በደርግ ዘመን ብዙ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ስራ ከሀገር ውጭ (በዲያስፖራ) ነበር የሚደረገው ሀገር ውስጥ በነፃነት መስራት ስለማይቻል።
በዚህ ጊዜ ሻዕብያ እና ህወሓት ከዲያስፖራ በርካታ ገንዘብ እና ሌላ ድጋር እየሰበሰቡ ግዙፍ ተቋማት ሆነው ኢትዮጵያን አንቀጠቀጡ።
የ«ኢትዮጵያዊነት» ኃይል ግን «ዴሞክራት» (ኢዲዩ) እና «ማርክሲስት» (ኢህአፓ፤ መኢሶን፤ ደርግ ወዘተ) ሆኖ ተከፋፍሎ ቆየ። ኤዲዩ እርስ በርስ ተከፋፍሎ እና ተጣልቶ በፍጥነት እራሱን ከፖለቲካ ዓለም አባረረ! ማርክሲስቶቹ እርስ በርስ ተፋጁ፤ ሀገሪቷን አሰቃዩ እና ፈትፍተው ለጎሳ ብሄርተኞቹ አጎረሱ።
እኛ ኢትዮጵያዊ ብሄርተኞች አንድ አላማ ኖሮን መተማመን፤ መስማማት፤ አብሮ መስራት፤ መተባበር እና መደራጀት አለመቻል በሽታችን አሁንም አንቆ ይዞናል።
የሰላም ክፍሌ ይትባረክ ብሎግ፤ ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለኝን ትናንሽ ሀሳቦች በትህትና አቀርባለሁ። ለስሕተቶቼም በቅድሚያ ይቅርታ እጠይቃለሁ
Showing posts with label disempowerment. Show all posts
Showing posts with label disempowerment. Show all posts
Wednesday, 17 October 2018
Thursday, 11 October 2018
መልዕክት ለኢሳቶች…
አቤቱታ፤ ማማረር፤ ማልቀስ፤ complaining ህዝብን ተስፋ እንዲቆርት ያደርጋል። ይህ ከኢሳት ተዕልኮ የሚጻረር ነው።
እንደ አንድ ተራ ዜጋ ምክሬ እንዲህ ነው፤ ስለ ችግሮች ለ10 ደቂቃ ካወራችሁ ስለ መፍትሄ እና አማራጭ መንገዶች ለ20 ደቂቃ ተወያዩ። አዋጪው መንገድ ይህ ይመስለኛል።
እንደ አንድ ተራ ዜጋ ምክሬ እንዲህ ነው፤ ስለ ችግሮች ለ10 ደቂቃ ካወራችሁ ስለ መፍትሄ እና አማራጭ መንገዶች ለ20 ደቂቃ ተወያዩ። አዋጪው መንገድ ይህ ይመስለኛል።
Subscribe to:
Posts (Atom)