethiopia.
Now,
26 years later, Ethiopia is still alive – yes, with a lot of
problems – but still alive. Even though Eritrea separated and an
unadvised ethnicist constitution was enacted, Ethiopia has survived.
It has survived in large part because its population, in aggregate,
was and remains nationalist and patriotic enough to resist the
extremes of ethnic nationalism advocated by the TPLF. The TPLF tried,
like Ataturk in Turkey, to drag the population kicking and screaming
towards something it did not believe in, in this case, ethnic
nationalism, but this only worked somewhat. To a large extent,
Ethiopianism is alive and well.
Indeed,
we can say that the Ethiopian people have moderated the TPLF. Recall
that in the early 1990’s, there was no such thing as a ‘narrow
nationalist’ – only ‘chauvinists’. Let alone Oromos, even
Tigreans were encouraged by the TPLF to identify as ‘Tigrean first
and Ethiopian second’. Today there is no such thing. Much of the
TPLF now sees the extreme ethnic nationalism it once espoused as an
albatross around its neck.
If
commendation were possible, the Ethiopian people ought to be
commended for this. It is only their strong nationalism and
patriotism that has averted disaster and kept the country alive. But
what is remarkable is that they did all this without an elite – it
was all at the grassroots level. As I said above, in 1991, the EPLF,
TPLF, and OLF were the political parties with power. There was no
Ethiopian nationalist or Ethiopianist elite to speak of. After all,
this elite had committed a long suicide – from 1960 when Haile
Selassie’s elite first began to develop suicidal impulses – to
the culmination in 1991. Thus when the EPLF, TPLF, and OLF in 1991
began to discuss their future in power, there was no nationalist
elite – political or military – to stand up for Ethiopia. It was
left to the people – the grassroots – to keep the country alive,
and this they did.
Today,
still, an Ethiopianist elite is largely absent. This is not
surprising – political elites cannot appear overnight – it takes
years, maybe generations. Having completed its suicide by 1991, and
then having been prevented from rising up since then by the EPRDF,
the Ethiopian nationalist elite remains a small, sick, disabled child
which has lost all connection to its ancestors.
Is
this a result solely of the EPRDF repression of the opposition which
we all know about? Certainly not. Were it so, the elite would have
strongly manifested itself in the diaspora, outside of the reach of
the EPRDF. It has not. Another piece of evidence is the Kinijit
fiasco of 2007, which was caused mainly because of elite immaturity
and resulting infighting within Kinijit, which was that period’s
manifestation of the Ethiopianist elite.
This
for me is clear evidence that it is the Ethiopian nationalist
political suicide of 1960-1991 that has resulted in its demise.
Therefore the idea that many have that EPRDF repression is the cause
of the poor state of the Ethiopianist elite, and that if the
repression would end all would be fine, is wrongheaded. It was a long
and complicated demise and it will take a long and complicated course
to resurrect this elite. In the meantime, much of the Ethiopian
population remains hungry for nationalist leadership.
So
where does this leave those of us Ethiopianists who would like
positive change in Ethiopian politics? Those of us who would like a
reduction in ethnic nationalism, a reduction in repression,
corruption, immorality, and injustice, a platform for safely and
constructively discussing and competing policies. Those of us who
would like Ethiopia to, at the minimum, be governed by a government
that is actually liked by the people. At least a nationalist or
populist government. Where does this leave those of us who would like
this?
Well,
obviously the straightforward path of organizing movements and
parties is out of the question. This would result in swift
imprisonment and torture, and maybe even death. Since the opposition
elite is weak from 50 years of suicide, it cannot hope to directly
struggle its way through such repression. This is what the past 26
years of experience shows.
The
only possible path is the one that is not direct – the one that
involves joining the current political system – joining the EPRDF
in other words – and struggling from within. Making the EPRDF
itself the vehicle for change since the EPRDF is the only political
institution today with the capacity to bring about change and with an
experienced elite.
Impossible,
the cynics say! The TPLF, representing 8% of the population, will
never allow that. Actually, it is quite possible, precisely because
if the 92% is only slightly competent, even the superb 8% cannot
dominate it. Like Putin worked on the inside and rose all the way to
President and changed Russia 180 degrees, those who want change in
Ethiopia can do the same. Of course, it will require those who are as
wise as serpents and innocent as doves. One has to go along with the
party, slowly accumulating political capital and power along the way,
not rocking the boat, so to speak, until reaching a level of power
which allows him the freedom to enforce his will. At the same time,
someone with a good conscience can, while obeying broad party
directives, avoid perpetrating injustice and repression, and indeed
even rescuing those who might be ill affected by cruel and immoral
party cadres. This requires a high level of political maturity and
skill – it’s a difficult task. But it remains the only way
forward now. Simply waiting for divine intervention or some kind of
revolt is akin to doing nothing. Or worse than that – it is waiting
for a disaster that we cannot cope with.
So,
in my opinion, for those who are interested in bringing positive
change to Ethiopian politics, today, there is no other vehicle but
the EPRDF. The alternative political elite still hasn’t recovered
from 50 years of suicide – it doesn’t exist in Ethiopia nor in
the diaspora nor anywhere else. Therefore, rather than beating our
heads against a wall trying to do the impossible, trying to mobilize
international pressure or trying to build yet another failing
opposition movement, let us get in the inside and begin a slow
movement of taking over the EPRDF.
Subscribe to:
Posts (Atom)