በጄት፤ 100 ሚሊዮን ብር
አባል ቁጥር፤ አንድ ሚሊዮን
አደረጃጀት፤ አንድ ለአምስት
አካሄድ፤ ስልታዊ
ውጤት፤ ሰላም
የሰላም ክፍሌ ይትባረክ ብሎግ፤ ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለኝን ትናንሽ ሀሳቦች በትህትና አቀርባለሁ። ለስሕተቶቼም በቅድሚያ ይቅርታ እጠይቃለሁ
Showing posts with label empowerment. Show all posts
Showing posts with label empowerment. Show all posts
Tuesday, 12 March 2019
Thursday, 1 November 2018
Ethiopia's Distorted Political Landscape
I believe that, today, the main hurdle facing Prime Minister Abiy Ahmed et al as they work on solving Ethiopia's various political problems is the imbalance between the ethnic nationalist and civic nationalist (Ethiopianist) elites. This imbalance has resulted in a distorted political landscape, a distortion which if left uncorrected, will continue to obstruct any possible progress.
What exactly is this distortion? Today, ethnic nationalist elite power and institutional power adequately reflects the level of support for ethnic nationalism among the masses. On the other hand, civic nationalist elite power and institutional power greatly under represents the level of support for civic nationalism among the masses. In simple terms, let us assume half the general population supports civic nationalism and the other half ethnic nationalism. The problem is that 80% of the political elite, in terms of political parties, power, organized influence, and institutional power, is composed of ethnic nationalists. The civic nationalist elite is running at 20%. That is, our political elite is overwhelmingly dominated by ethnic nationalists, while the general population is at worst evenly split between ethnic nationalism and civic nationalism. This political distortion is, in my opinion, the overarching problem in Ethiopian politics that continues to prevent any kind of reality-based, serious negotiations among our political elites.
While the ethnic nationalist elite hopes to use this disproportionate leverage that it has gained from over 27 years of domination to its advantage, the civic nationalist elite are too weak to respond constructively. The under represented civic nationalist masses absolutely refuse to give in to any kind of ethnic nationalist agenda. We have an impasse. Unless the 'elite distortion' is corrected, the impasse will continue and we will never be able to take solid steps towards a robust and long lasting political settlement.
Now, obviously, many would question my premise that there still is today in Ethiopian massive support for civic nationalism. Many would say that no, there is not much support for civic nationalism today in Ethiopia, and the weakness of its elite properly reflects this low support. Well, let me address this briefly. Since we do not have any polls in Ethiopia, we have to take various indicators as evidence when we make our arguments. Let us look at these indicators.
First, there is a good argument to be made that there are reasons for the weakness of the civic nationalist elite that have nothing to do with dwindling support for civic nationalism among the general population. Over the past fifty plus years, the civic nationalist elite has suffered from tremendous internal conflict - two endogenous revolutions and upheavals - the 1974 revolution and the Red Terror - and then one exogenous revolution, the 1991 revolution. The end effect of all of this was more or less the ousting of civic nationalist elites from Ethiopian political space.
Another external factor that weakened the elite was the rise of Marxism, which not only divided the Ethiopianist elite and infected it with a culture of self-mutilation, but also weakened the country with poor political and economic policies. This weakened not only the country as a whole, but also the elite, as it resulted in the masses becoming alienated from the leadership. And then add to this another factor - the fall of Marxism (Soviet Union), an event which led to the sudden and ungraceful collapse of the Dergue. And to all of this we can add another, underappreciated factor - a political culture of nearly devoid of conflict resolution. All of these factors contributed to a massive implosion of the civic nationalist elite, an implosion which had little to do with its constituency among the masses. The elite collapsed while its constituency remained more or less intact.
The subsequent 27 years of ethnic nationalist rule by the TPLF, with its sustained anti-civic nationalism propaganda and policies, can be said to have increased overall support for ethnic nationalism among the population. Again, we have no polls, but there is enough anecdotal evidence to make this argument. However, there is also evidence that this increase in ethnic nationalism is often over-estimated. Take, for example, what we can take away from the case of the 2005 elections. The civic nationalist Kinijit won an easy majority of the national vote in this election, and Kinijit together with the Hibret, a coalition of soft ethnic nationalists, won 70% of the total vote (before the rigging started). This result was quite unexpected at the time, and one reason why it was unexpected was that few thought that there remained so much support for civic nationalism. The results of the vote showed that even after 14 years (1991-2005) of TPLF propaganda against civic nationalism, civic nationalism was alive and strong.
Today, after 13 years after the 2005 election, there is more anecdotal evidence of the decline of civic nationalism support; for example, the increase in heretofore unheard of Amhara nationalism. But on the other hand, we have seen overwhelming support nation-wide for Prime Minister Abiy Ahmed and Oromia President Lemma Megersa, a large part of the support obviously stemming from their Ethiopianist rhetoric and positions. This outpouring of support for PM Abiy et al clearly shows that civic nationalism, among the masses at least, is alive and well in Ethiopia. So yes, all in all, I think it is safe to say that today, at least half of the Ethiopian population firmly support civic nationalism.
But how is this population represented among the political elite and in political and governmental institutions? The civic nationalist populace today has basically two elite representatives - Ginbot 7, and a part of the EPRDF, that represented by Abiy Ahmed, Team Lemma, et al. I argue that this representation is quite inadequate given the level of civic nationalist support among the masses.
Let us start with the EPRDF... The EPRDF was a full fledged ethnic nationalist coalition that is now being transformed from within towards civic nationalism. But transforming this decades old institution will deep rooted tentacles will take time. Ethnic nationalists are, obviously, resisting that transformation with full force. As a result, the EPRDF is yet to make a solid connection with the civic nationalist masses. Instead, it remains focused on this internal battle, the battle we are all familiar with, the battle that Abiy Ahmed and his team is currently engaged in. Now, to ensure that civic nationalism wins this battle, civic nationalists have to do two things. The first is to capture the EPRDF from within by changing minds, and the second is to capture it by, where possible joining the various EPRDF parties and basically outnumbering the ethnic nationalists and changing the power balance. As of yet, this process still at its beginning stages. So the EPRDF today cannot be said in anyway fully represent the civic nationalist population. There is a long way to go.
Ginbot 7, a brave and valiant party, basically the only civic nationalist party of any consequence, remains too small both in terms of membership and resources, to adequately represent the Ethiopianist masses. A clear illustration of this gap between the capacity of Ginbot 7 and the support for civic nationalism is the situation of Addis Ababa, where the vast majority of the city clearly supports civic nationalism, and yet there is not a single group, including Ginbot 7, which has harnessed this support into an organized and powerful political or civic force. Hence we have an Addis Ababa populace that, because it has no organized representation, feels powerless in the face of what it thinks is encirclement by ethnic nationalism. Easily over 80% of Addis Ababa's population of about five million are firm supporters of civic nationalism. How is it that such a large and resourceful population feels powerless? Because it is not organized - it is insufficiently represented among elites and institutions. Not because it is outnumbered, not because it is a minority, and not because it lacks in raw resources and capacity, but because it is unorganized, unrepresented, and incapable of mobilizing its resources. This example of Addis Ababa clearly illustrates the lack of capacity of Ginbot 7 has today.
Let us look, on the other hand, at the ethnic nationalist end of the scale. Clearly, the ethnic nationalist population has been well represented by its elites for the past 27 years. During this period, the ruling party has been ethnic nationalist, and all institutions, including the educational institutions, have been captured by ethnic nationalists in terms of numbers, propaganda, and policy. Even though today, the EPRDF is reforming towards civic nationalism, the institutional attachment to ethnic nationalism remains. Even today, ethnic nationalists in the party still hold significant power especially in Oromia and among the lower ranks. Given the size and nature of the EPRDF, it will take a long time for it to shed ethnic nationalism and then to connect with the civic nationalist population. Apart from the EPRDF, ethnic nationalist opposition parties, especially Oromo ones, are relatively well organized from top to bottom. In general, I don't think anyone would claim that the ethnic nationalist population lacks for elite representation in any way.
So there we have it, a relatively strong ethnic nationalist elite and a relatively weak civic nationalist elite. And at the same time, the division among the population at large between ethnic nationalism and civic nationalism is at most 50-50. A distorted political reality. Half the population is well represented but the other half is not.
How does this situation prevent Ethiopian politics from proceeding to a reasonable settlement? Well, given the distorted reality, elite negotiation between a strong ethnic nationalist elite and weak civic nationalist elite will result in the ethnic nationalists having the disproportionate upper hand and gaining disproportionate rewards. The result is a disgruntled and fearful civic nationalist populace whose wishes have been ignored. This populace may in the short term acquiesce, but in the long term it will either rebel or itself become ethnic nationalist, increasing the level of ethnicism in the country. In both cases the result will be catastrophic conflict.
So basically, either the civic nationalist elite organizes into a capable force or the country spirals into conflict and chaos. Yes, this is an existential issue.
Unfortunately, the task of empowering the civic nationalist elite is not an easy one. Civic nationalism cannot rely on ethnic fervor to mobilize itself as ethnic nationalists can. Instead, it will be tough slogging. Perhaps it is the knowledge that this work is tough and difficult that has led many civic nationalist elite members - including political parties and media - to simply avoid facing it, and rather spend their time raising the decibels against ethnic nationalists. Of course, avoiding the necessary tough work is no solution. What must be done must be done, as painful and hard as it must be.
From now on, the one and only priority of civic nationalists must be to strengthen the elite. Time and resources on 'opposition' activities, such as analysing, commentating on, and criticizing others' political activities and events should be minimized. Instead, all energy should be directed towards strengthening existing institutions such as Ginbot 7, creating additional political and civic institutions, mobilizing the civic nationalist population, and capturing the EPRDF.
A last word... A precondition to empowerment of the civic nationalist elite is a certain unity of thought and direction heretofore unseen among them. The culture of conflict mismanagement illustrated, for example, by the Kinijit conflict of 2005-2008, the various party conflicts of the last few years (Andinet, Medrek, etc.), the EDU internal conflicts during and after the Dergue, etc. must be ended!
What exactly is this distortion? Today, ethnic nationalist elite power and institutional power adequately reflects the level of support for ethnic nationalism among the masses. On the other hand, civic nationalist elite power and institutional power greatly under represents the level of support for civic nationalism among the masses. In simple terms, let us assume half the general population supports civic nationalism and the other half ethnic nationalism. The problem is that 80% of the political elite, in terms of political parties, power, organized influence, and institutional power, is composed of ethnic nationalists. The civic nationalist elite is running at 20%. That is, our political elite is overwhelmingly dominated by ethnic nationalists, while the general population is at worst evenly split between ethnic nationalism and civic nationalism. This political distortion is, in my opinion, the overarching problem in Ethiopian politics that continues to prevent any kind of reality-based, serious negotiations among our political elites.
While the ethnic nationalist elite hopes to use this disproportionate leverage that it has gained from over 27 years of domination to its advantage, the civic nationalist elite are too weak to respond constructively. The under represented civic nationalist masses absolutely refuse to give in to any kind of ethnic nationalist agenda. We have an impasse. Unless the 'elite distortion' is corrected, the impasse will continue and we will never be able to take solid steps towards a robust and long lasting political settlement.
Now, obviously, many would question my premise that there still is today in Ethiopian massive support for civic nationalism. Many would say that no, there is not much support for civic nationalism today in Ethiopia, and the weakness of its elite properly reflects this low support. Well, let me address this briefly. Since we do not have any polls in Ethiopia, we have to take various indicators as evidence when we make our arguments. Let us look at these indicators.
First, there is a good argument to be made that there are reasons for the weakness of the civic nationalist elite that have nothing to do with dwindling support for civic nationalism among the general population. Over the past fifty plus years, the civic nationalist elite has suffered from tremendous internal conflict - two endogenous revolutions and upheavals - the 1974 revolution and the Red Terror - and then one exogenous revolution, the 1991 revolution. The end effect of all of this was more or less the ousting of civic nationalist elites from Ethiopian political space.
Another external factor that weakened the elite was the rise of Marxism, which not only divided the Ethiopianist elite and infected it with a culture of self-mutilation, but also weakened the country with poor political and economic policies. This weakened not only the country as a whole, but also the elite, as it resulted in the masses becoming alienated from the leadership. And then add to this another factor - the fall of Marxism (Soviet Union), an event which led to the sudden and ungraceful collapse of the Dergue. And to all of this we can add another, underappreciated factor - a political culture of nearly devoid of conflict resolution. All of these factors contributed to a massive implosion of the civic nationalist elite, an implosion which had little to do with its constituency among the masses. The elite collapsed while its constituency remained more or less intact.
The subsequent 27 years of ethnic nationalist rule by the TPLF, with its sustained anti-civic nationalism propaganda and policies, can be said to have increased overall support for ethnic nationalism among the population. Again, we have no polls, but there is enough anecdotal evidence to make this argument. However, there is also evidence that this increase in ethnic nationalism is often over-estimated. Take, for example, what we can take away from the case of the 2005 elections. The civic nationalist Kinijit won an easy majority of the national vote in this election, and Kinijit together with the Hibret, a coalition of soft ethnic nationalists, won 70% of the total vote (before the rigging started). This result was quite unexpected at the time, and one reason why it was unexpected was that few thought that there remained so much support for civic nationalism. The results of the vote showed that even after 14 years (1991-2005) of TPLF propaganda against civic nationalism, civic nationalism was alive and strong.
Today, after 13 years after the 2005 election, there is more anecdotal evidence of the decline of civic nationalism support; for example, the increase in heretofore unheard of Amhara nationalism. But on the other hand, we have seen overwhelming support nation-wide for Prime Minister Abiy Ahmed and Oromia President Lemma Megersa, a large part of the support obviously stemming from their Ethiopianist rhetoric and positions. This outpouring of support for PM Abiy et al clearly shows that civic nationalism, among the masses at least, is alive and well in Ethiopia. So yes, all in all, I think it is safe to say that today, at least half of the Ethiopian population firmly support civic nationalism.
But how is this population represented among the political elite and in political and governmental institutions? The civic nationalist populace today has basically two elite representatives - Ginbot 7, and a part of the EPRDF, that represented by Abiy Ahmed, Team Lemma, et al. I argue that this representation is quite inadequate given the level of civic nationalist support among the masses.
Let us start with the EPRDF... The EPRDF was a full fledged ethnic nationalist coalition that is now being transformed from within towards civic nationalism. But transforming this decades old institution will deep rooted tentacles will take time. Ethnic nationalists are, obviously, resisting that transformation with full force. As a result, the EPRDF is yet to make a solid connection with the civic nationalist masses. Instead, it remains focused on this internal battle, the battle we are all familiar with, the battle that Abiy Ahmed and his team is currently engaged in. Now, to ensure that civic nationalism wins this battle, civic nationalists have to do two things. The first is to capture the EPRDF from within by changing minds, and the second is to capture it by, where possible joining the various EPRDF parties and basically outnumbering the ethnic nationalists and changing the power balance. As of yet, this process still at its beginning stages. So the EPRDF today cannot be said in anyway fully represent the civic nationalist population. There is a long way to go.
Ginbot 7, a brave and valiant party, basically the only civic nationalist party of any consequence, remains too small both in terms of membership and resources, to adequately represent the Ethiopianist masses. A clear illustration of this gap between the capacity of Ginbot 7 and the support for civic nationalism is the situation of Addis Ababa, where the vast majority of the city clearly supports civic nationalism, and yet there is not a single group, including Ginbot 7, which has harnessed this support into an organized and powerful political or civic force. Hence we have an Addis Ababa populace that, because it has no organized representation, feels powerless in the face of what it thinks is encirclement by ethnic nationalism. Easily over 80% of Addis Ababa's population of about five million are firm supporters of civic nationalism. How is it that such a large and resourceful population feels powerless? Because it is not organized - it is insufficiently represented among elites and institutions. Not because it is outnumbered, not because it is a minority, and not because it lacks in raw resources and capacity, but because it is unorganized, unrepresented, and incapable of mobilizing its resources. This example of Addis Ababa clearly illustrates the lack of capacity of Ginbot 7 has today.
Let us look, on the other hand, at the ethnic nationalist end of the scale. Clearly, the ethnic nationalist population has been well represented by its elites for the past 27 years. During this period, the ruling party has been ethnic nationalist, and all institutions, including the educational institutions, have been captured by ethnic nationalists in terms of numbers, propaganda, and policy. Even though today, the EPRDF is reforming towards civic nationalism, the institutional attachment to ethnic nationalism remains. Even today, ethnic nationalists in the party still hold significant power especially in Oromia and among the lower ranks. Given the size and nature of the EPRDF, it will take a long time for it to shed ethnic nationalism and then to connect with the civic nationalist population. Apart from the EPRDF, ethnic nationalist opposition parties, especially Oromo ones, are relatively well organized from top to bottom. In general, I don't think anyone would claim that the ethnic nationalist population lacks for elite representation in any way.
So there we have it, a relatively strong ethnic nationalist elite and a relatively weak civic nationalist elite. And at the same time, the division among the population at large between ethnic nationalism and civic nationalism is at most 50-50. A distorted political reality. Half the population is well represented but the other half is not.
How does this situation prevent Ethiopian politics from proceeding to a reasonable settlement? Well, given the distorted reality, elite negotiation between a strong ethnic nationalist elite and weak civic nationalist elite will result in the ethnic nationalists having the disproportionate upper hand and gaining disproportionate rewards. The result is a disgruntled and fearful civic nationalist populace whose wishes have been ignored. This populace may in the short term acquiesce, but in the long term it will either rebel or itself become ethnic nationalist, increasing the level of ethnicism in the country. In both cases the result will be catastrophic conflict.
So basically, either the civic nationalist elite organizes into a capable force or the country spirals into conflict and chaos. Yes, this is an existential issue.
Unfortunately, the task of empowering the civic nationalist elite is not an easy one. Civic nationalism cannot rely on ethnic fervor to mobilize itself as ethnic nationalists can. Instead, it will be tough slogging. Perhaps it is the knowledge that this work is tough and difficult that has led many civic nationalist elite members - including political parties and media - to simply avoid facing it, and rather spend their time raising the decibels against ethnic nationalists. Of course, avoiding the necessary tough work is no solution. What must be done must be done, as painful and hard as it must be.
From now on, the one and only priority of civic nationalists must be to strengthen the elite. Time and resources on 'opposition' activities, such as analysing, commentating on, and criticizing others' political activities and events should be minimized. Instead, all energy should be directed towards strengthening existing institutions such as Ginbot 7, creating additional political and civic institutions, mobilizing the civic nationalist population, and capturing the EPRDF.
A last word... A precondition to empowerment of the civic nationalist elite is a certain unity of thought and direction heretofore unseen among them. The culture of conflict mismanagement illustrated, for example, by the Kinijit conflict of 2005-2008, the various party conflicts of the last few years (Andinet, Medrek, etc.), the EDU internal conflicts during and after the Dergue, etc. must be ended!
Tuesday, 16 October 2018
የለቅሶ ፖለቲካ አሳፋሪ ነው፤ ያብቃ!
ኢሳት ለበርካታ ስዓት ስለ የታፈሱ የአዲስ አበባ «ወጣቶች» ዜና እና አስተያየት እያቀረበ ነው (https://www.youtube.com/watch?v=4KugoBLSfFY)።
እኔ እስካየሁት ድረስ ኢሳት አንዲት ደቂቃ ስለ መሰረታዊ ችግሩ ውይይት አላቀረበም። መሰረታዊ ችግሩ የአዲስ አበባ ህዝብ እና በመላው ኢትዮጵያ በኢትዮጵያዊነት የምናምነው የኢትዮጵያ ብሄርተኞች በበቂ ደረጃ አለመደራጀታችን ነው።
አስቡት… የአምስት ሚሊዮን ህዝብ ከተማ አንዳች ይሄ ነው የሚባል ህዝብ ወኪል ተቋም የለውም! ይህ ነው ጉዱ።
ይህን ጉድ አምነን ወደ መፍትሄ ከመሄድ ወደ መደራጀት ከመሄድ ጊዜአችንን «በለቅሶ ፖለቲካ» እናጠፋለን። እንደ ክብር የሌለን ሰዎች የራሳችን ገበና ሳናስተካክል ሌሎችን «አትግዱን» ብለን 24 ሰዓት እንለምናለን። በራሳችን ድክመት ስለምናፍር ይመስለኛል ሁል ጊዜ ጣታችንን ወደ ሌሎች የምንጠቁመው። እነሱ ደግሞ እኛ እራሳችንን ካላልጎለበትን ምንም አያደርጉልንም።
አንድ ምሁራን እንዲህ ብልዋል፤ “When people realize things are going wrong, there are two questions they can ask. One is, ‘What did we do wrong?’ and the other is, ‘Who did this to us?’ The latter leads to conspiracy theories and paranoia. The first question leads to another line of thinking: ‘How do we put it right?’”
የኛ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ምሁራን እና ልሂቃን አሁንም «ማን ነው የሚያጠቃን» የሚለው ላይ ነን። በጃንሆይ ዘመን በ«አለመተባበር ብሽታችን» ምክንያት በየቀኑ ለዳኝነት ወደ ጃንሆይ እንሄድ ነበር። ከዛ አድሃሪ/ተራማጅ እየተባባልን ተገዳደልን። የተረፉት «አድሃሪዎቹም» ኢዲዩ መስርተው አብሮ መስራት አቅቷቸው ፈራረሱ። ማርክሲስቶቹ ከመተባበር እርስ በርስ ተፋጁ። ኢህአዴግ ስልጣን ሲይዝ እራሳችንን «ተቃዋሚ» ብለን ሰይመን ይሄ ነው የሚባል ተቋም ማደራጀት አቃተን። ወዘተ። የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ደጋግሞ መውደቅ ረዥም ታሪክ ነው። ግን አሁንም ይህን ድምከት ላይ ከማተኮር ይልቅ ሌሎችን እባካችሁን አድኑን ብለን እንለምናለን!
እኔ እስካየሁት ድረስ ኢሳት አንዲት ደቂቃ ስለ መሰረታዊ ችግሩ ውይይት አላቀረበም። መሰረታዊ ችግሩ የአዲስ አበባ ህዝብ እና በመላው ኢትዮጵያ በኢትዮጵያዊነት የምናምነው የኢትዮጵያ ብሄርተኞች በበቂ ደረጃ አለመደራጀታችን ነው።
አስቡት… የአምስት ሚሊዮን ህዝብ ከተማ አንዳች ይሄ ነው የሚባል ህዝብ ወኪል ተቋም የለውም! ይህ ነው ጉዱ።
ይህን ጉድ አምነን ወደ መፍትሄ ከመሄድ ወደ መደራጀት ከመሄድ ጊዜአችንን «በለቅሶ ፖለቲካ» እናጠፋለን። እንደ ክብር የሌለን ሰዎች የራሳችን ገበና ሳናስተካክል ሌሎችን «አትግዱን» ብለን 24 ሰዓት እንለምናለን። በራሳችን ድክመት ስለምናፍር ይመስለኛል ሁል ጊዜ ጣታችንን ወደ ሌሎች የምንጠቁመው። እነሱ ደግሞ እኛ እራሳችንን ካላልጎለበትን ምንም አያደርጉልንም።
አንድ ምሁራን እንዲህ ብልዋል፤ “When people realize things are going wrong, there are two questions they can ask. One is, ‘What did we do wrong?’ and the other is, ‘Who did this to us?’ The latter leads to conspiracy theories and paranoia. The first question leads to another line of thinking: ‘How do we put it right?’”
የኛ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ምሁራን እና ልሂቃን አሁንም «ማን ነው የሚያጠቃን» የሚለው ላይ ነን። በጃንሆይ ዘመን በ«አለመተባበር ብሽታችን» ምክንያት በየቀኑ ለዳኝነት ወደ ጃንሆይ እንሄድ ነበር። ከዛ አድሃሪ/ተራማጅ እየተባባልን ተገዳደልን። የተረፉት «አድሃሪዎቹም» ኢዲዩ መስርተው አብሮ መስራት አቅቷቸው ፈራረሱ። ማርክሲስቶቹ ከመተባበር እርስ በርስ ተፋጁ። ኢህአዴግ ስልጣን ሲይዝ እራሳችንን «ተቃዋሚ» ብለን ሰይመን ይሄ ነው የሚባል ተቋም ማደራጀት አቃተን። ወዘተ። የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ደጋግሞ መውደቅ ረዥም ታሪክ ነው። ግን አሁንም ይህን ድምከት ላይ ከማተኮር ይልቅ ሌሎችን እባካችሁን አድኑን ብለን እንለምናለን!
Thursday, 11 October 2018
መልዕክት ለኢሳቶች…
አቤቱታ፤ ማማረር፤ ማልቀስ፤ complaining ህዝብን ተስፋ እንዲቆርት ያደርጋል። ይህ ከኢሳት ተዕልኮ የሚጻረር ነው።
እንደ አንድ ተራ ዜጋ ምክሬ እንዲህ ነው፤ ስለ ችግሮች ለ10 ደቂቃ ካወራችሁ ስለ መፍትሄ እና አማራጭ መንገዶች ለ20 ደቂቃ ተወያዩ። አዋጪው መንገድ ይህ ይመስለኛል።
እንደ አንድ ተራ ዜጋ ምክሬ እንዲህ ነው፤ ስለ ችግሮች ለ10 ደቂቃ ካወራችሁ ስለ መፍትሄ እና አማራጭ መንገዶች ለ20 ደቂቃ ተወያዩ። አዋጪው መንገድ ይህ ይመስለኛል።
Tuesday, 18 September 2018
ኦኤምኤንን ከመክሰስ ሌላ ሚዲያ አቋቁመን እንብለጠው
በርካታ ጽሁፎቼ ስ«ለሃላፊነት» መውሰድ ነው። የሰው ልጅ ችግሮች ሲያጋጥሙን ሌሎችን ከመውቀስ እኛ ምን ብናደርግ ነው፤ ምን ብንሳሳት ነው፤ ምን ቀድሞ ዝግጅት ባናደርግ ነው ብለን እራሳችንን መጠየቅ አለብን። በዚህ አካሄድ ብቻ ነው ችግሮቻችንን መፍታት የምንችለው።
ሌሎችን መውቀሱ ዋጋ የለውም። ለምን ብትሉ ችግርን የሚፈጥሩ ሰዎች አውቀው የሚያደርጉት ከሆነ የኛ እነሱን መውቀስ በሃሪና ተግባራቸውን አይቀየርም። ይቀየራሉ ብለን ስንጠብቅ ችግሮቻችንን እያባባሱ ይቀጥላሉ! እኛ እየተጠቃን እንቀጥላለን። በራሳችን ያለን መተማመን እየቀነሰ ይሄዳል። የሰለባ አስተሳሰብ (victim mentality) እና የዝቅተኝነት መንፈስ (inferiority complex) እያደረግን እየጠነከረብን እንሄዳለን። አሉንታዊ እና ብሶታዊ ሰዎች እንሆናለን።
ግን ችግር ሲያጋጥመን ሃላፊነት ወስደን ምን ብናደርግ ባናደርግ ነው ይህ ችግር ያጋጠመን ካልን እራሳችንን የችግሩ መፍትሄ እናደርጋለን። እራሳችንን እናጎለብታለን (empower)። ችግሩን ሰፋ አድርገን እናያለን። ኃይል እንዳለን ይገባናል እና በራሳችን እንድንተማመን (confidence) ያደርገናል። አዎንታዊ እርምጃዎች ወስደን ከችግራችን እራሳችንን እናወጣለን። ደግሞ ችግር እንዳይገጥመን ደግሞ እራሳችንን እናጠነክራለን። ለደህንነታችን ሌሎችን መለመን እንደማያስፈልገን ይገባናል ስለዚህም በማንነታችን በተገቢው እንኮራለን።
በቅርቡ በቡራዩ እና ዙርያ በተከሰተው የጎሳ ማጥፋት (ethnic cleansing) ክስተት በርካቶች ኦኤምኤን ተለቪዥን ጣብያን እንደ አንድ ጥፋተኛ ከሰዋል። ኦኤሜን ላይ የሚቀርቡ ተንታኞች የዘር ማጥፋት ቅስቀሳ ስለሚያደርጉ ነው አንዱ ምክንያት እንደዚህ አይነት ክስተት የሚከሰተው ይባላል። ኦኤምኤን ነው ችግራችን እና ይዘጋ ወይንም እስከሚስተካከል ይታገድ ይባላል።
ጥሩ ነው። አጥፊ አጥፊ ነው ተብሎ መንግስትን ህግን አስከብሩ ማለትም የዘር ማጥፋት ቅስቀሳን አቁሙ ማለት ተገቢ ነው። ግን በዚ ላይ ብቻ ማተኮር እራስን አቅመ-ቢስ ማድረግ ነአ ማዋረድ ነው። አንዴ መንግስት ተነግሯል፤ መንግስት ያውቃል፤ ይበቃል። ኦኤምኤንን ደጋግሞ መክሰስ ኦኤምኤንን ማጎልበት ነው። በኛ ላይ ብዙ ኃይል አለህ እና ጫና መፍጠር ትችላለህ ማለት ነው። እኛ የአንተ ሰለቦች ነን ብሎ ማለት ነው። ይህ አካሄድ ኦኤምኤንን ያጎለብታል እኛን ደግሞ አቅመ-ቢስ ያደርጋል። የሰለባ እና የዝቅተኝነት ስሜት እንዲአድርብን ያደርጋል። በዋናነቱ ደግሞ ችግሩ እንዲቀጥል እንዲባባስ ያደርጋል።
መሆን ያለበት አንዴ መልዕክታችንን ለመንግስት ካስተላለፍን በኋላ እና ለህዝቡ የኦኤምኤንን ጥፋት ካገለጽን በኋላ ወደ ራሳችን ስራ መግባት ነው። 10% ጊዜአችን ስለ ኦኤምኤን እውነቱን መናገር ካጠፋን 90% ጊዜአችንን እራሳችን በራሳችን መፍትሄ በማግኝነት ነው ማድረግ ያለብን።
በዚህ በሚዲያ የዘር ማጥፋት ጉዳይ ምንድነው እኛ ማድረግ የምንችለው? ብዙ ነገሮች አሉ ግን አንዱ ቀላሉ ጠንካራ የኦሮምኛ ሚዲያ ማቋቋም ነው። ይህን ነው ኢሳት ረዥም ዓመታት በፊት የመከረው ግን ይህ ሙከራ አቅሙ እጅግ ደካማ ነው። ስለዚህ ያልንን አቅም (resources) ሰብስበን ኦኤምኤንን የሚበልጥ ሚዲያ በማቋቋም መስራት አለብን። ይህን ካደረግን እና ከተሳካ ግማሹ ችግር ይጠፋል። ስለ ኦኤምኤን ማልቀስ ይቀራል። ይህ አካሄድ አሉታዊ ከመሆን አዉንታዊ ያደርገናል።
ሁሉ ጉዳዮቻችንን በዚህ መልኩ ብናያቸው ጥሩ ይመስለኛል። ጣት ከመጠቆም እራስን ማየት እና እራስን አጎልብቶ መፍትሄ በራስ ባግኘት። እንዲህ አይነት አስተሳሰብ ቢኖረን ኖሮ ስንት ያለፍንባቸው ችግሮች አይኖሩም ነበር። በጥቂት ድጋፍ ያለው ህወሓትም አንገዛም ነበር! ስለዚህ የአስተሳሰብ ለውጥ ላይ እናተኩር፤ ከህጻንነት ወደ ሃላፊነት የምንወስድ አዋቂዎች እንቀየር።
ሌሎችን መውቀሱ ዋጋ የለውም። ለምን ብትሉ ችግርን የሚፈጥሩ ሰዎች አውቀው የሚያደርጉት ከሆነ የኛ እነሱን መውቀስ በሃሪና ተግባራቸውን አይቀየርም። ይቀየራሉ ብለን ስንጠብቅ ችግሮቻችንን እያባባሱ ይቀጥላሉ! እኛ እየተጠቃን እንቀጥላለን። በራሳችን ያለን መተማመን እየቀነሰ ይሄዳል። የሰለባ አስተሳሰብ (victim mentality) እና የዝቅተኝነት መንፈስ (inferiority complex) እያደረግን እየጠነከረብን እንሄዳለን። አሉንታዊ እና ብሶታዊ ሰዎች እንሆናለን።
ግን ችግር ሲያጋጥመን ሃላፊነት ወስደን ምን ብናደርግ ባናደርግ ነው ይህ ችግር ያጋጠመን ካልን እራሳችንን የችግሩ መፍትሄ እናደርጋለን። እራሳችንን እናጎለብታለን (empower)። ችግሩን ሰፋ አድርገን እናያለን። ኃይል እንዳለን ይገባናል እና በራሳችን እንድንተማመን (confidence) ያደርገናል። አዎንታዊ እርምጃዎች ወስደን ከችግራችን እራሳችንን እናወጣለን። ደግሞ ችግር እንዳይገጥመን ደግሞ እራሳችንን እናጠነክራለን። ለደህንነታችን ሌሎችን መለመን እንደማያስፈልገን ይገባናል ስለዚህም በማንነታችን በተገቢው እንኮራለን።
በቅርቡ በቡራዩ እና ዙርያ በተከሰተው የጎሳ ማጥፋት (ethnic cleansing) ክስተት በርካቶች ኦኤምኤን ተለቪዥን ጣብያን እንደ አንድ ጥፋተኛ ከሰዋል። ኦኤሜን ላይ የሚቀርቡ ተንታኞች የዘር ማጥፋት ቅስቀሳ ስለሚያደርጉ ነው አንዱ ምክንያት እንደዚህ አይነት ክስተት የሚከሰተው ይባላል። ኦኤምኤን ነው ችግራችን እና ይዘጋ ወይንም እስከሚስተካከል ይታገድ ይባላል።
ጥሩ ነው። አጥፊ አጥፊ ነው ተብሎ መንግስትን ህግን አስከብሩ ማለትም የዘር ማጥፋት ቅስቀሳን አቁሙ ማለት ተገቢ ነው። ግን በዚ ላይ ብቻ ማተኮር እራስን አቅመ-ቢስ ማድረግ ነአ ማዋረድ ነው። አንዴ መንግስት ተነግሯል፤ መንግስት ያውቃል፤ ይበቃል። ኦኤምኤንን ደጋግሞ መክሰስ ኦኤምኤንን ማጎልበት ነው። በኛ ላይ ብዙ ኃይል አለህ እና ጫና መፍጠር ትችላለህ ማለት ነው። እኛ የአንተ ሰለቦች ነን ብሎ ማለት ነው። ይህ አካሄድ ኦኤምኤንን ያጎለብታል እኛን ደግሞ አቅመ-ቢስ ያደርጋል። የሰለባ እና የዝቅተኝነት ስሜት እንዲአድርብን ያደርጋል። በዋናነቱ ደግሞ ችግሩ እንዲቀጥል እንዲባባስ ያደርጋል።
መሆን ያለበት አንዴ መልዕክታችንን ለመንግስት ካስተላለፍን በኋላ እና ለህዝቡ የኦኤምኤንን ጥፋት ካገለጽን በኋላ ወደ ራሳችን ስራ መግባት ነው። 10% ጊዜአችን ስለ ኦኤምኤን እውነቱን መናገር ካጠፋን 90% ጊዜአችንን እራሳችን በራሳችን መፍትሄ በማግኝነት ነው ማድረግ ያለብን።
በዚህ በሚዲያ የዘር ማጥፋት ጉዳይ ምንድነው እኛ ማድረግ የምንችለው? ብዙ ነገሮች አሉ ግን አንዱ ቀላሉ ጠንካራ የኦሮምኛ ሚዲያ ማቋቋም ነው። ይህን ነው ኢሳት ረዥም ዓመታት በፊት የመከረው ግን ይህ ሙከራ አቅሙ እጅግ ደካማ ነው። ስለዚህ ያልንን አቅም (resources) ሰብስበን ኦኤምኤንን የሚበልጥ ሚዲያ በማቋቋም መስራት አለብን። ይህን ካደረግን እና ከተሳካ ግማሹ ችግር ይጠፋል። ስለ ኦኤምኤን ማልቀስ ይቀራል። ይህ አካሄድ አሉታዊ ከመሆን አዉንታዊ ያደርገናል።
ሁሉ ጉዳዮቻችንን በዚህ መልኩ ብናያቸው ጥሩ ይመስለኛል። ጣት ከመጠቆም እራስን ማየት እና እራስን አጎልብቶ መፍትሄ በራስ ባግኘት። እንዲህ አይነት አስተሳሰብ ቢኖረን ኖሮ ስንት ያለፍንባቸው ችግሮች አይኖሩም ነበር። በጥቂት ድጋፍ ያለው ህወሓትም አንገዛም ነበር! ስለዚህ የአስተሳሰብ ለውጥ ላይ እናተኩር፤ ከህጻንነት ወደ ሃላፊነት የምንወስድ አዋቂዎች እንቀየር።
Monday, 17 September 2018
ችግሩም የኛ ነው መፍትሄውም የኛ
በምን «ሞራል» ነው ቅንጅት ያፈራረስነው አሁን ሀገራችን የደረሰበትን ሰቆቃ በኦሮሞ ብሄርተኞች፤ ህወሓት፤ ወዘተ የምናሳብበው? መብም «ሞራል» ነው ኢዲኡን ያፈረስነው ችግሮቻችንን በነዚህ የምናሳብበው? በምን ሞራል ነው ላለፉት 27 ዓመታት ይህ ማለት የሚቻል ድርጅት ማቋቋም ያልቻልነው የአንድ አናሳ አምባገነናዊ መንግስት ማውረድ ያልቻልነው ችግራችንን በሌሎች የምናሳብበው? እስከ ዛሬ እርስ በርስ እየተጣላን፤ እከሌ አላከበረኝም፤ እከለ ሰላም አላለኝም፤ እከሌ የሌላ ቡድን ነው ወዘተ እያልን ለጥፋታችን ሃላፊነት ከመውሰድ «ኦኤምኤን» እንደዚህ አደረገን ጃዋር እንደዚህ አደረገን ስብሃት ደጋ እንደዚህ አደረገን የምንለው? ጥፋቱ የኛ ነው መፍትሄውም ከኛ ብቻ ነው መምጣት የሚችለው። የዘራነውን እያጭድን ነው። የክፍፍላችን ውጤት ይህ ነው።
ካሁን ወድያ እራሱን «ኢትዮጵያዊ ነኝ» በ«ኢትዮጵያዊነት አምናለው» የሚል ሰው ችግራችን ሌሎች ላይ ከለጠፈ ኢትዮጵያዊ አይደለም። ለራሱ ችግር ሃላፊነት መውሰድ የማይፈልግ ገጓደኞቹ ጋር በሰላም ተባብሮ ተማምኖ አብሮ ከመስራት በጠላቶቹ መገዛት የሚመርጥ ነው!
ይቅርታ ካሁን ወድያ መወሰን አለብን። የሰፈር ህፃናት ነን «እሱ ነው፤ እሱ ነው» ብለን የምናሳብብ ወይን አዋቂዎች ነን ችግራችንን አይተን ሃላፊነት ወስደን የምናስተካክል። ሃላፊነት ወስደን። ሃላፊነት ወስደንጅን!!
ጃዋር አያረገውም። እነ ስብሃት ነጋ አያረጉትም። እነሱ ላይ መቾህ እና መለመን የህፃን በሃሪ ነው ፋይዳ የለውም። ይህ ግልጽ ነው እንዴት አይገባንም። ምናልባት በህፍረት አንገታችን ድረስ ተሞልተን ከህፍረታችን መሸሽ ወድደን ይሆን? እስከ ዛሬ ምንም ስላላደረግን አፍረን እውነታን እየሸሸን ይሆን? አላውቅም? አይገባኝም።
እንዴ፤ ጣልያን ሲወርረን የኛ ህዝብ እና መሪ ጣልያንን አትወሩን ብለው ሲለምኑ አልሰማንም! ተደራጅተው ተዋጉ። አላለቀሱም። ጣልያኖችን አለመኑም። እርስ በርስ ተባብረው አብረው የሚችሉትን ሰሩ።
አሁን ግን ላለፉት 50 ዓመት እርስ በርስ መቃረን፤ መተቸት፤ እንደ ተራ ሰፈር ወረኞች «ጸጉር መጎተት» ነው ስራችን። መከፋፈልን «ስፖርት» አድርገነዋል። እንጂ በምን ሂሳብ ነው 8% እወክላለሁ የሚል ህወሓት ሀገራችንን ለ27 ዓመት የገዛው?!
አሁንም ይህን ነው በሽታችን። ይህን ከመስተካከል በቀር ምንም ምንም አማራጭ የለም። የራሳችንን ችግር ማየት ማመን ማስተካከል ከባድ እና ቁስል የሚነካ ስራ ነው የሚሆነው ግን ግድ ነው። ማንም የሚንበረከከልን የለም።
ችግሩም የኛ ነው መፍትሄውም የኛ።
Monday, 9 July 2018
«ይቅር እንባባል»
ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ የእውንተኛ የይቅርታ ሰባኪ መሆናቸውን ሁላችንንም አይተናል። ለበደሉንን ሁሉ ይቅርታ በማድረግ በሰላም እና ፍቅር አብረን መኖር እንደምንችልም እንዳለብንም እያሳመኑን ነው። በዚህ ምክንያት ፖሊሱን፤ መርማሪውን፤ ፍርድ ቤቱን፤ ካድሬውን፤ ሰአላዩን፤ ጎረቤቴን፤ ወያኔን፤ ኦነግን፤ ሻዕብያን፤ ነፍጠኛውን፤ ጠባቡን ወዘተ በደሉን የምንለውን ሁሉ ይቅር ለማለት እራሳችንን እያሳመንን ነው። የበደሉን የመሰለንን ይቅር እንድንል በማሳመናቸው ጠ/ሚ አብይ ታላቅ ስራ ነው የሰሩት። ሆኖም ጠ/ሚ አብይ እኮ ማንንም ይቅር አላሉም። ይቅርታ ነው የጠየቁት! ንስሃ ነው የገቡት! እባካችሁን እንደ መንግስት ላደረግነው እንደ መንግስት አካል ላደረግኹት ይቅር በሉን በሉኝ ነው ያሉት። ከይቅር ማለት አልፎ ይህንን ንስሃ መግባት እና ይቅርታን መጠየቅን ነው በመጀመርያ ደረጃ ከአብይ አህመድ መማር ያለብን! ንስሃ መግባት እና ይቅርታ መጠየቅ ለሁላችንም የሰው ልጅ እጅግ ከባድ ነገር ነው። የማንፈልገው የምንሸሸው ነገር ነው። ጥፋታችንን ማመን ቁስላችንን በተለይም ህፈራትችንን በደምብ እንድንመለከት ስለሚያደርገን አንፈልገውም። ግን ለጤናማ እና እውነተኛ ኑሮ ግድ ነው። አንዳንዶቻችሁ እንደ አንድ ግለሰብ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ዙርያ ምን ኃጢአት አለብኝ ትሉ ይሆናል። ጥሩ ጥያቄ ነው። ብዙ ጊዜ የኛ «ትናንሽ» ኃጢአቶች ታላቅ ጉዳት እንደሚፈጽሙ አይታየንም እንደናየውም አንፈልግም። ስለዚህም አንዳንዴ ንስሃ ለመግባት እና ይቅርታ ለመጠየቅ ትንሽ ግፊት ያስፈልጋል። እስቲ እኔ ልሞክር። የአብይ አህመድን ምሳሌ ተከትዬ እስቲ እንደ አንድ በአንድነት የሚያምን የኢትዮጵያ ብሄርተኛ ንሰሃ ልግባ ለነዚህ የፖለቲካ ኃጢአቶቼ ይቅርታ ልጠይቅ፤ 1. በጃንሆይ ዘመን ልጆቼን ወደ ውጭ ሀገር ትምሕርትቤት ልኬ እራሳቸውን እንዲንቁ የምዕራባዊ አስተሳሰብ ከነ ኮምዩኒዝም ይዘው ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ እና እንዲበጠብጡ በማድርጌ ይቅር በሉኝ 2. ልጆቼን እትዮጵያዊ እንዲሆኑ ፈንታ ታሪካቸውን እንዳያውቁ ፈረንጅ እንዲያመልኩ የራሳቸውን ወግ እና ትውፊት እንዲጠሉ በማድረጌ ይቅርታ 3. አለአግባብ የወረስኩትን መሬት ለጪሰኞች መልሼ በሚቀረኝ (ሰፊ) መሬት ተደላድዬ ከመኖር በመስገበገቤ ይቅርታ 4. ሰራተኛዬን፤ ጎረቤቴን፤ እንደኔ ያህል ያልተማረውን፤ «ያልሰለጠነውን»፤ ገበሬውን ወዘተ ስለ ናቅኩኝ ይቅር በሉኝ 5. የፖለቲካ ለውጥ በጊዜው ባለማምጣቴ አቢዮትን እና የሁከት እና ግድያ ዘመን ወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት ለተጫወትኩት ሚና ይቅርታ 6. አድሃሪ፤ ኢህአፓ፤ መኢሶን፤ ደርግ፤ ሻዕብያ፤ ወያኔ ወዘተ እያልኩኝ «ግደሏቸው» በማለቴ ይቅርታ 7. ከሰው ልጅ ይልቅ የፖለቲካ ጦርነት ይበልጣል እያልኩኝ በጦርነት የሚሞቱትን እንደ ምንም ባለመቁጠሬ ታላቅ ይቅርታ 8. ሻዕብያ፤ ወያኔ እና ኦነግ ስልጣን ሲይዙ ወደ ስልጣን የገቡበት ምክንያት በኔ ጥፋት ባዶ የፖለቲካ ሜዳ ስላገኙ ነው ብዬ ባለማመኔ ይቅርታ 9. ኢትዮጵያን በሽብር፤ በጦርነት እና መጥፎ አስተዳደር እጅግ የማይመች ሀገር እንድትሆን በማድረጌ የኤርትራ ህዝብን ወደ መገንጠል በመገፋፋቴ ይቅርታ አድርጉልኝ 10. ለትግራይ ህዝብ እንዲሁም ፖለቲካውን በአግባብ ማስተናገድ ባለመቻሌ ወደ ትውፊትና ሃይማኖታችሁን የሚጠላው ህወሓት እንድትሸገሸጉ በማድረጌ ይቅርታ 11. ለ27 ዓመት ለችግራችን ያለኝን አስተዋጾ በመካድ ለመፍትሄው ያለኝን ሃላፊነት በመካድ ቁም ነገር ሳላደርግ ለሁሉ ችግሬ እንደህጻን «ወያኔ ነው» ብዬ በማልቀሴ ይቅርታ ይህን የንስሃ መግባት እና ይቅርታን መጠየቅንም አንብባችሁ እኔ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ዙርያ ምንም ይቅርታ የምልበት ነገር የለም የምትሉ ትኖራላችሁ። ከጎረ ቤቱ ጋር የተጣላ በተዟዋሪ የፖለቲካ ኃጢአት ፈጽሟል ማለት እንደሆነ አናውቅምን (http://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2016/09/blog-post_14.html)? እስካሁን ያሉን የፖለቲካ ችግሮቻችን ከማህበረሰባዊ ክፍፍል የመነጩ ናቸው። ስለ ህወሓት የምንለው «ከፋፍሎ ገዛን» አይደለምን? ታድያ ከጎረቤታችን ጋር የተጣላን፤ ሰውን የናቅን፤ ሰው ላይ የፈረድን፤ ባለንጀራችንን ያልደገፍን ሁሉ ኃጢአተንኛ መሆናችንን ማመን ያለብን ይመስለኛል። «ህዝብ (አንዳንዴ) የሚገባውን መንግስት ያገኛል» ይባላል። አዎን ይቅርታን መጠየቅ ከባድ ነው። ሁላችንም ኃጢአተኞች እንደሆንን ልባችን ያውቃል። ግን ይህን ማመኑ የሚያገልጠውን ህፍረት እና ቁስል እንፈረዋለን። ስለዚህ ኃጢአቶቻችንን ለመሸፈን እንወዳለን። ይህንን በማወቅ ነው ቅዱስ ጳውሎስ ሲያስተምርን ዘንድ እራሱን «የኃጢአተኞች ዋና» ብሎ የሰየመው። ታድያ ሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ማለት ከቻለ እኛ እጅግ ኃጢአተኞች የሆንነው ምን እንበል? ንስሃ መግባት ነፃ ያወጣል ከአቅመ ቢስነት ወደ አቅም መጎልበት ያሻግራል። ሰው ላይ ጣትን መጠቆም ሽንፈት እና እራስን አቅመ ቢስ ማድረግ ማለት ነው። የኢትዮጵያ ችግሮች የራሴ ናቸው መፍትሄውም ከራሴ መጅመር አለበት ብዬ አምናለሁ። ይህንን ነው ጠቅላይ ሚኒስቴ አብይ ሊያስተምሩን የፈለጉት።
Friday, 17 November 2017
ከማነኛዉ ወገን ነህ? ቄሱ!
(from Father Arseny: Priest, Prisoner, Spiritual Father)
በመጀመሪያ ወደ እስር ቤት ስትገባ ቀናትን ትቆጥራለህ፣ ከዚያም ሳምንታትን፣ ከሁለትዓመታት በኋላ በሚመጣዉ ጊዜ የምታደርገው ሞትን መጠበቅ ብቻ ነው፡፡ አድካሚ የጉልበት ሥራ፣መራራ ረሐብ፣ እርስ በእርስ መናቆር፣ መደባደብ፣ ብርዱና ከቤተ-ሰብ መለየቱ ያደድቡህናየማይቀረውን ሞት ብቻ እንድታስብ ትሆናለህ፡፡ ስለዚህ አብዛኛዎቹ እስረኞች በስነ-ምግባር ረገድደካሞች የሚሆኑት፡፡
ለብዙዎቻችን የፖለቲካና ለሁሉም የወንጀለኛ እስረኞች ስሜታችን እንደ ሁኔታዉ ግራና ቀኝየሚዋልል ነበር፣ የአለቃው ቁጥጥር፣ የሚሠረቅ ዳቦ፣ እርስ በእርስ መናቆር፣ በተለይ በእስር ቤቱለተመደቡ እስረኞች የተመደበው እጅግ ከባድ የጉልበት ሥራ፣ ልዩዉ የቅጣት ክፍል፣ በረዶየሚሆኑ ጣቶች ወይም በጎረቤት የእስር ቤቱ ክፍሎች ውስጥ የሚሞቱት እስረኞች ስሜትንለመቀያየር ምክንያቶች ነበሩ፡፡ ሐሳብህ ሁሉ ተራና በእነዚህ ላይ ብቻ የሚያተኩሩ ይሆናሉ፡፡ እጅግበጣም የአያሌዎቹ እስረኞች ሕልም እስከሚጠግቡ በልተው ለሁለት ወይም ለሦስት ሰዓታት ያህልመተኛት ወይም ግማሽ ሊትር ቮድካ አግኝተው ሁሉንም ጨልጠው እንደገና ሌላ ተጨማሪ ምግብቢሰለቅጡ በወደዱ ነበር፣ ይሁን እንጂ እነዚህ ሁሉ ባዶ ምኞቶች ብቻ ነበሩ፡፡
እጅግ በጣም ትቂት የፖለቲካ እስረኞች በተቻላቸው መጠን ርኅሩኅ ሆነው ለመቆየት ሞከሩ፣ራሳቸውንም ከሌላዉ በመለየት፣ እርስ በእርስ በመደጋገፍና ራሳቸውን ወደ ተራ የወንጀለኛ እስረኞችዝቅ ላለማድረግ እየጣሩ ነበር፡፡ በተቻላቸው መጠን የእስር ቤቱ ደንብ በሚፈቅደው መሠረትራሳቸውን በማያዋርድ ሁኔታ ይኖራሉ፡፡ እነዚህ ሰዎች ከእስር ቤቱ የበረንዳ ማዕዘን ላይ ቆመውቃለ-ተናብቦ/ሌክቸር ያደርጋሉ፣ ግጥም ወይም አጭር ሳይንስ-ነክ ጽሑፍ ያነባሉ፣ አልፎ አልፎምየትም ባገኙት ብጣሽ ወረቀት ሳይቀር ማስታዎሻ ይጽፋሉ፡፡ በሆነ ርእሰ-ጉዳይ ላይ ሞቅ ያለ ክርክርይነሣል፣ ይሁን እንጂ እጅግ በጣም የሚጦፈው ፖለቲካን አስመልክቶ የሚደረገው ክርክር ነበር፡፡አልፎ አልፎ የወንጀል እስረኞችም ሳይቀር በክርክሩ ይቀላቀሉ ነበር፤ ፖለቲከኞች በፖለቲካ ረገድብዙም ፍላጎት አይታይባቸውም፣ ይሁን እንጂ አልፎ አልፎ ፍላጎቱ ነበራቸው፡፡ ሰዎች በስሜትየሚቃወሟቸውን በጥላቻ ይከራከሯቸው ነበር፡፡ አባ አርሴኒ በዚህ ክርከር ፈጽመው አይሳተፉም፡፡ነገር ግን ከዕለታት አንድ ቀን ያለፍላጎታቸው ተጎትተው ገቡ፡፡
ምንም ጊዜም እስረኞች ሐሳባቸውን ለመግለጽ ይፈራሉ፣ ይሁን እንጂ ወደሞቀ ክርክርውስጥ ሲገቡ ፍርሃት ሊያስከትል የሚችለውን ነገር ሁሉ ይረሱታል፡፡ በክርክሩ ከሚሳተፉት መካከልትቂቶቹ የአሰብሁትን መናገር ሳልችል ድምፄ ታፈነ፣” ይላሉ፡፡
እስረኞች ተቆጥረው የእስር ቤቱ በሮች ተቆለፉ፣ ከግድግዳዉ በስተጀርባ ነፋሱ እየነፈሰነበር፤ ግግሩ በረዶ መስኮቶችን እንዳይከፈቱ አደረጋቸው፣ ክፍሉ የታፈነና ዕርጥበት-አዘል ነበር፣ሆኖም ግን ውስጡ ሞቃት ነው፡፡ አምፖሎቹ ከሚፈለገው ከግማሽ በታች ብርሃናቸው መጠን ባነሰያበሩ ነበር፡፡ እነዚህ ሁሉ ትካዜና ሐዘን እንዲኖር ያደርጋሉ፡፡ በመሆኑም ሰዎች ብቸኛ ይሆናሉ፡፡እስረኞቹ በአንድነት ተሰበስበው መነጋገር፣መከራከርና ያለፈውን ማስታወስ ጀመሩ፡፡ ወንጀለኛእስረኞች ካርድ ወይም እንዶሚኖ ለብር ወይም ለመቁኑን እየተጫወቱ ነበር፡፡ አባ አርሴኒ ካረፉበትአልጋ አጠገብ የተሰበሰቡ እስረኞች በመንግሥት ላይ ያላቸውን አመለካከት ርእሰ-ጉዳይ በማድረግኃይለኛ ክርክር አደረጉ፡፡ በ15 ደቂቃዎች ውስጥ 20 የሚሆኑ ሰዎች ወደ ክርክሩ ተቀላቀሉና ክርክሩጦፈ፡፡ አንዱ የአንዱን ንግግር በማቋረጥ ሥጋት ጨመረ፡፡ ከተከራካሪዎች መካከል ቀድሞ የፓርቲአባል የነበሩ፤ ከልዩ ልዩ የሕይወት ተሞክሮዎች የተማሩ ሰዎች፤ በጣም ትቂት ቭላስቶቭትሲዎችናx1ሌሎችም ነበሩ፡፡ “እዚህ ያለነው ለምድነው? ለምንም! ፍትሕ የት አለ? ሁሉም መረሸን አለባቸው!”በማለት ፊታቸውን አኮሳትረው ይጮሁ፡፡ አራት ወይም አምስት የሚሆኑ ቀድሞ የፓርቲ አባልየነበሩ በነገሩ ባለስማማታቸው “አሳዛኝ ስሕተት እየተፈጸመ ነው” በማለት ገለጹ፡፡ እንደአበባላቸውከሆነ እየሆነ ያለው ሁሉ እራሱ ስታሊን በማያውቀው በትቂት ሠርጎ-ገቦች በመሞኘት የሚፈጸምመሆኑን ገለጹ፡፡
“የሩስያ ሕዝብ ግማሹ በእስር ቤት ታጉሮ ሳለ ተታለልን! አስተዳዳሪዎቹም እንዲደመሰሱታቀደ!” በማለት አንድ ድምፅ ጮኸ፡፡
ስታሊን አሳምሮ ያውቃል፣ የራሱ ትእዛዝ ነው፣” አለ ሌላዉ፡፡
ስታሊንን በመግደል አሲርሃል ተብሎ የተያዘው ከስረኞቹ አንዱ እጅግ በጣም በመበሳጨቱድምፁ ተቆራረጠ፡፡ ትቂት ቭላስቭትስኪዎች ማነኛውንም ሐሳብና በመቃወም ጮኹ፡፡
“እነዚያ የፓርቲ አባላት መሰቀል ወይም መረሸን አለባቸው!” አለ ሌላ አንድ ሰው፡፡ከ1917 ዓ/ም ጀምሮ ዋና የቮልሼቪክ ፓርቲ አባል የነበረ አንድ ሽማግሌ ሰው በመጀርመንጦር ሠራዊት ውስጥ ካገለገለ ሰው ጋር ተደባደበና በኃይል መሳደብ፡፡
“አንተ ባንዳ ነህ!” ብሎ ጮኸ፡፡ “መረሸን ነበረብህ፣ ነገር ግን በሕይወት እስካሁን አለህ! እኔራሴ እንዳተ ያሉትን ባንዳዎች እረሽናቸዋለሁ ወይም እሰቅላቸዋለሁ፡፡ እስካሁን ድረስ ወደናንተባለመዝቴ አዝናለሁ፡፡ ስሕተትም ፈጽሜያለሁ፣ ይሁን እንጂ አንተ ባንዳዉ በዚህ እስር ቤት ውስጥከኔ ጋር ትሞታለህ ብየ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
“እኔ ባንዳ ነኝ? እኔ የሶቭየትን መንግሥት ከሚደግፉት አንዱ ነኝ!” “ማለት ትችላለህ፣ ነገር ግን አንተም ባንዳ ነህ፣ ለዚህ ነው መንግሥት እዚህ እስር ቤትያመጣህ፡፡”
በርቀት የነበሩ ሰዎች ሳቁ፣ ሆኖም ግን ክርክሩ በሞቀ ሁኔታ ቀጠለ፡፡ አንድ ሰው ድንገት“አብያተ ክርስቲያናትን አውድመው ሃይማኖትን አጠፉ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ ሰው ካጠገቡ ቁጭ(1) ያሉትን አባ አርሴኒን አስታወሰና “ደህና፣ ፒዮትር አንድሬየቪች ንገረን፣ ባለሥልጣናቱን እንዴትታያቸዋለህ?” ሲል ጠየቀ፡፡
አባ አርሴኒ ዝም ብለው ክርክሩን ሲያዳምጡ ቆዩ፣ ነገር ግን አሁን ያለፍላጎታቸው ወደክርክሩ ጎትተው ከተቷቸው፡፡ አባ አርሴኒ ምን እንደሚመልሱ ግልጽ ነበር፡፡ በእስር ቤቱ ውስጥ ብዙየተሰቃዩ ሰው ስለነበሩ የአባ አርሴኒ ጓደኞች ተጨነቁ፡፡
በጂትሎቭስኪ የሚመሩት ቭላስቭትሲዎች ከሌላዉ እስረኛ ራሳቸውን አግለው እየኖሩ ነበር፡፡የሚፈሩት ምንም ነገር አልነበረም፤ በምን ምክንያት እንደተያዙ ያውቃሉ፣ የሕይወታቸው ፍጻሜምቅርብ እንደሆም ይገምታሉ፡፡ ከነርሱ አንዱ “እንግዲህ በል አፍስሰው ቄሴ!” አለ፡፡
አባ አርሴኒ ላፍታ ዝም አሉና “የጦፈ ክርክር ስለያዛችሁ ክርክሩ ወደ ጭቅጭቅ ተቀየረ፣ሊትቆጣጠሩት ወደማትችሉት ደረጃ ደረሰ፡፡ በእስር ቤት መኖር አስቸጋሪ እየሆነ በመምጣቱሁላችንም ፍጻሜያችን ምን እንደሚሆን እናውቃለን፡፡ ክርክሩም መራራ የሆነው ለዚህ ነው፡፡የማይረሸን ወይም በሕይወት የሚተርፍ የለም፡፡ ሁላችሁም ባለሥልጣናቱን፣ ትእዛዛቱንና ሰዎችንትዎነጅላላችሁ፤ ሌላውን ለማስቆጣት ጎትታችሁ ወደ ክርክሩ አስገባችሁኝ፡፡
“ኮሚኒስቶች ምዕመናንን አስረዋል፣ አብያተ ክርስቲያናትን ዘግተዋል፣ ሃይማኖትን ትተዋልብላችኋል፡፡ አዎ፣ ላዩን ሲታይ እውነት ይመስላል፤ ነገር ግን እስቲ በጥልቀት እንመልከተው፣ያለፉትን ጊዜያት በጥልቀት እንመልከት፡፡ ከኛ ከሩስያውያውን ሕዝቦች መካከል ብዙዎቹሃይማኖታቸውን ክደዋል፣ ባለፉት ዘመናት ውስጥ ለነበሩ አባቶች ክብር መሥጠት አቆሙ፡፡በመሆኑም ብዙ መልካምና ብርቅ ነገሮችን አጠናል፡፡ በስሕተት ጎዳና እየሄደ ያለ ማነው?ባለሥልጣናቱ ብቻ ናቸውን? አይደሉም፣ እኛም ራሳችን በስሕተት መንገድ ላይ ነን፣ ስለሆነምአሁን ራሳችን የዘራነውን እያጨድን ነው፡፡
“በምሁራኑ፣ በመኳንንቱ፣ በነጋዴዎችና በሲቪሉ ማኅበረ-ሰብ የተደረጉትን መጥፎምሳሌዎች እናስታውስ፡፡ እኛም በቤተ ክህነቱ ዘርፍ ያለን ሰዎች የበለጠ ክፉዎች ነበርን፡፡“የካህናቱ ልጆች አርቲስቶችና አብዮተኞች ሆኑ፣ የካህናቱ ቤተሰቦች አባቶቻቸው በየምክንያቱበመዋሸታቸው እምነት ስላጡባቸው ካህናቱን ከነሃይማኖታቸው ናቋቸው፡፡ ከአብዮቱ ረጅም ዓመታትአስቀድሞ ካህናቱ ለነፍስ ልጆቻቸው ታማኝ እረኞች አልነበሩም፡፡ ቅስና እንደማነኛውም የሙያ ዘርፍበመቆጠሩ ካህናቱ በሀልወተ-እግዚአብሔር የማያምኑና ከቤተ ክርስቲያን በሚገኘው ገንዘብ እየጠጡየመጠጥ ሱሰኞች ሆኑ፡፡
“ካገራችን ገዳማት መካከል አምስቱ ወይም ስድስቱ የክርስትና ማዕከሎች ነበሩ፤ የቫላምገዳም፣ ኦፕቲና ፑስቲን ከነታዋቂ መምህራኑ/ስተራርትሲx2 ፣ ዲቬዮቭስኪ ኮንቬንትና እንዲሁምየሳሮቭ ገዳም ይገኛሉ፡፡ ሌሎችም ገዳማት አሁን እምነት-አልባ በመሆናቸው የሃይማኖተኛ መነኮሳትመገኛ ሳይሆኑ ተራ የማኅበረ-ሰብ መጠራቀሚያ ሆነዋል፡፡
“አሁን ሰዎች ከነዚህ ገዳማት ምን ይማራሉ? ምን ዓይነት ምሳሌ የሚሆን ነገርስ ተቀመጠ?“ልጆቻችንን በተገቢው መንገድ አላሳደግናቸውም፣ ጠንካራ የእምነት መሠረትአላስቀመጥንላቸውም፡፡ እንግዲህ ይህን ሁሉ ልብ በሉ! ለዚህ ነው ሰዎቻችን ፈጥነው ሁላችንንምየረሱን፣ ካህናቶቻቸውን ረስተዋል፣ እምነታቸውንና ቤተ ክርስቲያናቸውንም በመርሳት ለማፍረስቆርጠው ተነሡ፣ እንዲሁም የጥፋት ዘዴ በመቀመር ካህናቱ የጥፋት መሪዎች ሆኑ፡፡
“ይህን ሁሉ ልብ ካልነው ጣታችንን ወደባለሥልጣኖቻችን ብቻ አንቀስርም፣ ምክንያቱምየእምነት-አልባ ዘሮች ራሳችን ባዘጋጀነው አፈር ላይ ተዘሩ፡፡ ከዚያም እነዚያ ዘሮች ተራቡ፤ እናምመታሰርን፣ መሰቃየትን፣ የንጹሐንን ደም መፍሰስ አቆጠቆጡ፡፡ ይሁን እንጂ በሀገሬ ውስጥ የሆነውሁሉ ቢሆንም ዜጋዋ ነኝ፡፡ ካህን እንደመሆኔ መጠን ሀገራችንን የመጠበቅና የመርዳት ኃላፊነት(2):: እንዳለብን የነፍስ ልጆቼን እመክራለሁ፡፡ አሁን እየተፈጸመ ያለው መቆም አለበት፤ በፍጥነትመስተካከል ያለበት እጅግ ታላቅ ስሕተት ነው፡፡”
“ስለዚህ የኛዉ ቄሴም ኮሚ ሆንሃላ! አለ አንድ ሰው “ኮሚኒስት” የሚለውን ኮሚ ብሎበማሳጠር፡፡ ቅዱስ ትመስላለህ፣ ይሁን እንጂ አንተ በሁለት ቢላዋ የምትበላ አራጆ ነህ፣ ለካስ ቅስቀሳእያካሄድህ ነው! ለባለሥልጣናቱ እየሠራህ ነው!” አለና አባ አርሴኒን በመጥፎ ሁኔታ ገፍትሮከሚከራከረው ሕዝብ መከካከል አስወጣቸው፡፡
ክርክሩ በጦፈ ሁኔታ ቀጠለ፣ ነገር ግን ብዙ ሰዎች ቡድኑን እየተውት ወጡ፡፡
ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ትቂት እስረኞች አባ አርሴኒን መበቀል ጀመሩ፡፡ በምሸት ደበደቧቸው፣አንድ ሰው ባልጋቸው ላይ የፊኛዉን ፈሳሽ ለቀቀባቸው፣ ሌላዉም ደግሞ መቁኑናቸውንሠረቃቸው፡፡ እኛ የርሳቸው ጓደኞቻቸው ደግሞ ካጥቂዎቻቸው ለመታግ ሞከርን፡፡ ሆኖም ግን አጥቂቡድኖቹ አመለ-ብልሹዎች ስለነበሩ ማነኛውንም ጉዳት የማድረስ አቅሙ ነበራቸው፡፡ባንድ ምሸት ጆራ ግሪጎሬንኮ የሚባል ከኪየቭ የመጣ ሰው አባ አርሴኒን የቭላሶቭቲዎች መሪወደ ሆነው ጂሎቭስኪ ወሰዳቸው፣ ጂሎቭስኪ ካልጋዉ ላይ ተጋድሞ ከጓደኞቹ ጋር እያወራ ነበር፡፡“ቄሴ፣ ከኛ ወገን ነህን ወይስ ከኮሚኒስቶች? ለእስር ቤቱ ባለሥልጣናት እየሠራህ መሆኑንደርሰንብሃል፣ ኑዛዜ ትቀበልና አሳልፈህ ለነሱ ትሠጣለህ፡፡ አሁን ምን እንደምናደርግህ እኛ ብቻ ነንየምናውቅ፣ ትምህርት ሊሆንህ የሚችል ምት እንመታሃለን፡፡ እንሂድ ጆራ! በቅድሚያ ግን ቄሴየሚለውን እንስማ፡፡”
ጆራ ግሪጎሬንኮ በሁሉም ሰው ዘንድ የተጠላ ነበር፡፡ አጭር፣ ወፍራምና ትክሻዉ ሰፋ በማለቱአንገት የሌለው ይመስላል፣ ፊቱ ጠባሳ ስለበዛበት መልከ-ጥፉ ሲሆን በሆነ ባልሆነው የሐሰትፈገግታ ፈገግ ይላል፡፡ ይህ ተዳምሮ ሰውየውን አስቀያሚ አድርጎታል፡፡ ምንም እንኳን የቭላሶቭአባል በመሆኑ ብቻ በእስር ቤቱ ውስጥ ቢገኝም በጀርመን ሠራዊት ውስጥ በመረሸን ተግባር ላይየተሳተፈ ነው የሚል የሐሜት ወሬ ይወራበታል፡፡ አባ አርሴኒ በዕርጋታ ወደጂትሎቭስኪተመለከቱና “በሰዎች ሕይወት ላይ መወሰን የሚችለው እግዚአብሔር ብቻ ነው፤ አንተ አይደለህም፡፡የአንተ ቡድን አባል አልሆንም፣” አሉት፡፡ ከዚያም ከጂትሎቭኪ በተቃራኒ ካልጋው ላይ ቁጭ አሉና“ልታስፈራራኝ አትሞክር፡፡ ለኡኡታ፣ ለድብደባና ለሞት ዛቻ ቤተሰቡ ነኝ፡፡ በዚህ ዓለም ላይየምኖረውን ጊዜና የእያንዳንዳችንን ዕድሜ በሚወስን በእግዚአብሔር ያለምንም ቅድመ-ሁኔታአምናለሁ፡፡ የምሞትበት ጊዜ አሁን ከሆነ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው፡፡ እኔም ሆንሁ አንተ ይህንመለወጥ አንችልም፡፡ ሁላችንም እንደሥራችን ሊፈረድብን ወደእግዚአብሔር ፍርድ መቅረባችንአይቀርም፡፡
“በእግዚአብሔርና በደጋግ ሰዎች መልካም ሥራ አምናለሁ፣ እስከመጨረሻዋ እስትንፋሴድረስ በዕርግጥም አምናለሁ፡፡ አንተስ? አምላክህ የት አለ? እምነትህስ የት አለ? ስለሚሳደዱትአሳዳጆች ብዙ ትናገራለህ፣ ነገር ግን እስካሁን ራስህ እያሳደድህ ነው፣ እያዋረድህና እየገደልህ ነው፡፡እጆችህን ተመልከት፣ በደም ተጨማልቀዋል!”
ጂትሎቭስኪ እጆቹን አነሣና በተለየ ሁኔታ አተኩሮ አያቸው፤ ከዚያም ወደአባ አርሴኒተመለከተ፡፡ እጆቹን ከጭኑ ላይ አሳረፋቸውና በጣቶቹ ሲጥጥ የሚል ድምፅ በፍጠር “ስለማላውቀውማነኛውም ነገር ለመናገር አትሞክር!” አለና አባ አርሴኒን እንደገና በጥልቀት ተመለከታቸው፡፡ግሪጎሬንኮ ከላይኛው ተደራቢ አልጋ ላይ ሆኖ “አርካዲ ሴሚዮኖቪች፣ ቄሴ በሃይማኖት በዐልየሚያስተምር ሰው ይመስላል፤ ለምን አሁን ገድለን አንገላገልም?” በማለት በብስጭት ተናገረ፡፡
“ዝም በል፣ ግሪንጎሬንኮ!” ሲለው መለሰና ጂትሎቭስኪ “ወደውስጥ ከማስገባታችን በፊትየሚለውን ሁሉ ይበል፡፡ ቄሶች ማነብነብ ሥራቸው ነው፣ ልክ እንደኮሞኒስት ካድሮዎች፣” አለ፡፡
አባ አርሴኒ ቀጠሉ፤ “አንድ ሰው አንድ ቀን አንተን ሃይማኖተኛ ነበረ አለኝ፣ ግን ለምንታምናለህ? ሰዎችን አሰቃይተህ የገደልህ በማን ስም ነው? ስለዶስቶቭስኪ--ስትናገር አስታውሳለሁ፣በጣም የምትወደው ደራሲና የሩስያውያን ነፍስ መሆኑን ተናግረሃል፤ “ዘ-ብራጊስ ካራማዞቭ”በተሰኘው መጽሐፉ የዞሲማን ቃለ-ምክር እጠቅሳለሁ፡፡ ከመሞቻ አልጋዉ ላይ ሆኖ በዙሪያዉከበውት ለነበሩ ሰዎች እንዲህ አለ፤ “ከሀድያንን፣ ክፋት የሚያስተምሩትን፣ ማቴሪያሊስቶችንናክፉዎችንም ሳይቀር አትጥሏቸው፣ ምክንያቱም ከእነርሱ መካከልም ትቂቶቹ በእውነት ርኅሩኆችአሉና፣ በተለይ ደግሞ በዘመናችን፡፡ የእግዚአብሔርን ሰዎች ውደዱ፡፡ እመኑና ታላቅ የእምነት ደረጃይኑራችሁ፡፡ ለሁሉም ሰዎች መልካም ሥሩ፣ ስቃዮቻቸውን በመሸከም ዕርዷቸው፡፡ እያንዳንዱ ሰውስለሕይወት እንደገና እንዲያስብና ስህተቱንም እንዲያርም ጊዜ አለው፣ ይህን ማድረግም ይገባዋል፡፡ይህን ከተናገሩ በኋላ አባ አርሴኒ ተነስተው ወደአልጋቸው አመሩ፡፡ ነገር ግን ግሪጎሬንኮከአልጋዉ ላይ ዘለለና አባ አርሴኒን አንገታቸውን አነቃቸው፡፡ በዚያ ቅጽበት በተሰበሰቡት ሰዎችመካከል አንድ ረጅምና ጠንካራ ሰውየ እየተጎማለለ ብቅ አለ፣ ይህ ሰው በእስር ቤቱ ውስጥ“መርከበኛዉ” በሚል ስም ይታወቃል፡፡ ኦዴሳ ላይ በፖለቲካ ምክንያት ተይዞ ለአስራ-አምስትዓመታት በዚህ እስር ቤት ውስጥ እንዲቆይ እስከተፈረደበት ጊዜ ድረስ በእርግትም መርከበኛ ነበር፡፡”ግዴለሽ፣ ደስተኛና ጥሩ ጀግና ሰው ነበር፣ እንደማናችንም በእስር ቤት ቢቆይም ጤናማ የሰውነትአቋሙን እንዳለ ነበር፡፡
መርከበኛዉን ከበው የሚመለከቱትን ሰዎች እየገፈተረ መጣና ግሪጎሬንኮን ያለማመንታትአነሣና በዕቃ እንደተሞላ ጆንያ ወደጂትሎቭስኪ ቡድን አባላት ወረወረው፡፡
“ስማ አንተ ምናምን! አሁን ሩስያ ውስጥ እንጂ ጀርመን ውስጥ አለመሆንህን ልታውቅይገባል!” አለና ወደጂትሎቭስኪ ዞሮ ያለማመንታት በኦዴስያኛ የአነጋገር ዘይቤ “የኔ ክቡር ሆይ፣ጓደኞችህን ፀጥ ብታሰኛቸው ይበጃሃል! ያለበለዚያ ማንቁርታችሁን እዘጋዋለሁ፡፡ ሁላችሁም ፀጥበሉ!”
የጂትሎቭስኪ ቡድን አባላት ተንቀጠቀጡ፤ ብዙ እስረኞችም መጡና አባ አርሴኒንናመርከበኛዉን ለማገዝ በተጠንቀቅ ቆሙ፡፡
መርከበኛዉ ወደግሪጎሬንኮ መጣና “ፒዮትር አንድሬየቪችን መንካት አትችልም! አንድ ነገር ቢሆኑእኔ በግሌ ስለእርሳቸው እገድላሃለሁ፣ ከመግደሌ በፊት ስስ ብልትህን መትቼ በመጣልእጫወትብሃለሁ፣” አለው፡፡ ከዚያም አባ አርሴኒን ጠራቸውና “ፒዮትር አንድሬቪች፣ እንሂድ! አሁንአስጨንቀናቸዋል፡፡ ለእርስዎ የተለየ አክብሮት አለኝ፡፡ በሰላም ደግመን እንደምንገናኝ ተስፋአደርጋለሁ፡፡”
በሦስት ሳምንታት ውስጥ ጆራ ግሪጎሬንኮ ወደሌላ እስር ቤት ተዛወረ፡፡ ከዚያ ጊዜ ጀምሮጂትሎቭስኪዎች ፀጥ አሉ፣ ለሰዎችም ከበሬታ ማሳየት ጀመሩ፡፡ ክርክሩ ግን እንደቀጠለ ነበር፣ አባአርሴኒ ግን ከዚያ ጊዜ ጀመሮ በክርክር መሳተፋቸውን አቆሙ፡፡
(1) ቭላሶቨትስ በጄነራል ቭላሶቭ ስር ይታዘዙ የነበሩ ሩስያውያውን ወታደሮች ሲሆኑ ከውጭ ሆነው ኮሚኒዝምን ለመዋጋትከጀርመን ጦር ሠራዊት ጋር ተቀላቀሉ፡፡ ጦርነቱ በጀርመኖች ተሸናፊነት በመደምደሙ በመጨረሻ በጦር ቃል-ኪዳን ተባባሪሀገራት ወደሩስያ እንዲመለሱ ተደረገና ከሞላ-ጎደል ሁሉም ሲሰቀሉ የቀሩት ደግሞ ወደልዩ የሞት ካምፕ ተላኩ፡፡
(2) ስተራርትስ “ስታሬትዝ” ለሚለው ቃል የብዙ ቁጥር ሲሆን ትርጉሙ ሰዎች ሃይማኖታዊ ምክር ለማግኘት የሚሄዱበትታዋቂ መምህር ማለት ነው፡፡ የኦፕቲና ገዳም እንደነዚህ ዐይነት መምህራንን በማፍራት የታወቀ ነው፡፡
በመጀመሪያ ወደ እስር ቤት ስትገባ ቀናትን ትቆጥራለህ፣ ከዚያም ሳምንታትን፣ ከሁለትዓመታት በኋላ በሚመጣዉ ጊዜ የምታደርገው ሞትን መጠበቅ ብቻ ነው፡፡ አድካሚ የጉልበት ሥራ፣መራራ ረሐብ፣ እርስ በእርስ መናቆር፣ መደባደብ፣ ብርዱና ከቤተ-ሰብ መለየቱ ያደድቡህናየማይቀረውን ሞት ብቻ እንድታስብ ትሆናለህ፡፡ ስለዚህ አብዛኛዎቹ እስረኞች በስነ-ምግባር ረገድደካሞች የሚሆኑት፡፡
ለብዙዎቻችን የፖለቲካና ለሁሉም የወንጀለኛ እስረኞች ስሜታችን እንደ ሁኔታዉ ግራና ቀኝየሚዋልል ነበር፣ የአለቃው ቁጥጥር፣ የሚሠረቅ ዳቦ፣ እርስ በእርስ መናቆር፣ በተለይ በእስር ቤቱለተመደቡ እስረኞች የተመደበው እጅግ ከባድ የጉልበት ሥራ፣ ልዩዉ የቅጣት ክፍል፣ በረዶየሚሆኑ ጣቶች ወይም በጎረቤት የእስር ቤቱ ክፍሎች ውስጥ የሚሞቱት እስረኞች ስሜትንለመቀያየር ምክንያቶች ነበሩ፡፡ ሐሳብህ ሁሉ ተራና በእነዚህ ላይ ብቻ የሚያተኩሩ ይሆናሉ፡፡ እጅግበጣም የአያሌዎቹ እስረኞች ሕልም እስከሚጠግቡ በልተው ለሁለት ወይም ለሦስት ሰዓታት ያህልመተኛት ወይም ግማሽ ሊትር ቮድካ አግኝተው ሁሉንም ጨልጠው እንደገና ሌላ ተጨማሪ ምግብቢሰለቅጡ በወደዱ ነበር፣ ይሁን እንጂ እነዚህ ሁሉ ባዶ ምኞቶች ብቻ ነበሩ፡፡
እጅግ በጣም ትቂት የፖለቲካ እስረኞች በተቻላቸው መጠን ርኅሩኅ ሆነው ለመቆየት ሞከሩ፣ራሳቸውንም ከሌላዉ በመለየት፣ እርስ በእርስ በመደጋገፍና ራሳቸውን ወደ ተራ የወንጀለኛ እስረኞችዝቅ ላለማድረግ እየጣሩ ነበር፡፡ በተቻላቸው መጠን የእስር ቤቱ ደንብ በሚፈቅደው መሠረትራሳቸውን በማያዋርድ ሁኔታ ይኖራሉ፡፡ እነዚህ ሰዎች ከእስር ቤቱ የበረንዳ ማዕዘን ላይ ቆመውቃለ-ተናብቦ/ሌክቸር ያደርጋሉ፣ ግጥም ወይም አጭር ሳይንስ-ነክ ጽሑፍ ያነባሉ፣ አልፎ አልፎምየትም ባገኙት ብጣሽ ወረቀት ሳይቀር ማስታዎሻ ይጽፋሉ፡፡ በሆነ ርእሰ-ጉዳይ ላይ ሞቅ ያለ ክርክርይነሣል፣ ይሁን እንጂ እጅግ በጣም የሚጦፈው ፖለቲካን አስመልክቶ የሚደረገው ክርክር ነበር፡፡አልፎ አልፎ የወንጀል እስረኞችም ሳይቀር በክርክሩ ይቀላቀሉ ነበር፤ ፖለቲከኞች በፖለቲካ ረገድብዙም ፍላጎት አይታይባቸውም፣ ይሁን እንጂ አልፎ አልፎ ፍላጎቱ ነበራቸው፡፡ ሰዎች በስሜትየሚቃወሟቸውን በጥላቻ ይከራከሯቸው ነበር፡፡ አባ አርሴኒ በዚህ ክርከር ፈጽመው አይሳተፉም፡፡ነገር ግን ከዕለታት አንድ ቀን ያለፍላጎታቸው ተጎትተው ገቡ፡፡
ምንም ጊዜም እስረኞች ሐሳባቸውን ለመግለጽ ይፈራሉ፣ ይሁን እንጂ ወደሞቀ ክርክርውስጥ ሲገቡ ፍርሃት ሊያስከትል የሚችለውን ነገር ሁሉ ይረሱታል፡፡ በክርክሩ ከሚሳተፉት መካከልትቂቶቹ የአሰብሁትን መናገር ሳልችል ድምፄ ታፈነ፣” ይላሉ፡፡
እስረኞች ተቆጥረው የእስር ቤቱ በሮች ተቆለፉ፣ ከግድግዳዉ በስተጀርባ ነፋሱ እየነፈሰነበር፤ ግግሩ በረዶ መስኮቶችን እንዳይከፈቱ አደረጋቸው፣ ክፍሉ የታፈነና ዕርጥበት-አዘል ነበር፣ሆኖም ግን ውስጡ ሞቃት ነው፡፡ አምፖሎቹ ከሚፈለገው ከግማሽ በታች ብርሃናቸው መጠን ባነሰያበሩ ነበር፡፡ እነዚህ ሁሉ ትካዜና ሐዘን እንዲኖር ያደርጋሉ፡፡ በመሆኑም ሰዎች ብቸኛ ይሆናሉ፡፡እስረኞቹ በአንድነት ተሰበስበው መነጋገር፣መከራከርና ያለፈውን ማስታወስ ጀመሩ፡፡ ወንጀለኛእስረኞች ካርድ ወይም እንዶሚኖ ለብር ወይም ለመቁኑን እየተጫወቱ ነበር፡፡ አባ አርሴኒ ካረፉበትአልጋ አጠገብ የተሰበሰቡ እስረኞች በመንግሥት ላይ ያላቸውን አመለካከት ርእሰ-ጉዳይ በማድረግኃይለኛ ክርክር አደረጉ፡፡ በ15 ደቂቃዎች ውስጥ 20 የሚሆኑ ሰዎች ወደ ክርክሩ ተቀላቀሉና ክርክሩጦፈ፡፡ አንዱ የአንዱን ንግግር በማቋረጥ ሥጋት ጨመረ፡፡ ከተከራካሪዎች መካከል ቀድሞ የፓርቲአባል የነበሩ፤ ከልዩ ልዩ የሕይወት ተሞክሮዎች የተማሩ ሰዎች፤ በጣም ትቂት ቭላስቶቭትሲዎችናx1ሌሎችም ነበሩ፡፡ “እዚህ ያለነው ለምድነው? ለምንም! ፍትሕ የት አለ? ሁሉም መረሸን አለባቸው!”በማለት ፊታቸውን አኮሳትረው ይጮሁ፡፡ አራት ወይም አምስት የሚሆኑ ቀድሞ የፓርቲ አባልየነበሩ በነገሩ ባለስማማታቸው “አሳዛኝ ስሕተት እየተፈጸመ ነው” በማለት ገለጹ፡፡ እንደአበባላቸውከሆነ እየሆነ ያለው ሁሉ እራሱ ስታሊን በማያውቀው በትቂት ሠርጎ-ገቦች በመሞኘት የሚፈጸምመሆኑን ገለጹ፡፡
“የሩስያ ሕዝብ ግማሹ በእስር ቤት ታጉሮ ሳለ ተታለልን! አስተዳዳሪዎቹም እንዲደመሰሱታቀደ!” በማለት አንድ ድምፅ ጮኸ፡፡
ስታሊን አሳምሮ ያውቃል፣ የራሱ ትእዛዝ ነው፣” አለ ሌላዉ፡፡
ስታሊንን በመግደል አሲርሃል ተብሎ የተያዘው ከስረኞቹ አንዱ እጅግ በጣም በመበሳጨቱድምፁ ተቆራረጠ፡፡ ትቂት ቭላስቭትስኪዎች ማነኛውንም ሐሳብና በመቃወም ጮኹ፡፡
“እነዚያ የፓርቲ አባላት መሰቀል ወይም መረሸን አለባቸው!” አለ ሌላ አንድ ሰው፡፡ከ1917 ዓ/ም ጀምሮ ዋና የቮልሼቪክ ፓርቲ አባል የነበረ አንድ ሽማግሌ ሰው በመጀርመንጦር ሠራዊት ውስጥ ካገለገለ ሰው ጋር ተደባደበና በኃይል መሳደብ፡፡
“አንተ ባንዳ ነህ!” ብሎ ጮኸ፡፡ “መረሸን ነበረብህ፣ ነገር ግን በሕይወት እስካሁን አለህ! እኔራሴ እንዳተ ያሉትን ባንዳዎች እረሽናቸዋለሁ ወይም እሰቅላቸዋለሁ፡፡ እስካሁን ድረስ ወደናንተባለመዝቴ አዝናለሁ፡፡ ስሕተትም ፈጽሜያለሁ፣ ይሁን እንጂ አንተ ባንዳዉ በዚህ እስር ቤት ውስጥከኔ ጋር ትሞታለህ ብየ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
“እኔ ባንዳ ነኝ? እኔ የሶቭየትን መንግሥት ከሚደግፉት አንዱ ነኝ!” “ማለት ትችላለህ፣ ነገር ግን አንተም ባንዳ ነህ፣ ለዚህ ነው መንግሥት እዚህ እስር ቤትያመጣህ፡፡”
በርቀት የነበሩ ሰዎች ሳቁ፣ ሆኖም ግን ክርክሩ በሞቀ ሁኔታ ቀጠለ፡፡ አንድ ሰው ድንገት“አብያተ ክርስቲያናትን አውድመው ሃይማኖትን አጠፉ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ ሰው ካጠገቡ ቁጭ(1) ያሉትን አባ አርሴኒን አስታወሰና “ደህና፣ ፒዮትር አንድሬየቪች ንገረን፣ ባለሥልጣናቱን እንዴትታያቸዋለህ?” ሲል ጠየቀ፡፡
አባ አርሴኒ ዝም ብለው ክርክሩን ሲያዳምጡ ቆዩ፣ ነገር ግን አሁን ያለፍላጎታቸው ወደክርክሩ ጎትተው ከተቷቸው፡፡ አባ አርሴኒ ምን እንደሚመልሱ ግልጽ ነበር፡፡ በእስር ቤቱ ውስጥ ብዙየተሰቃዩ ሰው ስለነበሩ የአባ አርሴኒ ጓደኞች ተጨነቁ፡፡
በጂትሎቭስኪ የሚመሩት ቭላስቭትሲዎች ከሌላዉ እስረኛ ራሳቸውን አግለው እየኖሩ ነበር፡፡የሚፈሩት ምንም ነገር አልነበረም፤ በምን ምክንያት እንደተያዙ ያውቃሉ፣ የሕይወታቸው ፍጻሜምቅርብ እንደሆም ይገምታሉ፡፡ ከነርሱ አንዱ “እንግዲህ በል አፍስሰው ቄሴ!” አለ፡፡
አባ አርሴኒ ላፍታ ዝም አሉና “የጦፈ ክርክር ስለያዛችሁ ክርክሩ ወደ ጭቅጭቅ ተቀየረ፣ሊትቆጣጠሩት ወደማትችሉት ደረጃ ደረሰ፡፡ በእስር ቤት መኖር አስቸጋሪ እየሆነ በመምጣቱሁላችንም ፍጻሜያችን ምን እንደሚሆን እናውቃለን፡፡ ክርክሩም መራራ የሆነው ለዚህ ነው፡፡የማይረሸን ወይም በሕይወት የሚተርፍ የለም፡፡ ሁላችሁም ባለሥልጣናቱን፣ ትእዛዛቱንና ሰዎችንትዎነጅላላችሁ፤ ሌላውን ለማስቆጣት ጎትታችሁ ወደ ክርክሩ አስገባችሁኝ፡፡
“ኮሚኒስቶች ምዕመናንን አስረዋል፣ አብያተ ክርስቲያናትን ዘግተዋል፣ ሃይማኖትን ትተዋልብላችኋል፡፡ አዎ፣ ላዩን ሲታይ እውነት ይመስላል፤ ነገር ግን እስቲ በጥልቀት እንመልከተው፣ያለፉትን ጊዜያት በጥልቀት እንመልከት፡፡ ከኛ ከሩስያውያውን ሕዝቦች መካከል ብዙዎቹሃይማኖታቸውን ክደዋል፣ ባለፉት ዘመናት ውስጥ ለነበሩ አባቶች ክብር መሥጠት አቆሙ፡፡በመሆኑም ብዙ መልካምና ብርቅ ነገሮችን አጠናል፡፡ በስሕተት ጎዳና እየሄደ ያለ ማነው?ባለሥልጣናቱ ብቻ ናቸውን? አይደሉም፣ እኛም ራሳችን በስሕተት መንገድ ላይ ነን፣ ስለሆነምአሁን ራሳችን የዘራነውን እያጨድን ነው፡፡
“በምሁራኑ፣ በመኳንንቱ፣ በነጋዴዎችና በሲቪሉ ማኅበረ-ሰብ የተደረጉትን መጥፎምሳሌዎች እናስታውስ፡፡ እኛም በቤተ ክህነቱ ዘርፍ ያለን ሰዎች የበለጠ ክፉዎች ነበርን፡፡“የካህናቱ ልጆች አርቲስቶችና አብዮተኞች ሆኑ፣ የካህናቱ ቤተሰቦች አባቶቻቸው በየምክንያቱበመዋሸታቸው እምነት ስላጡባቸው ካህናቱን ከነሃይማኖታቸው ናቋቸው፡፡ ከአብዮቱ ረጅም ዓመታትአስቀድሞ ካህናቱ ለነፍስ ልጆቻቸው ታማኝ እረኞች አልነበሩም፡፡ ቅስና እንደማነኛውም የሙያ ዘርፍበመቆጠሩ ካህናቱ በሀልወተ-እግዚአብሔር የማያምኑና ከቤተ ክርስቲያን በሚገኘው ገንዘብ እየጠጡየመጠጥ ሱሰኞች ሆኑ፡፡
“ካገራችን ገዳማት መካከል አምስቱ ወይም ስድስቱ የክርስትና ማዕከሎች ነበሩ፤ የቫላምገዳም፣ ኦፕቲና ፑስቲን ከነታዋቂ መምህራኑ/ስተራርትሲx2 ፣ ዲቬዮቭስኪ ኮንቬንትና እንዲሁምየሳሮቭ ገዳም ይገኛሉ፡፡ ሌሎችም ገዳማት አሁን እምነት-አልባ በመሆናቸው የሃይማኖተኛ መነኮሳትመገኛ ሳይሆኑ ተራ የማኅበረ-ሰብ መጠራቀሚያ ሆነዋል፡፡
“አሁን ሰዎች ከነዚህ ገዳማት ምን ይማራሉ? ምን ዓይነት ምሳሌ የሚሆን ነገርስ ተቀመጠ?“ልጆቻችንን በተገቢው መንገድ አላሳደግናቸውም፣ ጠንካራ የእምነት መሠረትአላስቀመጥንላቸውም፡፡ እንግዲህ ይህን ሁሉ ልብ በሉ! ለዚህ ነው ሰዎቻችን ፈጥነው ሁላችንንምየረሱን፣ ካህናቶቻቸውን ረስተዋል፣ እምነታቸውንና ቤተ ክርስቲያናቸውንም በመርሳት ለማፍረስቆርጠው ተነሡ፣ እንዲሁም የጥፋት ዘዴ በመቀመር ካህናቱ የጥፋት መሪዎች ሆኑ፡፡
“ይህን ሁሉ ልብ ካልነው ጣታችንን ወደባለሥልጣኖቻችን ብቻ አንቀስርም፣ ምክንያቱምየእምነት-አልባ ዘሮች ራሳችን ባዘጋጀነው አፈር ላይ ተዘሩ፡፡ ከዚያም እነዚያ ዘሮች ተራቡ፤ እናምመታሰርን፣ መሰቃየትን፣ የንጹሐንን ደም መፍሰስ አቆጠቆጡ፡፡ ይሁን እንጂ በሀገሬ ውስጥ የሆነውሁሉ ቢሆንም ዜጋዋ ነኝ፡፡ ካህን እንደመሆኔ መጠን ሀገራችንን የመጠበቅና የመርዳት ኃላፊነት(2):: እንዳለብን የነፍስ ልጆቼን እመክራለሁ፡፡ አሁን እየተፈጸመ ያለው መቆም አለበት፤ በፍጥነትመስተካከል ያለበት እጅግ ታላቅ ስሕተት ነው፡፡”
“ስለዚህ የኛዉ ቄሴም ኮሚ ሆንሃላ! አለ አንድ ሰው “ኮሚኒስት” የሚለውን ኮሚ ብሎበማሳጠር፡፡ ቅዱስ ትመስላለህ፣ ይሁን እንጂ አንተ በሁለት ቢላዋ የምትበላ አራጆ ነህ፣ ለካስ ቅስቀሳእያካሄድህ ነው! ለባለሥልጣናቱ እየሠራህ ነው!” አለና አባ አርሴኒን በመጥፎ ሁኔታ ገፍትሮከሚከራከረው ሕዝብ መከካከል አስወጣቸው፡፡
ክርክሩ በጦፈ ሁኔታ ቀጠለ፣ ነገር ግን ብዙ ሰዎች ቡድኑን እየተውት ወጡ፡፡
ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ትቂት እስረኞች አባ አርሴኒን መበቀል ጀመሩ፡፡ በምሸት ደበደቧቸው፣አንድ ሰው ባልጋቸው ላይ የፊኛዉን ፈሳሽ ለቀቀባቸው፣ ሌላዉም ደግሞ መቁኑናቸውንሠረቃቸው፡፡ እኛ የርሳቸው ጓደኞቻቸው ደግሞ ካጥቂዎቻቸው ለመታግ ሞከርን፡፡ ሆኖም ግን አጥቂቡድኖቹ አመለ-ብልሹዎች ስለነበሩ ማነኛውንም ጉዳት የማድረስ አቅሙ ነበራቸው፡፡ባንድ ምሸት ጆራ ግሪጎሬንኮ የሚባል ከኪየቭ የመጣ ሰው አባ አርሴኒን የቭላሶቭቲዎች መሪወደ ሆነው ጂሎቭስኪ ወሰዳቸው፣ ጂሎቭስኪ ካልጋዉ ላይ ተጋድሞ ከጓደኞቹ ጋር እያወራ ነበር፡፡“ቄሴ፣ ከኛ ወገን ነህን ወይስ ከኮሚኒስቶች? ለእስር ቤቱ ባለሥልጣናት እየሠራህ መሆኑንደርሰንብሃል፣ ኑዛዜ ትቀበልና አሳልፈህ ለነሱ ትሠጣለህ፡፡ አሁን ምን እንደምናደርግህ እኛ ብቻ ነንየምናውቅ፣ ትምህርት ሊሆንህ የሚችል ምት እንመታሃለን፡፡ እንሂድ ጆራ! በቅድሚያ ግን ቄሴየሚለውን እንስማ፡፡”
ጆራ ግሪጎሬንኮ በሁሉም ሰው ዘንድ የተጠላ ነበር፡፡ አጭር፣ ወፍራምና ትክሻዉ ሰፋ በማለቱአንገት የሌለው ይመስላል፣ ፊቱ ጠባሳ ስለበዛበት መልከ-ጥፉ ሲሆን በሆነ ባልሆነው የሐሰትፈገግታ ፈገግ ይላል፡፡ ይህ ተዳምሮ ሰውየውን አስቀያሚ አድርጎታል፡፡ ምንም እንኳን የቭላሶቭአባል በመሆኑ ብቻ በእስር ቤቱ ውስጥ ቢገኝም በጀርመን ሠራዊት ውስጥ በመረሸን ተግባር ላይየተሳተፈ ነው የሚል የሐሜት ወሬ ይወራበታል፡፡ አባ አርሴኒ በዕርጋታ ወደጂትሎቭስኪተመለከቱና “በሰዎች ሕይወት ላይ መወሰን የሚችለው እግዚአብሔር ብቻ ነው፤ አንተ አይደለህም፡፡የአንተ ቡድን አባል አልሆንም፣” አሉት፡፡ ከዚያም ከጂትሎቭኪ በተቃራኒ ካልጋው ላይ ቁጭ አሉና“ልታስፈራራኝ አትሞክር፡፡ ለኡኡታ፣ ለድብደባና ለሞት ዛቻ ቤተሰቡ ነኝ፡፡ በዚህ ዓለም ላይየምኖረውን ጊዜና የእያንዳንዳችንን ዕድሜ በሚወስን በእግዚአብሔር ያለምንም ቅድመ-ሁኔታአምናለሁ፡፡ የምሞትበት ጊዜ አሁን ከሆነ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው፡፡ እኔም ሆንሁ አንተ ይህንመለወጥ አንችልም፡፡ ሁላችንም እንደሥራችን ሊፈረድብን ወደእግዚአብሔር ፍርድ መቅረባችንአይቀርም፡፡
“በእግዚአብሔርና በደጋግ ሰዎች መልካም ሥራ አምናለሁ፣ እስከመጨረሻዋ እስትንፋሴድረስ በዕርግጥም አምናለሁ፡፡ አንተስ? አምላክህ የት አለ? እምነትህስ የት አለ? ስለሚሳደዱትአሳዳጆች ብዙ ትናገራለህ፣ ነገር ግን እስካሁን ራስህ እያሳደድህ ነው፣ እያዋረድህና እየገደልህ ነው፡፡እጆችህን ተመልከት፣ በደም ተጨማልቀዋል!”
ጂትሎቭስኪ እጆቹን አነሣና በተለየ ሁኔታ አተኩሮ አያቸው፤ ከዚያም ወደአባ አርሴኒተመለከተ፡፡ እጆቹን ከጭኑ ላይ አሳረፋቸውና በጣቶቹ ሲጥጥ የሚል ድምፅ በፍጠር “ስለማላውቀውማነኛውም ነገር ለመናገር አትሞክር!” አለና አባ አርሴኒን እንደገና በጥልቀት ተመለከታቸው፡፡ግሪጎሬንኮ ከላይኛው ተደራቢ አልጋ ላይ ሆኖ “አርካዲ ሴሚዮኖቪች፣ ቄሴ በሃይማኖት በዐልየሚያስተምር ሰው ይመስላል፤ ለምን አሁን ገድለን አንገላገልም?” በማለት በብስጭት ተናገረ፡፡
“ዝም በል፣ ግሪንጎሬንኮ!” ሲለው መለሰና ጂትሎቭስኪ “ወደውስጥ ከማስገባታችን በፊትየሚለውን ሁሉ ይበል፡፡ ቄሶች ማነብነብ ሥራቸው ነው፣ ልክ እንደኮሞኒስት ካድሮዎች፣” አለ፡፡
አባ አርሴኒ ቀጠሉ፤ “አንድ ሰው አንድ ቀን አንተን ሃይማኖተኛ ነበረ አለኝ፣ ግን ለምንታምናለህ? ሰዎችን አሰቃይተህ የገደልህ በማን ስም ነው? ስለዶስቶቭስኪ--ስትናገር አስታውሳለሁ፣በጣም የምትወደው ደራሲና የሩስያውያን ነፍስ መሆኑን ተናግረሃል፤ “ዘ-ብራጊስ ካራማዞቭ”በተሰኘው መጽሐፉ የዞሲማን ቃለ-ምክር እጠቅሳለሁ፡፡ ከመሞቻ አልጋዉ ላይ ሆኖ በዙሪያዉከበውት ለነበሩ ሰዎች እንዲህ አለ፤ “ከሀድያንን፣ ክፋት የሚያስተምሩትን፣ ማቴሪያሊስቶችንናክፉዎችንም ሳይቀር አትጥሏቸው፣ ምክንያቱም ከእነርሱ መካከልም ትቂቶቹ በእውነት ርኅሩኆችአሉና፣ በተለይ ደግሞ በዘመናችን፡፡ የእግዚአብሔርን ሰዎች ውደዱ፡፡ እመኑና ታላቅ የእምነት ደረጃይኑራችሁ፡፡ ለሁሉም ሰዎች መልካም ሥሩ፣ ስቃዮቻቸውን በመሸከም ዕርዷቸው፡፡ እያንዳንዱ ሰውስለሕይወት እንደገና እንዲያስብና ስህተቱንም እንዲያርም ጊዜ አለው፣ ይህን ማድረግም ይገባዋል፡፡ይህን ከተናገሩ በኋላ አባ አርሴኒ ተነስተው ወደአልጋቸው አመሩ፡፡ ነገር ግን ግሪጎሬንኮከአልጋዉ ላይ ዘለለና አባ አርሴኒን አንገታቸውን አነቃቸው፡፡ በዚያ ቅጽበት በተሰበሰቡት ሰዎችመካከል አንድ ረጅምና ጠንካራ ሰውየ እየተጎማለለ ብቅ አለ፣ ይህ ሰው በእስር ቤቱ ውስጥ“መርከበኛዉ” በሚል ስም ይታወቃል፡፡ ኦዴሳ ላይ በፖለቲካ ምክንያት ተይዞ ለአስራ-አምስትዓመታት በዚህ እስር ቤት ውስጥ እንዲቆይ እስከተፈረደበት ጊዜ ድረስ በእርግትም መርከበኛ ነበር፡፡”ግዴለሽ፣ ደስተኛና ጥሩ ጀግና ሰው ነበር፣ እንደማናችንም በእስር ቤት ቢቆይም ጤናማ የሰውነትአቋሙን እንዳለ ነበር፡፡
መርከበኛዉን ከበው የሚመለከቱትን ሰዎች እየገፈተረ መጣና ግሪጎሬንኮን ያለማመንታትአነሣና በዕቃ እንደተሞላ ጆንያ ወደጂትሎቭስኪ ቡድን አባላት ወረወረው፡፡
“ስማ አንተ ምናምን! አሁን ሩስያ ውስጥ እንጂ ጀርመን ውስጥ አለመሆንህን ልታውቅይገባል!” አለና ወደጂትሎቭስኪ ዞሮ ያለማመንታት በኦዴስያኛ የአነጋገር ዘይቤ “የኔ ክቡር ሆይ፣ጓደኞችህን ፀጥ ብታሰኛቸው ይበጃሃል! ያለበለዚያ ማንቁርታችሁን እዘጋዋለሁ፡፡ ሁላችሁም ፀጥበሉ!”
የጂትሎቭስኪ ቡድን አባላት ተንቀጠቀጡ፤ ብዙ እስረኞችም መጡና አባ አርሴኒንናመርከበኛዉን ለማገዝ በተጠንቀቅ ቆሙ፡፡
መርከበኛዉ ወደግሪጎሬንኮ መጣና “ፒዮትር አንድሬየቪችን መንካት አትችልም! አንድ ነገር ቢሆኑእኔ በግሌ ስለእርሳቸው እገድላሃለሁ፣ ከመግደሌ በፊት ስስ ብልትህን መትቼ በመጣልእጫወትብሃለሁ፣” አለው፡፡ ከዚያም አባ አርሴኒን ጠራቸውና “ፒዮትር አንድሬቪች፣ እንሂድ! አሁንአስጨንቀናቸዋል፡፡ ለእርስዎ የተለየ አክብሮት አለኝ፡፡ በሰላም ደግመን እንደምንገናኝ ተስፋአደርጋለሁ፡፡”
በሦስት ሳምንታት ውስጥ ጆራ ግሪጎሬንኮ ወደሌላ እስር ቤት ተዛወረ፡፡ ከዚያ ጊዜ ጀምሮጂትሎቭስኪዎች ፀጥ አሉ፣ ለሰዎችም ከበሬታ ማሳየት ጀመሩ፡፡ ክርክሩ ግን እንደቀጠለ ነበር፣ አባአርሴኒ ግን ከዚያ ጊዜ ጀመሮ በክርክር መሳተፋቸውን አቆሙ፡፡
(1) ቭላሶቨትስ በጄነራል ቭላሶቭ ስር ይታዘዙ የነበሩ ሩስያውያውን ወታደሮች ሲሆኑ ከውጭ ሆነው ኮሚኒዝምን ለመዋጋትከጀርመን ጦር ሠራዊት ጋር ተቀላቀሉ፡፡ ጦርነቱ በጀርመኖች ተሸናፊነት በመደምደሙ በመጨረሻ በጦር ቃል-ኪዳን ተባባሪሀገራት ወደሩስያ እንዲመለሱ ተደረገና ከሞላ-ጎደል ሁሉም ሲሰቀሉ የቀሩት ደግሞ ወደልዩ የሞት ካምፕ ተላኩ፡፡
(2) ስተራርትስ “ስታሬትዝ” ለሚለው ቃል የብዙ ቁጥር ሲሆን ትርጉሙ ሰዎች ሃይማኖታዊ ምክር ለማግኘት የሚሄዱበትታዋቂ መምህር ማለት ነው፡፡ የኦፕቲና ገዳም እንደነዚህ ዐይነት መምህራንን በማፍራት የታወቀ ነው፡፡
Subscribe to:
Posts (Atom)