Thursday 14 March 2019

ገንቢ ውይይት ከስዩም ተሾመ እና መንግስቱ አሰፋ

ይህን ገንቢ ውይይትን ተመልከቱ። ስዩም ተሾመ እና መንግስቱ አሰፋ ይህን ውይይታቸውን ዘውትር ቢያደርጉት ጥሩ ይመስለኛል። በተለይ የተለያዩ የህገ መንግስት ቅያሬዎችን ቢያሰላስሉ ጥሩ ይመስለኛል። ወደ እንደዛ አይነት ተግባራዊ ውይይት ሲገባ ደግሞ የተለያዩ እውነታዎች እና አስተያየቶች ይወጣሉና።

No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!