ላለፉ 50 ዓመታት፤ ከደርግ አቢዮት ጀምሮ የኢትዮጵያ ብሄርተኝነት ጎራው በህፃንነት የፖለቲካ አስትሳሰብ ተለክፏል። ተመልከቱ...
በአንድ በኩል ኃይል ያለው የጎሰኛ ጎራ አለ። ኃይል ማለት ኃይለ ቃል አይደለም አንዳንዶች ሁለቱ አንድ ይመስላቸዋልና። «ከተሳደብኩኝ ተሟገትኩኝ» ብሎ የሚያስብ አለ እንጂ። ኃይል ማለት ጎሰኛው በየ መንግስት መዋቅሩ ተሰግስጓል። ገንዘብ አለው። ሚዲያ አለው። መዋቅሮች አለው። ጦር አለው። አካላዊ እና ንብረታዊ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል። ፍላጎቱን በተለያየ መንገዶች ሊያስፈጽም ይችላል። መንግስት ውስጥ የተሰገሰገው በዛ አቅሙ ይጠቀማል። ጦር ያለው በሱ ይጠቀማል። ሚዲያው እንዲሁ። «ኃይል» ማለት ይህ ነው። ጎሰኛው ተጨባጭ (tangible) ኃይል አለው።
የኢትዮጵያ ብሄርተኛ ወይን አንድነት ጎራው ይህ ነው የሚባል ተጨባጭ ኃይል የለውም። መንግስት መስሪያቤት ውስጥ ያለው ቁጥሩ ትንሽ ነው መንግስት የኢህአዴግ ስለሆነ። ጦር የለውም። ሚዲያው ደካማ ነው። ምንም መዋቅር የለውም። ገና እየተደራጁ ያሉ እነ ግንቦት 7 እና ባልደራስ ነው ያሉት። ሌላ ነገር የለም። ሰለዚህ ይህ ጎራ ፍላጎቱን ለማስፈጸም አቅም የለውም። የራሱን መከላከልም አቅም የለውም። መዋቅር እና ኔትወርክ አልዘረጋም። ከሞላ ጎደል ኃይሉ እጅግ አነስተኛ ነው። አልፎ ተርፎ ይህ ጎራ ዋናው hobbyው እርስ በርስ መጠላለፍ እና መጣላት ነው።
ይህ እንደሆን እነ ጠ/ሚ ዓቢይ የሚፈሩት ማንን ነው፤ ጎሰኛውን ነው የኢትዮጵያ ብሄርተኛው? ጎሰኛውን ነው። ገጀራን ዝም ብለው ባልደራስን የሚተቹት ለምንድነው? ባለ ገጀራው ኃይል አለው ባልደራስ የለውም። ግልጽ ነው።
በዚህ ሁኔታ ጠ/ሚ ዓቢይ ላይ መውረድ ምን ዋጋ አለው?! ቢፈልግም ገጀራውን ዝም ብሎ መደምሰስ አይችልም። በዘዴ መሆን አለበት፤ ጊዜ ይፈጃል። እያሳሳቀ ነው ሊያጠፋው የሚችለው። አንዳንዶች እንደሚሉት ከባለ ገጀሮቹ አንዱ ከሆነ ጠ/ሚ ዓቢይ መነጫነጫችን ዋጋ የለውም ማለት ነው።
መፍትሄው አንድ ብቸኛው ነው፤ የአንድነት ኃይሉ «ኃይል» ማጠራቀም አለበት። ከባለ ገጀራው እጥፍ ኃይል ከሌላው ዋጋ የለውም። ይህን ኃይል እስኪያጠራቅም ደግሞ ወደ ጸብ መግባት የለበትም፤ ይህ ቀላል የፖለቲካ ስልት ነው። አንገት ደፍቶ ሁሉንም እንደ አጋር አስመስሎ የኃይል ማጠራቅም ስራውን መስራት አለበት። እንጂ ገና ምንም ኃይል ሳይኖረው ሌሎችን አምበረግጋለሁ ማለት እራስን መጥለፍ ማለት ነው።
ስለዚህ ጠ/ሚ ዓቢይ ላይ የምትወርዱበት፤ ጩሀታችሁ ዋጋ የልውም፤ ጭራሽ ዋጋ ያስከፍላል። እኛ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ተጨባጭ ኃይል እስኪኖረን እሱ ላይ መጮህ፤ እርስ በርስ ጸጉር መሰንጠቅ ዋጋ የለውም። መጀመርያ ተደራጅተን መዋቅሮች እና ኔትዎርኮች ዘርግተን ከዛ ብኋላ ወደ ሙግት።
(ለምን «ባለ ገጀራ» የሚለውን አሉታዊ አነጋገር ተጠቀምኩኝ? የዚህ ጽሁፍ audience የጎሳ ብሄርተኞች ላይ ኃይለ ቃል የሚጠቀሙ የአንድነት ሰዎች ናቸው። ለአንባቢው የሚመች ቃላቶችን ተጠቀምኩኝ። እነ ለማ መገርሳ ለርዥም ዓመታት «ኦነግ በሽፋን» የሆነውን የኦህዴድ ካድሬዎችን ሲያነጋግሩም እንዲሁ ብትረዷቸው ጥሩ ይመስለኛል።)
የሰላም ክፍሌ ይትባረክ ብሎግ፤ ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለኝን ትናንሽ ሀሳቦች በትህትና አቀርባለሁ። ለስሕተቶቼም በቅድሚያ ይቅርታ እጠይቃለሁ
Showing posts with label dysfunctional behaviours. Show all posts
Showing posts with label dysfunctional behaviours. Show all posts
Monday, 1 April 2019
የቅንጅት ታሪክ ሊደገም ነው?
ታሪኩን ለማታስታውሱ ወጣቶች፤ የቅንጅት «ፓርቲ» አመራሮች ከእስር ቤት ከወጡ በኋላ ኃይለኛ የእርስ በርስ የፖለቲካ ጦርነት አካሄዱ። ዋና አቋሞቻቸው አንድ ነበር፤ የኢህአዴግ/ህወሓት አምባገነን አገዛዝን ማስቆም እና «ዴሞክራሲ» እና የዜግነት ፖለቲካን ማምጣት። እንደዚህ አይነት ግዙፍ እና ዋና ጉዳዮች ላይ የሚጋሩ ቢሆንም ሁለቱ የቅንጅት ወገኖች አብሮ ለመስራት አልፈለጉም፤ መጨራረስን መረጡ። ጥላቸው እየከረረ ሲሄድ እርስ በርስ ያላቸው ጥላቻ ለኢህአዴግ ካላቸው ጥላቻ በልጦ ተገኘ! የኢትዮጵያ ብሄርተኝነት እና ዴሞክራሲ ትግል እንደገና ፈራረሰ ተበታተነም (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/09/blog-post_21.html)።
ዛሬም ይህን ታሪክ ካልደገምን እያልን ይመስላል። የኢትዮጵያ ብሄርተኛ ነኝ፤ የዜግነት ፖለቲካ ደጋፊ ነኝ፤ ዴሞክራሲን እደግፋለሁ፤ ጎሰኝነት ይውደም፤ የምን ሆነን እነዚህ የጋራ ፍላጎት እና ጥቅማችን አብሮ በመስራት ከማስከበር ፋንታ በትናንሽ የሚለያዩን ጉዳዮች እንፋለማለን!! የጉድ ጉድ ነው። ይህ ሁሉ የምንጋራው ዋና ነገሮች እያሉ እንጣላለን። ምን ማለት ነው?
ለምሳሌ ግንቦት 7ን መሳደብ። አዴፓን መሳደብ። የእስክንር ነጋን ንቅናቄ ማጥላላት። ምን ማለት ነው? በሰለጠነ ፖለቲካ እነዚህ ሁሉ ጠንካራ አጋሮች መሆን ይኖርባቸው ነበር። ትናንሽ የታክቲች እና ስትራቴጂ ልዩነቶች አላቸው። በመነጋገር እና መናበብ እርስ በርስ መጠቃቀም እና መደጋገር ይችላሉ። ለነገሩ የበሰለ አብንም እንዲሁ የዜግነት ፖለቲካ ነው የምፈልገው ሰለሚል። ግን የለም። 100% ካልተስማማን ወይንም የግል ጸብ ካለን ከምንተባበር ኦነግ ቢያሸንፍ ይሻላል ነው አመለካከታችን።
የቅንጅት እርስ በርስ ጦርነት እንደ ባቡር ግጭት ለረዥም ጊዜ እንደሚከሰት እያየን ምንም ማረግ ሳንችል የተከሰተ እልቂት ነበር። አሁንም ይህ ባቡር ይተየኛል፤ የግጭት ጉዞውን ጀምሯል።
ዛሬም ይህን ታሪክ ካልደገምን እያልን ይመስላል። የኢትዮጵያ ብሄርተኛ ነኝ፤ የዜግነት ፖለቲካ ደጋፊ ነኝ፤ ዴሞክራሲን እደግፋለሁ፤ ጎሰኝነት ይውደም፤ የምን ሆነን እነዚህ የጋራ ፍላጎት እና ጥቅማችን አብሮ በመስራት ከማስከበር ፋንታ በትናንሽ የሚለያዩን ጉዳዮች እንፋለማለን!! የጉድ ጉድ ነው። ይህ ሁሉ የምንጋራው ዋና ነገሮች እያሉ እንጣላለን። ምን ማለት ነው?
ለምሳሌ ግንቦት 7ን መሳደብ። አዴፓን መሳደብ። የእስክንር ነጋን ንቅናቄ ማጥላላት። ምን ማለት ነው? በሰለጠነ ፖለቲካ እነዚህ ሁሉ ጠንካራ አጋሮች መሆን ይኖርባቸው ነበር። ትናንሽ የታክቲች እና ስትራቴጂ ልዩነቶች አላቸው። በመነጋገር እና መናበብ እርስ በርስ መጠቃቀም እና መደጋገር ይችላሉ። ለነገሩ የበሰለ አብንም እንዲሁ የዜግነት ፖለቲካ ነው የምፈልገው ሰለሚል። ግን የለም። 100% ካልተስማማን ወይንም የግል ጸብ ካለን ከምንተባበር ኦነግ ቢያሸንፍ ይሻላል ነው አመለካከታችን።
የቅንጅት እርስ በርስ ጦርነት እንደ ባቡር ግጭት ለረዥም ጊዜ እንደሚከሰት እያየን ምንም ማረግ ሳንችል የተከሰተ እልቂት ነበር። አሁንም ይህ ባቡር ይተየኛል፤ የግጭት ጉዞውን ጀምሯል።
Saturday, 30 March 2019
ጥልፍልፍ ጥልፍልፍ...
https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/09/blog-post_21.html
ብርሃኑ ነጋ፤ እስክንድር ነጋ፤ በለጠ ሞላ (አብን)፤ ኤርሚያስ ለገሰ፤ «የአቢይ ደጋፊዎች» አንድ የሚያደርጋቸው የዜግነት ፖለቲካ መሻታቸው ነው። ይህ ታላቅ አንድነት ነው። ልዩነቶቻቸው ከታክቲክ ብዙ አያልፍም። ግን በዙዎቹ ለጋራ እምነት እና ጥቅማቸው ጠንክረው አብረው ከመስራት ፋንታ እርስ በርስ በትናንሽ ጉዳይ መቃረን እና መጣላት ይመርጣሉ። እንሆ አሁንም ግዙፍ የአንድነት ድርጅት አላቋቋምንም! ይህ ነው የመጠላለፍ ፖለቲካ definition።
ንስሀ ያስፈልገናል። የመጠላለፍ ደዌ እንዳለን አምነን ልናስወግደው ይገባል። የ40 ዓመት የህፃንነት ፖለቲን አቁመን ወደ ጥንት አባቶቻችን ብስልነት እንመለስ።
ብርሃኑ ነጋ፤ እስክንድር ነጋ፤ በለጠ ሞላ (አብን)፤ ኤርሚያስ ለገሰ፤ «የአቢይ ደጋፊዎች» አንድ የሚያደርጋቸው የዜግነት ፖለቲካ መሻታቸው ነው። ይህ ታላቅ አንድነት ነው። ልዩነቶቻቸው ከታክቲክ ብዙ አያልፍም። ግን በዙዎቹ ለጋራ እምነት እና ጥቅማቸው ጠንክረው አብረው ከመስራት ፋንታ እርስ በርስ በትናንሽ ጉዳይ መቃረን እና መጣላት ይመርጣሉ። እንሆ አሁንም ግዙፍ የአንድነት ድርጅት አላቋቋምንም! ይህ ነው የመጠላለፍ ፖለቲካ definition።
ንስሀ ያስፈልገናል። የመጠላለፍ ደዌ እንዳለን አምነን ልናስወግደው ይገባል። የ40 ዓመት የህፃንነት ፖለቲን አቁመን ወደ ጥንት አባቶቻችን ብስልነት እንመለስ።
Thursday, 28 March 2019
Overtures to the TPLF
Some Amhara nationalists, in the wake of a perceived rise in the power of Oromo nationalism, are making overtures to the TPLF or 'Tigray' for a possible alliance to combat Oromo nationalism. I'm sorry, but this is the height of silliness! It simply repeats our decades long practice of negative-sum politics, as disastrous in the long-term as it is appealing in the short.
First, those who support citizenship federalism should not need the TPLF or anyone else to combat ethnic nationalism. The very fact that some think they need the help illustrates the fundamental problem - the lack of a large and powerful citizenship politics organization. If we had a coherent movement concomitant to our grassroots support, then we would have easily come to a favourable agreement with ethnic nationalists. But our lack of tangible political power makes us flail around looking for help anywhere we can get it, thereby repeatedly building our political house on sand. Inevitably our temporary alliances and escapes end and we're back at throats of former allies.
Second, the TPLF and, dare I say, a significant portion of the Tigrean elite is in the midst of an identity crisis imposed upon them by unfortunate historical circumstances. The advent of Communism, the 1974 revolution, the Dergue's terrible misgovernance, etc., led to the birth of a TPLF with an outlook that stood firmly against the long term interests of Tigreans. Tigray, being a small, industrious, region, stands to benefit from a citizenship based federalism, a multicultural and decentralized federalism but one in which the citizen is primary. Ethnic federalism is completely against the interests of Tigray, because that would result, more or less, in Tigreans not being able to freely live and work outside their region. Yet the TPLF and most Tigrean intellectuals still support ethnic federalism! This is the problem that the rest of us Ethiopians, Ethiopian nationalists and even Amhara nationalists have to tackle, through persuasion and discussion, of course. This will be a long process. However, we should not abort this process by allying with the TPLF in an artificial power play.
First, those who support citizenship federalism should not need the TPLF or anyone else to combat ethnic nationalism. The very fact that some think they need the help illustrates the fundamental problem - the lack of a large and powerful citizenship politics organization. If we had a coherent movement concomitant to our grassroots support, then we would have easily come to a favourable agreement with ethnic nationalists. But our lack of tangible political power makes us flail around looking for help anywhere we can get it, thereby repeatedly building our political house on sand. Inevitably our temporary alliances and escapes end and we're back at throats of former allies.
Second, the TPLF and, dare I say, a significant portion of the Tigrean elite is in the midst of an identity crisis imposed upon them by unfortunate historical circumstances. The advent of Communism, the 1974 revolution, the Dergue's terrible misgovernance, etc., led to the birth of a TPLF with an outlook that stood firmly against the long term interests of Tigreans. Tigray, being a small, industrious, region, stands to benefit from a citizenship based federalism, a multicultural and decentralized federalism but one in which the citizen is primary. Ethnic federalism is completely against the interests of Tigray, because that would result, more or less, in Tigreans not being able to freely live and work outside their region. Yet the TPLF and most Tigrean intellectuals still support ethnic federalism! This is the problem that the rest of us Ethiopians, Ethiopian nationalists and even Amhara nationalists have to tackle, through persuasion and discussion, of course. This will be a long process. However, we should not abort this process by allying with the TPLF in an artificial power play.
Monday, 14 January 2019
ክርስቲያን ታደለን ተውት፤ የመጠላለፍ ፖለቲካ ባህልን ካላቆምን ሁላችንም አብረን እንጠፋለን!
ሰሞኑን የአብን አመራር የሆነው ክርስቲያን ታደለ የህአዴግ አባል ስለነበር ስሙን ለማጥፋት የሚሯሯጡ የ«አንድነት» ደጋፊዎች አይተናል። እጅግ ያሳዝናል። አሁን ሀገራችን ባለችበት ከባድ የፖለቲካዊ እና ማህበራው ችግር፤ የግብረ ገብ እና ስነ መግባር እጦት፤ አሁን ባለንበት አደገኛ ጊዜ እንዲህ ያነት ርካሽ እና ጎጂ የፖለቲካ ሽኩቻ ሀገራችንን ወደ ማጥፋት ይመራናል።
እረ ከታሪካችን እንማር! የጃንሆይን መግስት የጣሉ ከራሳቸው መንግስት ያሉት አብረው ተስማምተው መስራት ባለመቻላቸው ነው። ደርግ እና ህወሓት በስልጣን ላይ ቆይተው ሀገሪቷን ማተራመስ የቻሉት አንድ አቋም ያላቸው ተቃዋሚዎች አብረው በስነ ስርአት መስራት ባለመቻላቸው ነው። እንደ ቅንጅት አይነት ተስፋ የነበረው ድርጅት/መንገስ የጠፋው አብሮ መስራትን እንደ ሽንፈት ስላየነው ነው። አብሮ ሰርቶ፤ win-win ሁኔታዎች ላይ አተኩሮ፤ long term ጥቅማችን ላይ አቶኩረን ከመስራት ፋንታ በርካሽ እና ጠቃሚ ያልሆነ ግብ-ግብ ላይ ተደምደን ሀገርን ለማፍረስ ሰራን!
ኢትዮጵያ አሜሪካ አይደለችም! እንደነሱ ርካሽ ፖለቲካ ጸቦችን አሽከርክረን ከምርጫ በኋላ የምንስማማበት ሁኔታ የለንም። አሁን ሀገር ግንባታ ላይ ነን እንጂ የአሜሪካ ምርጫ ላይ አይደለንም። ሀገር ግንባታ ርካሽ ሳይሆን ውድ እና ዘላቂ አቋም፤ ግንኙነት እና ግንባታ ነው የሚያስፈልገው (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/02/blog-post_20.html)።
ክርስቲያን ታደለ እንደ ሁላችንም ስህተቶች አድርጓል። ምናልባት ከኢህአዴግ መስራቱ ጠቅሞም ይሆናል (እንደነ ቲም ለማ እና ሌሎች በርካቶች)። አልፎ ተርፎ ክርስቲያን ታደለ ልጅ ነበር አሁንም ነው። «በአንድ ወቅት ክርስቲያን ታደለ የኢህአዴግ አባል ነበር አሁን ግን አቋሙን ቀይሯል» ማለት ተገቢ ነው። የክርስቲያን የሚያራምደውን አስተሳሰብ በሚገባው መግጠም እና መሟገት ተገቢ ነው። ጨዋ እና በቂ አካሄድ ነው። ግን ከዛ አልፎ መሳደብ ነውርነት፤ ርካሽነት እና ግብዝነት ነው። ርህራሄ ማጣት ነው። እነዚህን የሀገራችን ፖለቲካ ለዓመታት እያተራመሱት ያሉት ባህሪዎችን የሚያንጸባርቅ አካሄድ ነው። ዛሬውኑ ይቁም (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/07/blog-post_31.html)!
አሁን በሀገራችን የጎሰኝነት ችግር አለ። የህወሓት እና ሌሎች ነባሮች የሽብር ችግር አለን። የገብረ ገብ እጦት አለን። የመተማመን፤ አርቆ ማየት፤ የራስን የሩቅ ጥቅም መገንዘብ፤ የመራራት፤ የመተባበር ወዘተ ታላቅ እጦት አለን። Emergency ላይ ነን። ታሪካችንን አንድገም። ነውርነትን አቁመን ከጠ/ሚ ዓቢይ ተምረን አውንታዊ መንገድ እንያዝ ብሄ እለምናለሁ።
እረ ከታሪካችን እንማር! የጃንሆይን መግስት የጣሉ ከራሳቸው መንግስት ያሉት አብረው ተስማምተው መስራት ባለመቻላቸው ነው። ደርግ እና ህወሓት በስልጣን ላይ ቆይተው ሀገሪቷን ማተራመስ የቻሉት አንድ አቋም ያላቸው ተቃዋሚዎች አብረው በስነ ስርአት መስራት ባለመቻላቸው ነው። እንደ ቅንጅት አይነት ተስፋ የነበረው ድርጅት/መንገስ የጠፋው አብሮ መስራትን እንደ ሽንፈት ስላየነው ነው። አብሮ ሰርቶ፤ win-win ሁኔታዎች ላይ አተኩሮ፤ long term ጥቅማችን ላይ አቶኩረን ከመስራት ፋንታ በርካሽ እና ጠቃሚ ያልሆነ ግብ-ግብ ላይ ተደምደን ሀገርን ለማፍረስ ሰራን!
ኢትዮጵያ አሜሪካ አይደለችም! እንደነሱ ርካሽ ፖለቲካ ጸቦችን አሽከርክረን ከምርጫ በኋላ የምንስማማበት ሁኔታ የለንም። አሁን ሀገር ግንባታ ላይ ነን እንጂ የአሜሪካ ምርጫ ላይ አይደለንም። ሀገር ግንባታ ርካሽ ሳይሆን ውድ እና ዘላቂ አቋም፤ ግንኙነት እና ግንባታ ነው የሚያስፈልገው (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/02/blog-post_20.html)።
ክርስቲያን ታደለ እንደ ሁላችንም ስህተቶች አድርጓል። ምናልባት ከኢህአዴግ መስራቱ ጠቅሞም ይሆናል (እንደነ ቲም ለማ እና ሌሎች በርካቶች)። አልፎ ተርፎ ክርስቲያን ታደለ ልጅ ነበር አሁንም ነው። «በአንድ ወቅት ክርስቲያን ታደለ የኢህአዴግ አባል ነበር አሁን ግን አቋሙን ቀይሯል» ማለት ተገቢ ነው። የክርስቲያን የሚያራምደውን አስተሳሰብ በሚገባው መግጠም እና መሟገት ተገቢ ነው። ጨዋ እና በቂ አካሄድ ነው። ግን ከዛ አልፎ መሳደብ ነውርነት፤ ርካሽነት እና ግብዝነት ነው። ርህራሄ ማጣት ነው። እነዚህን የሀገራችን ፖለቲካ ለዓመታት እያተራመሱት ያሉት ባህሪዎችን የሚያንጸባርቅ አካሄድ ነው። ዛሬውኑ ይቁም (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/07/blog-post_31.html)!
አሁን በሀገራችን የጎሰኝነት ችግር አለ። የህወሓት እና ሌሎች ነባሮች የሽብር ችግር አለን። የገብረ ገብ እጦት አለን። የመተማመን፤ አርቆ ማየት፤ የራስን የሩቅ ጥቅም መገንዘብ፤ የመራራት፤ የመተባበር ወዘተ ታላቅ እጦት አለን። Emergency ላይ ነን። ታሪካችንን አንድገም። ነውርነትን አቁመን ከጠ/ሚ ዓቢይ ተምረን አውንታዊ መንገድ እንያዝ ብሄ እለምናለሁ።
Thursday, 3 January 2019
አንዳንድ ሃሳቦች፤ የአንድነት አና የአማራ ብሄርተኝነት ፖለቲካ
ከአብርሃም ጮራ ገንቢ ጽሁፍ (https://www.facebook.com/abrham.tibebu/posts/10155875239026471) ተከትሎ አንዳንድ ሃሳቦች፤
1. የአንድነት አቋም እና ድርጅት/ደጋፊ/ሰው እንለይ። አቋም እና ሰው እንለይ። እንደማንኛውም ፍሬያማ ውይይት ሃሳብ እና ሰውን መለየት ያስፈልጋል። ይህ ባለመሆኑ አንዳንድ ሰዎች እንደ ግንቦት 7 አይነቱን የማይወዱትን የ«አንድነት ኃይል» ለመኮነን የአንድነት ጽንሰ ሃሳቡንም ይኮንናሉ። እንደሚገባኝ አብን (ለምሳሌ) ሁለት ግብ ነው ያለው፤ 1) የአማራ ህዝብ መብትን ለማስከበር 2) ኢትዮጵያ ዙርያ የጎሳ አስተዳደር የንዲፈርስ እና የዜግነት ፖለቲካ እንዲሰፍን። ስለዚህ አብን በ«አንድነት» ያምናል። ግን አንዳንድ የአብን ደጋፊዎች ግንቦት 7ን ወይንም ሌሎች የማይወዱትን ለመኮነን እራሳቸው የሚያምኑበት የአንድነት ወይንም የዜግነት ፖልቲካን ይኮንናሉ!
2. ሃላፊነት እንውስድ፤ ሁላችንም የአማራ ብሄርተኞችም (ሁሉ አይነት የአማራ ብሄርተኞች) የተወሰነ ዓመታት በፊት የአንድነት ኃይሉ አካል ነበርን። ለምሳሌ የቅንጅት ደጋፊ ነበርን። ወይንም የመኢአድ ደጋፊ፤ ወይንም እድሜአችን ጠና ከሆነ የኢዲዩ ደጋፊ። ወዘተ። ስለዚህ የአንድነት አስተሳሰብንም የአንድነት ድርጅቶችንም እንደ ባይተዋር አንመልከታቸው። እራሳችን ከነሱ ነበርን/ነን።
3. የምዕራባዊያን/ማርክሲስት/ወዘተ ጨቋኝ ተጨቁኝ ውየንን us vs them ሃሰተኛ ትርክት እናቁም! አሁን ያለው የሃሳብ ግጭት ነው። ለምሳሌ፤ የ«አንድነት ኃይሉም» «አማራ ብሄርተኛውም» በአንድነት/ዜግነት ፖለቲካ ያምናል። ያሁኑ ህገ መንግስት ፈርሶ ጎሳ/ዘር የሌለበት ሀገ መንግስት መኖር አለበት ያልሉ ሁለቱም አንድነቶቹም አማራ ብሄርተኞችም። ታድያ ልዩነቱ ምንድነው? የስልት (strategy) ምናልባትም የታክቲክ ነው። አንድ አቋም እያለን በአካሄድ ከሆነ ልዩነታችን መቦጫጨቁ ሁለታችንንም እንደሚጎዳ ግልጽ ነው። ታሪክ መድገም ነው የሚሆነው።
4. ልጅ የሆኑት የአማራ ብሄርተኞች እኛ የ60ዎቹ ተቃራኒ ነን ይላሉ። ግን ይህ us vs them dialectical ትርክት የ60ዎቹ መሰረታዊ አካዬድ ነው!! ከሃሳብ ይልቅ ሰው/ቡደን ላይ ማተኮር ይ60ዎቹ አካሄድ ነው። በስልታዊ ልዩነት መፋጀት የ60ዎቹ «ሌጋሲ» ነው። ፌው ከዛፉ ርቆ አይወድቅም። የአባቶቻን ስህተት አንድገም። የ60ዎቹ የ«ጠላት/ወዳጅ» ፖለቲካ የተጠቀሙት በቀላሉ ተከታዮች በስሜት ለማሰባሰብ ነው፤ እንደ ህወሓት ማለት ነው። ለዚህ ግብ ይህ ጠላት/ወዳጅ ትርክት ማንዴላ እንዳለው ጥይት/መድፍ ነው። ስልጣን ያመጣል ግን ሀገር ያፈርሳል።
5. Counterforce ጥሩ ይመስላል ግን አይሰራም። ነገ አማራ ተደራጅቶ ከነ ህወሓት እጥፍ ድርብ ጠንካራ ሆነ hard እና soft powerኡን በገንዘብ፤ በinfluence፤ በኔትዎርክ ወዘተ ሌሎች ክልሎች ላይ ጫና መፍጠር ይችላል ነው የcounterforce ሃሳብ። ይህን ለማድረግ መሃሉን መያዝ (capture the centre) አለበት ልክ ህወሓት እንዳደረገው። በዛሬ ነባራዊ ሁኔታ አማራም ሌላም የጎሳ ብሄርተኝነት ይህን ማድረግ እንደማይችል መቼም ለሁሉም ግልጽ ይሆናል ብሄ እገምታለሁ። ሌሎች ጎሳዎች ምንም ያህል ከአማራው ደካማ ቢሆኑም ይህን አይፈቅዱም። ሁከት እና ሽብር ይሻላቸዋል። አማራው ይበልጥ ለአማራ ብቻ በቆመ ቁጥር እነሱም ወደ ራሳቸው ይሸገሸጋሉ። ጠንካራ የአማራ ብሄርተኝነት የአማራ ክልልን ልዋላዊነት ያስከብራል ብዬ አምናለሁ። ግን ከሌሎች ጎሳ ድርጅቶች ጋር መስማማት አይችልም።
6. ህወሓት ከሌሎች ጎሳዎች ጋር መተባበር የቻለው ለምን አማራ ብሄርተኛው አይችልም ብላችሁ ትጠይቁ ይሆናል። ህወሓት መቼ ቻለ! ለጊዜው (27 ዓመት) አማራን ጥላት በማድረግ ጎሰኝነትን በማስፈን ከጎሰኞች ጋር ህብረት ፈጠረ። በሌላው በኩል ጸንፈኛ ጎሰኞች እንዳይመጡብህ እጠብቅሃለው ብሎ ሌላውን በፍርሃት ያዜ። ግን ሁሉም አሻጥር የማይሆን ከጥላቻ ወይንም ከአሉታዊነት ውጭ የሌላው መሰረት ነበር። ዛሬ ጠንካራ አማራ ብሄርተኛው ይህን ላድርግ ቢል ማን እንደሚተባበረው አይታየኝም።
7. በአጭሩ ጠንካራ አብን (የዛሬው ሳይሆን እንደሚፈልገው ስራውን ሰርቶ የጠነከረ እና የአማራ ክልል ሙሉ ድጋፍ ያለው) ከሌሎች የጎሳ ድርጅቶች ጋር መወየየት አይችልም። የጎሳ ስብስብ ተወያይቶ መስማማት አይችልም። ሁልጊዜ ወደ ግጭት ያመራል። ምርጫው ሀገሪቷን መከፋፈል ነው የሚሆነው። ይህም በብዙ ደም ነው የሚካሄደው ብየቦታው minorityዎች ወደ «ቦታቸው» መመለስ ስለሚኖርባቸው።
8. በህብረ ጎሳዊ ሀገር force/counterforce በጎሳዎች መካከል ቀውስን ነው የሚያመጣው። ስንሰ ሃሳቡን ትተን empirically በኢትዮጵያም አይተነዋል እያየነው ነው። በህበረ ጎሳዊ ሀገር ታላቁ force/counterforce በመሃሉ እና በጎሳዎቹ መካከል ያለው ነው። መሃሉ በጠነከረ ቁጥር ሰላም እየሰፈነ ይመጣል ጎሳዎችን አለፍላጎታቸው ካልጨፈለቀ ድርስ። ጎሳዎቹ እየጠነከሩ መሃሉ በላላ ቅጥር ጎሳዎቹ እርስ በርስ ያላቸው ልዩነት እየከረረ ይሄዳል ማለት ነው። ልዩነታቸው ጨመረ አንድነታቸው ቀነሰ። ይህ የግጭት መንስኤ ነው። አንዱ ጎሳ ከሌላው ምንም ያህል ቢጠነክር በኃይል ይሁን በድርድር ሰላምን ሊያመጣ አይችልም።
9. ስለዚህ አብን ለሌሎች ጎሰኞች counterforce መሆን ለግቤ ይጠቅማል ብሎ ማሰብ የለበትም። ለኔ ዋናው የአብን ስትራቴጂካል ጥቅም (ሌሎች ቢኖሩም) የአማራ ክልልን ከህወሓት ናፋቂዎች፤ ክሙስና፤ ከሞራል ዝቅተት ወዘተ ለማዳን መስራት ነው። ያለውን የአማራ ብሄርተኝነት ስሜትን ወደዚህ አይነት አውንታዊ አቅጣጫ ማሰማራት ነው። አማራ ክልልን rehabilitate ማድረግ ነው።
10. እንጂ አብን የአማራ ብሄርተኝነትን አስፋፍቼ የአንድነት ፖለቲካን አጥፍቼ እንደገነ ገነባለሁ ከሆነ ለአማራ ህዝብም ለሁሉም ቀውስ ነው የሚያመጣው።
11. የአማራ ብሄርተኝነትን እንደ መሳርያ ተጠቅሜ በኋላ ተወዋለሁ ማለትም አይቻልም! አንዴ የፖለቲካ ውጤት ካመጣ ማንም ፖለቲከኛ አይተወውም። «ሱስ ይሆናል»! ይህ መቼም የታወቀ የፖለቲካ ሃቅ ነው።
12. የአንድነት ፖለቲካ መሰረታዊ ችግሩ የመጠላለፍ ፖለቲካ (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/09/blog-post_21.html) ነበር አሁንም ነው። በጃንሆይ ዘመንም መንግስታቸው ውስጥ የነበረው የእርስ በርስ ሹኩቻ ነው መንግስታቸውን አድክሞ ለውጦች አንዳያደርግ እና እንዲፈርስ ያደረገው። የተማሪ ንቅናቄውንም የፈጠረው። ከዛ ኢዲዩ፤ መድህን፤ ግራኞቹ (ኢህአፓ፤ መኢሶን፤ ወዘተ)፤ መኢአድ፤ ቅንጅት ወዘተ ቁም ነገር ላይ መድረስ ያልቻሉት በመጠላለፍ ፖለቲካ ባህል ምክንያት ነው በመሰረቱ። ይህ ችግር ግን የአንድነት ወይንም የዜግነት ፖለቲካ ርዕዮት ዓለም ሳይሆን የፖለቲካ ባህል ችግር ነው።
13. በሁለተኛ ደረጃ ነው የነ ቅንጅት ችግር የ«ነፍጠኛ ነህ» ክስ። ይህን ክስ ለማስቆም እና ከራሱ የጎሳ መጨፍለቅ ሃሳብ ለማውጣት ብሎ ነው የአንድነት ፖለቲካው አማራ ያልሆኑትን በተጨማሪ ማቀፍ የፈለገው። ለመድገም ያህል ሁለት ምክንያት፤ 1) አማራ ብቻ ነህ እናይባል እና 2) ኢትዮጵያ multicultural መሆን የለባትም የሚሉትን ከማህሉ ለማውጣት። ግን ይህን በማድረግ፤ ለምሳሌ መድረክን በመፍጠር፤ የአንድነት ኃይሉ የተወሰን መሻሻል ቢያሳይም መጠንከር አልቻለም። ለምን፤ ከላይ ያልኩት መሰረታዊው የመጠላለፍ ፖለቲካ ባህል ስላለቀቀው። ያበደምብ address አልተደረገም።
14. ታድያ ለምንድነው እነ አብን፤ ህወሓት እና ሌሎች የጎሳ ፓርቲዎች ይህ የመጠላለፍ ፖለቲካ ባህል የማያጠቃቸው? ያው ጎሰኝነት ስሜታዊ አንድነት ስለሚያመጣ ትብብርን ይጨምራል፤ የታወቀ ነገር ነው። የጎሰኝነትን ግን ትክክለኛ ጽንሰ ሃሳብ አያደርገውም!! የጎሳ ፖለቲካ ድርጅት በ mobilization ዋና ቢሆንም ለጭኮና እና ግጭትም ዋና ነው። ህወሓት መጀመርያ የማይስማሙትን ትግሬዎች አጠፋ። በኃይለ ጎሳ ትግራይን ተቆጣጠረ ጠላት አለህ ብሎ እይሰበከ። ስለዚህ ጎሰኝነት ለፖለቲከኞች attractive ቢሆንም መጨረሻ ላይ ግጭት ነው የሚያመጣው። ስለዚህ የጎሳ ፖለቲካ ድርጅቶች እንደ አንድነት ኃይሎች ባይደነባበሩም ጥሩ አያደርጋቸውም። የአንድነት/ዜግነት ፖለቲካ ከባድ ቢሆንም ለሰላም ግዴታ ነው። ለዚህም ነው አብን የዜግነት ህገ መንግስት እንደ ግብ ያስቀመጠው።
1. የአንድነት አቋም እና ድርጅት/ደጋፊ/ሰው እንለይ። አቋም እና ሰው እንለይ። እንደማንኛውም ፍሬያማ ውይይት ሃሳብ እና ሰውን መለየት ያስፈልጋል። ይህ ባለመሆኑ አንዳንድ ሰዎች እንደ ግንቦት 7 አይነቱን የማይወዱትን የ«አንድነት ኃይል» ለመኮነን የአንድነት ጽንሰ ሃሳቡንም ይኮንናሉ። እንደሚገባኝ አብን (ለምሳሌ) ሁለት ግብ ነው ያለው፤ 1) የአማራ ህዝብ መብትን ለማስከበር 2) ኢትዮጵያ ዙርያ የጎሳ አስተዳደር የንዲፈርስ እና የዜግነት ፖለቲካ እንዲሰፍን። ስለዚህ አብን በ«አንድነት» ያምናል። ግን አንዳንድ የአብን ደጋፊዎች ግንቦት 7ን ወይንም ሌሎች የማይወዱትን ለመኮነን እራሳቸው የሚያምኑበት የአንድነት ወይንም የዜግነት ፖልቲካን ይኮንናሉ!
2. ሃላፊነት እንውስድ፤ ሁላችንም የአማራ ብሄርተኞችም (ሁሉ አይነት የአማራ ብሄርተኞች) የተወሰነ ዓመታት በፊት የአንድነት ኃይሉ አካል ነበርን። ለምሳሌ የቅንጅት ደጋፊ ነበርን። ወይንም የመኢአድ ደጋፊ፤ ወይንም እድሜአችን ጠና ከሆነ የኢዲዩ ደጋፊ። ወዘተ። ስለዚህ የአንድነት አስተሳሰብንም የአንድነት ድርጅቶችንም እንደ ባይተዋር አንመልከታቸው። እራሳችን ከነሱ ነበርን/ነን።
3. የምዕራባዊያን/ማርክሲስት/ወዘተ ጨቋኝ ተጨቁኝ ውየንን us vs them ሃሰተኛ ትርክት እናቁም! አሁን ያለው የሃሳብ ግጭት ነው። ለምሳሌ፤ የ«አንድነት ኃይሉም» «አማራ ብሄርተኛውም» በአንድነት/ዜግነት ፖለቲካ ያምናል። ያሁኑ ህገ መንግስት ፈርሶ ጎሳ/ዘር የሌለበት ሀገ መንግስት መኖር አለበት ያልሉ ሁለቱም አንድነቶቹም አማራ ብሄርተኞችም። ታድያ ልዩነቱ ምንድነው? የስልት (strategy) ምናልባትም የታክቲክ ነው። አንድ አቋም እያለን በአካሄድ ከሆነ ልዩነታችን መቦጫጨቁ ሁለታችንንም እንደሚጎዳ ግልጽ ነው። ታሪክ መድገም ነው የሚሆነው።
4. ልጅ የሆኑት የአማራ ብሄርተኞች እኛ የ60ዎቹ ተቃራኒ ነን ይላሉ። ግን ይህ us vs them dialectical ትርክት የ60ዎቹ መሰረታዊ አካዬድ ነው!! ከሃሳብ ይልቅ ሰው/ቡደን ላይ ማተኮር ይ60ዎቹ አካሄድ ነው። በስልታዊ ልዩነት መፋጀት የ60ዎቹ «ሌጋሲ» ነው። ፌው ከዛፉ ርቆ አይወድቅም። የአባቶቻን ስህተት አንድገም። የ60ዎቹ የ«ጠላት/ወዳጅ» ፖለቲካ የተጠቀሙት በቀላሉ ተከታዮች በስሜት ለማሰባሰብ ነው፤ እንደ ህወሓት ማለት ነው። ለዚህ ግብ ይህ ጠላት/ወዳጅ ትርክት ማንዴላ እንዳለው ጥይት/መድፍ ነው። ስልጣን ያመጣል ግን ሀገር ያፈርሳል።
5. Counterforce ጥሩ ይመስላል ግን አይሰራም። ነገ አማራ ተደራጅቶ ከነ ህወሓት እጥፍ ድርብ ጠንካራ ሆነ hard እና soft powerኡን በገንዘብ፤ በinfluence፤ በኔትዎርክ ወዘተ ሌሎች ክልሎች ላይ ጫና መፍጠር ይችላል ነው የcounterforce ሃሳብ። ይህን ለማድረግ መሃሉን መያዝ (capture the centre) አለበት ልክ ህወሓት እንዳደረገው። በዛሬ ነባራዊ ሁኔታ አማራም ሌላም የጎሳ ብሄርተኝነት ይህን ማድረግ እንደማይችል መቼም ለሁሉም ግልጽ ይሆናል ብሄ እገምታለሁ። ሌሎች ጎሳዎች ምንም ያህል ከአማራው ደካማ ቢሆኑም ይህን አይፈቅዱም። ሁከት እና ሽብር ይሻላቸዋል። አማራው ይበልጥ ለአማራ ብቻ በቆመ ቁጥር እነሱም ወደ ራሳቸው ይሸገሸጋሉ። ጠንካራ የአማራ ብሄርተኝነት የአማራ ክልልን ልዋላዊነት ያስከብራል ብዬ አምናለሁ። ግን ከሌሎች ጎሳ ድርጅቶች ጋር መስማማት አይችልም።
6. ህወሓት ከሌሎች ጎሳዎች ጋር መተባበር የቻለው ለምን አማራ ብሄርተኛው አይችልም ብላችሁ ትጠይቁ ይሆናል። ህወሓት መቼ ቻለ! ለጊዜው (27 ዓመት) አማራን ጥላት በማድረግ ጎሰኝነትን በማስፈን ከጎሰኞች ጋር ህብረት ፈጠረ። በሌላው በኩል ጸንፈኛ ጎሰኞች እንዳይመጡብህ እጠብቅሃለው ብሎ ሌላውን በፍርሃት ያዜ። ግን ሁሉም አሻጥር የማይሆን ከጥላቻ ወይንም ከአሉታዊነት ውጭ የሌላው መሰረት ነበር። ዛሬ ጠንካራ አማራ ብሄርተኛው ይህን ላድርግ ቢል ማን እንደሚተባበረው አይታየኝም።
7. በአጭሩ ጠንካራ አብን (የዛሬው ሳይሆን እንደሚፈልገው ስራውን ሰርቶ የጠነከረ እና የአማራ ክልል ሙሉ ድጋፍ ያለው) ከሌሎች የጎሳ ድርጅቶች ጋር መወየየት አይችልም። የጎሳ ስብስብ ተወያይቶ መስማማት አይችልም። ሁልጊዜ ወደ ግጭት ያመራል። ምርጫው ሀገሪቷን መከፋፈል ነው የሚሆነው። ይህም በብዙ ደም ነው የሚካሄደው ብየቦታው minorityዎች ወደ «ቦታቸው» መመለስ ስለሚኖርባቸው።
8. በህብረ ጎሳዊ ሀገር force/counterforce በጎሳዎች መካከል ቀውስን ነው የሚያመጣው። ስንሰ ሃሳቡን ትተን empirically በኢትዮጵያም አይተነዋል እያየነው ነው። በህበረ ጎሳዊ ሀገር ታላቁ force/counterforce በመሃሉ እና በጎሳዎቹ መካከል ያለው ነው። መሃሉ በጠነከረ ቁጥር ሰላም እየሰፈነ ይመጣል ጎሳዎችን አለፍላጎታቸው ካልጨፈለቀ ድርስ። ጎሳዎቹ እየጠነከሩ መሃሉ በላላ ቅጥር ጎሳዎቹ እርስ በርስ ያላቸው ልዩነት እየከረረ ይሄዳል ማለት ነው። ልዩነታቸው ጨመረ አንድነታቸው ቀነሰ። ይህ የግጭት መንስኤ ነው። አንዱ ጎሳ ከሌላው ምንም ያህል ቢጠነክር በኃይል ይሁን በድርድር ሰላምን ሊያመጣ አይችልም።
9. ስለዚህ አብን ለሌሎች ጎሰኞች counterforce መሆን ለግቤ ይጠቅማል ብሎ ማሰብ የለበትም። ለኔ ዋናው የአብን ስትራቴጂካል ጥቅም (ሌሎች ቢኖሩም) የአማራ ክልልን ከህወሓት ናፋቂዎች፤ ክሙስና፤ ከሞራል ዝቅተት ወዘተ ለማዳን መስራት ነው። ያለውን የአማራ ብሄርተኝነት ስሜትን ወደዚህ አይነት አውንታዊ አቅጣጫ ማሰማራት ነው። አማራ ክልልን rehabilitate ማድረግ ነው።
10. እንጂ አብን የአማራ ብሄርተኝነትን አስፋፍቼ የአንድነት ፖለቲካን አጥፍቼ እንደገነ ገነባለሁ ከሆነ ለአማራ ህዝብም ለሁሉም ቀውስ ነው የሚያመጣው።
11. የአማራ ብሄርተኝነትን እንደ መሳርያ ተጠቅሜ በኋላ ተወዋለሁ ማለትም አይቻልም! አንዴ የፖለቲካ ውጤት ካመጣ ማንም ፖለቲከኛ አይተወውም። «ሱስ ይሆናል»! ይህ መቼም የታወቀ የፖለቲካ ሃቅ ነው።
12. የአንድነት ፖለቲካ መሰረታዊ ችግሩ የመጠላለፍ ፖለቲካ (https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/09/blog-post_21.html) ነበር አሁንም ነው። በጃንሆይ ዘመንም መንግስታቸው ውስጥ የነበረው የእርስ በርስ ሹኩቻ ነው መንግስታቸውን አድክሞ ለውጦች አንዳያደርግ እና እንዲፈርስ ያደረገው። የተማሪ ንቅናቄውንም የፈጠረው። ከዛ ኢዲዩ፤ መድህን፤ ግራኞቹ (ኢህአፓ፤ መኢሶን፤ ወዘተ)፤ መኢአድ፤ ቅንጅት ወዘተ ቁም ነገር ላይ መድረስ ያልቻሉት በመጠላለፍ ፖለቲካ ባህል ምክንያት ነው በመሰረቱ። ይህ ችግር ግን የአንድነት ወይንም የዜግነት ፖለቲካ ርዕዮት ዓለም ሳይሆን የፖለቲካ ባህል ችግር ነው።
13. በሁለተኛ ደረጃ ነው የነ ቅንጅት ችግር የ«ነፍጠኛ ነህ» ክስ። ይህን ክስ ለማስቆም እና ከራሱ የጎሳ መጨፍለቅ ሃሳብ ለማውጣት ብሎ ነው የአንድነት ፖለቲካው አማራ ያልሆኑትን በተጨማሪ ማቀፍ የፈለገው። ለመድገም ያህል ሁለት ምክንያት፤ 1) አማራ ብቻ ነህ እናይባል እና 2) ኢትዮጵያ multicultural መሆን የለባትም የሚሉትን ከማህሉ ለማውጣት። ግን ይህን በማድረግ፤ ለምሳሌ መድረክን በመፍጠር፤ የአንድነት ኃይሉ የተወሰን መሻሻል ቢያሳይም መጠንከር አልቻለም። ለምን፤ ከላይ ያልኩት መሰረታዊው የመጠላለፍ ፖለቲካ ባህል ስላለቀቀው። ያበደምብ address አልተደረገም።
14. ታድያ ለምንድነው እነ አብን፤ ህወሓት እና ሌሎች የጎሳ ፓርቲዎች ይህ የመጠላለፍ ፖለቲካ ባህል የማያጠቃቸው? ያው ጎሰኝነት ስሜታዊ አንድነት ስለሚያመጣ ትብብርን ይጨምራል፤ የታወቀ ነገር ነው። የጎሰኝነትን ግን ትክክለኛ ጽንሰ ሃሳብ አያደርገውም!! የጎሳ ፖለቲካ ድርጅት በ mobilization ዋና ቢሆንም ለጭኮና እና ግጭትም ዋና ነው። ህወሓት መጀመርያ የማይስማሙትን ትግሬዎች አጠፋ። በኃይለ ጎሳ ትግራይን ተቆጣጠረ ጠላት አለህ ብሎ እይሰበከ። ስለዚህ ጎሰኝነት ለፖለቲከኞች attractive ቢሆንም መጨረሻ ላይ ግጭት ነው የሚያመጣው። ስለዚህ የጎሳ ፖለቲካ ድርጅቶች እንደ አንድነት ኃይሎች ባይደነባበሩም ጥሩ አያደርጋቸውም። የአንድነት/ዜግነት ፖለቲካ ከባድ ቢሆንም ለሰላም ግዴታ ነው። ለዚህም ነው አብን የዜግነት ህገ መንግስት እንደ ግብ ያስቀመጠው።
Thursday, 6 December 2018
የ «መጠላለፍ» ፖለቲካ
በቅርብ ጊዜ ነው የ«መጠላለፍ ፖለቲካ» የሚለውን አባባል ያወቅኩት። በጣም የወደድኩት አባባል ነው፤ ችግሩን በሚአምር መንገድ የሚገልጽ።
የመጠላለፍ ፖለቲካ ሲባል የሚታየኝ የአንድ የኳስ ቡድን ተጨዋቾች በግጥሚአ መሃል እርስ በርሳቸው ላይ «ፋውል» ሲሰሩ እና ሲጠላለፉ ነው! የሌላው ቡድን ተጨዋቾች ገርሟቸው በንቀት ያመለከቷቸዋል!
አንድ ተጨዋች ከአሸናፊ ቡድን መሆን ይጠቅመዋል። የተጨዋቹን ዋጋ ማለትም ደሞዝ እንዲጨምር ያደርጋል። ስለዚህ የእያንዳንዱ ተጨዋች ጥቅሙን የሚያስከብረው ቡድኑ እንዲያሸንፍ በማድረግ ነው። ግን ተጨዋቾቹ ይህን አይገነዘቡም። ምናልባት ከባልደረቦቻቸው ጋር ትናንሽ ጸቦች አላቸው። በነዚህ ትናንሽ ጸቦች ምክንያት ያላቸው ንዴትን ለመወጣት ብለው ጥቅማቸውን ይጎዳሉ። ቡድናቸው እንዳያሸንፍ ያደርጋሉ!
ፖለቲካችንም እንዲሁ። እጅግ የሚያማርረኝ የፖለቲካ ታሪካችን የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ፖለቲካ በተለይ ከ1967 በኋላ ነው። ብዙ ጽሁፎች ስለኛ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች አሳዛኝ ታሪክ ጽፍያለሁ። ከኢዲዩ ጀምሮ እስከ ቅንጅት ከዛም አልፎ ታሪካችን የ«መጠላለፍ ፖለቲካ» ነው። ከሁሉም ታሪክ በላይ ይህንን በደምብ የሚገልጸው የቅንጅት ታሪክ ነው። የቅንጅት አመራርም ተከታዮችም እስክንቆሳሰል ተጠላለፍን! በአስርት ሚሊዮን ሰው የተደገፈውን ድርጅት አፈረስን።
ብዙዎቻችን ደጋግመን ከነህ ከመጠላለፍ ታሪካችን እንማር እንላለን። መቼም አይደገም እንላለን። በመጠላለፍ ኢትዮጵያን ወደ አደጋ ጫፍ አድርሰናታል። እግዚአብሔር ጥፋት ይበቃችኋል ብሎ አቢይ አህመድን ልኮልናል። የህን የመጨራሻ እድላችንን በአግባቡ እንጠቀምበት።
https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/09/blog-post_21.html
የመጠላለፍ ፖለቲካ ሲባል የሚታየኝ የአንድ የኳስ ቡድን ተጨዋቾች በግጥሚአ መሃል እርስ በርሳቸው ላይ «ፋውል» ሲሰሩ እና ሲጠላለፉ ነው! የሌላው ቡድን ተጨዋቾች ገርሟቸው በንቀት ያመለከቷቸዋል!
አንድ ተጨዋች ከአሸናፊ ቡድን መሆን ይጠቅመዋል። የተጨዋቹን ዋጋ ማለትም ደሞዝ እንዲጨምር ያደርጋል። ስለዚህ የእያንዳንዱ ተጨዋች ጥቅሙን የሚያስከብረው ቡድኑ እንዲያሸንፍ በማድረግ ነው። ግን ተጨዋቾቹ ይህን አይገነዘቡም። ምናልባት ከባልደረቦቻቸው ጋር ትናንሽ ጸቦች አላቸው። በነዚህ ትናንሽ ጸቦች ምክንያት ያላቸው ንዴትን ለመወጣት ብለው ጥቅማቸውን ይጎዳሉ። ቡድናቸው እንዳያሸንፍ ያደርጋሉ!
ፖለቲካችንም እንዲሁ። እጅግ የሚያማርረኝ የፖለቲካ ታሪካችን የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ፖለቲካ በተለይ ከ1967 በኋላ ነው። ብዙ ጽሁፎች ስለኛ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች አሳዛኝ ታሪክ ጽፍያለሁ። ከኢዲዩ ጀምሮ እስከ ቅንጅት ከዛም አልፎ ታሪካችን የ«መጠላለፍ ፖለቲካ» ነው። ከሁሉም ታሪክ በላይ ይህንን በደምብ የሚገልጸው የቅንጅት ታሪክ ነው። የቅንጅት አመራርም ተከታዮችም እስክንቆሳሰል ተጠላለፍን! በአስርት ሚሊዮን ሰው የተደገፈውን ድርጅት አፈረስን።
ብዙዎቻችን ደጋግመን ከነህ ከመጠላለፍ ታሪካችን እንማር እንላለን። መቼም አይደገም እንላለን። በመጠላለፍ ኢትዮጵያን ወደ አደጋ ጫፍ አድርሰናታል። እግዚአብሔር ጥፋት ይበቃችኋል ብሎ አቢይ አህመድን ልኮልናል። የህን የመጨራሻ እድላችንን በአግባቡ እንጠቀምበት።
https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/09/blog-post_21.html
Wednesday, 17 October 2018
ኢትዮጵያን የሚገላት የአንድነት ኃይሉ ነው (ክፍል 1)
ባለፈው ኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት የኤርትራ ዲያስፖራ እንደልማዳቸው እየተሯሯጡ ለሀገራቸው ገንዘብ እያዋጡ ነበር። ምን ያህል አዋጡ? ልምሳሌ ያህል፤ በአንድ ቀን ከአንድ ከተማ ሲአትል (ዋሺንግተን ስቴት) አንድ ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር አዋጥተዋል! ከዋሺንግተን ዲሲ አይነቱ ብዙ ኤርትራዊ ያለበት ከተማ ምን ያህል እንደተዋጣ ባላውቅም መገመት ይቻላል።
ተወዳጁ «ኢትዮጵያዊነትን» የወከለው ቅንጅት ለሰላም እና ዴሞክራሲ ፓርቲ መሪዎቹ ከተፈቱ በኋላ ሰሜን አሜሪካ መጥተው ለወራት ቆዩ። ከመላው ሰሜን አሜሪካ የሚኖር ኢትዮጵያዊያን ከአንድ ሚሊዮን ዶላር በታች ሰብስበው (እና እርስ በርስ ተጣልተው) ተመለሱ!
የአንድነት ኃይሉ እርስ በርስ አለመስማማት እና አለመደራጀት ኢትዮጵያን ይገላል።
ተወዳጁ «ኢትዮጵያዊነትን» የወከለው ቅንጅት ለሰላም እና ዴሞክራሲ ፓርቲ መሪዎቹ ከተፈቱ በኋላ ሰሜን አሜሪካ መጥተው ለወራት ቆዩ። ከመላው ሰሜን አሜሪካ የሚኖር ኢትዮጵያዊያን ከአንድ ሚሊዮን ዶላር በታች ሰብስበው (እና እርስ በርስ ተጣልተው) ተመለሱ!
የአንድነት ኃይሉ እርስ በርስ አለመስማማት እና አለመደራጀት ኢትዮጵያን ይገላል።
Tuesday, 16 October 2018
የለቅሶ ፖለቲካ አሳፋሪ ነው፤ ያብቃ!
ኢሳት ለበርካታ ስዓት ስለ የታፈሱ የአዲስ አበባ «ወጣቶች» ዜና እና አስተያየት እያቀረበ ነው (https://www.youtube.com/watch?v=4KugoBLSfFY)።
እኔ እስካየሁት ድረስ ኢሳት አንዲት ደቂቃ ስለ መሰረታዊ ችግሩ ውይይት አላቀረበም። መሰረታዊ ችግሩ የአዲስ አበባ ህዝብ እና በመላው ኢትዮጵያ በኢትዮጵያዊነት የምናምነው የኢትዮጵያ ብሄርተኞች በበቂ ደረጃ አለመደራጀታችን ነው።
አስቡት… የአምስት ሚሊዮን ህዝብ ከተማ አንዳች ይሄ ነው የሚባል ህዝብ ወኪል ተቋም የለውም! ይህ ነው ጉዱ።
ይህን ጉድ አምነን ወደ መፍትሄ ከመሄድ ወደ መደራጀት ከመሄድ ጊዜአችንን «በለቅሶ ፖለቲካ» እናጠፋለን። እንደ ክብር የሌለን ሰዎች የራሳችን ገበና ሳናስተካክል ሌሎችን «አትግዱን» ብለን 24 ሰዓት እንለምናለን። በራሳችን ድክመት ስለምናፍር ይመስለኛል ሁል ጊዜ ጣታችንን ወደ ሌሎች የምንጠቁመው። እነሱ ደግሞ እኛ እራሳችንን ካላልጎለበትን ምንም አያደርጉልንም።
አንድ ምሁራን እንዲህ ብልዋል፤ “When people realize things are going wrong, there are two questions they can ask. One is, ‘What did we do wrong?’ and the other is, ‘Who did this to us?’ The latter leads to conspiracy theories and paranoia. The first question leads to another line of thinking: ‘How do we put it right?’”
የኛ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ምሁራን እና ልሂቃን አሁንም «ማን ነው የሚያጠቃን» የሚለው ላይ ነን። በጃንሆይ ዘመን በ«አለመተባበር ብሽታችን» ምክንያት በየቀኑ ለዳኝነት ወደ ጃንሆይ እንሄድ ነበር። ከዛ አድሃሪ/ተራማጅ እየተባባልን ተገዳደልን። የተረፉት «አድሃሪዎቹም» ኢዲዩ መስርተው አብሮ መስራት አቅቷቸው ፈራረሱ። ማርክሲስቶቹ ከመተባበር እርስ በርስ ተፋጁ። ኢህአዴግ ስልጣን ሲይዝ እራሳችንን «ተቃዋሚ» ብለን ሰይመን ይሄ ነው የሚባል ተቋም ማደራጀት አቃተን። ወዘተ። የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ደጋግሞ መውደቅ ረዥም ታሪክ ነው። ግን አሁንም ይህን ድምከት ላይ ከማተኮር ይልቅ ሌሎችን እባካችሁን አድኑን ብለን እንለምናለን!
እኔ እስካየሁት ድረስ ኢሳት አንዲት ደቂቃ ስለ መሰረታዊ ችግሩ ውይይት አላቀረበም። መሰረታዊ ችግሩ የአዲስ አበባ ህዝብ እና በመላው ኢትዮጵያ በኢትዮጵያዊነት የምናምነው የኢትዮጵያ ብሄርተኞች በበቂ ደረጃ አለመደራጀታችን ነው።
አስቡት… የአምስት ሚሊዮን ህዝብ ከተማ አንዳች ይሄ ነው የሚባል ህዝብ ወኪል ተቋም የለውም! ይህ ነው ጉዱ።
ይህን ጉድ አምነን ወደ መፍትሄ ከመሄድ ወደ መደራጀት ከመሄድ ጊዜአችንን «በለቅሶ ፖለቲካ» እናጠፋለን። እንደ ክብር የሌለን ሰዎች የራሳችን ገበና ሳናስተካክል ሌሎችን «አትግዱን» ብለን 24 ሰዓት እንለምናለን። በራሳችን ድክመት ስለምናፍር ይመስለኛል ሁል ጊዜ ጣታችንን ወደ ሌሎች የምንጠቁመው። እነሱ ደግሞ እኛ እራሳችንን ካላልጎለበትን ምንም አያደርጉልንም።
አንድ ምሁራን እንዲህ ብልዋል፤ “When people realize things are going wrong, there are two questions they can ask. One is, ‘What did we do wrong?’ and the other is, ‘Who did this to us?’ The latter leads to conspiracy theories and paranoia. The first question leads to another line of thinking: ‘How do we put it right?’”
የኛ የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ምሁራን እና ልሂቃን አሁንም «ማን ነው የሚያጠቃን» የሚለው ላይ ነን። በጃንሆይ ዘመን በ«አለመተባበር ብሽታችን» ምክንያት በየቀኑ ለዳኝነት ወደ ጃንሆይ እንሄድ ነበር። ከዛ አድሃሪ/ተራማጅ እየተባባልን ተገዳደልን። የተረፉት «አድሃሪዎቹም» ኢዲዩ መስርተው አብሮ መስራት አቅቷቸው ፈራረሱ። ማርክሲስቶቹ ከመተባበር እርስ በርስ ተፋጁ። ኢህአዴግ ስልጣን ሲይዝ እራሳችንን «ተቃዋሚ» ብለን ሰይመን ይሄ ነው የሚባል ተቋም ማደራጀት አቃተን። ወዘተ። የኢትዮጵያ ብሄርተኞች ደጋግሞ መውደቅ ረዥም ታሪክ ነው። ግን አሁንም ይህን ድምከት ላይ ከማተኮር ይልቅ ሌሎችን እባካችሁን አድኑን ብለን እንለምናለን!
Friday, 21 September 2018
ጎጂ ፀባዮች ላይ ዘመቻ ማካሔጅያ ጊዜ አሁን ነው!
12 ዓመት በፊት በ1998 ቅንጅት ሲፈራርስ በንዴት እና በሃዘን በሌላው የብእር ስሜ (ደሳለኝ አስፋው) የጻፍኩት ጽሁፍ። አሁንም የሚያስፈልገን ይመስለኛል።
የኢትዮጵያ ብሄርተኞች በተለይም ግንቦት ሰባት፤ ሃላፊነታችን ግዙፍ ነው። አሁንም አንዳናጠፋ (http://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/07/blog-post_31.html)። ከበፊቱ እንማር።
(አማርኛው ከታች ይቀጥላል)
---------------------------------------------
The recent controversy surrounding Kinijit supporters in the diaspora—Kinijit USA (KUSA) and Kinijit International Leadership (KIL)—is the latest in a history of feuding and infighting among Ethiopian political interest groups and parties. Indeed, over the past few decades, we have seen countless political organizations created, only to be shortly disbanded, abandoned, or rendered ineffective, often because of intra-group conflict—conflict among the membership—and an inability to resolve conflict.
I believe that these conflicts are a fundamental reason for the absence of democracy in Ethiopia today. Indeed, it is these conflicts, magnified to a national level, that have resulted in dictatorship after dictatorship in Ethiopia. Endless feuding and infighting from the grassroots level on upwards have made it difficult for Ethiopians to attain the organic solidarity necessary to build and sustain the institutions necessary for democracy. I think it is imperative that pro-democracy activists make awareness of intra-group conflict a top priority in the struggle for democracy. But before I make my case, I would like to describe the nature of the problem in greater detail.
Here are a few interesting points. First, the intra-group conflicts we see in Ethiopian collectives are seldom caused by differences in ideology, organizational structure, or other substantive reasons. Nor are they confined to organizations whose members come from a wide variety of backgrounds and perspectives. Indeed, the most virulent conflicts occur in apparently homogenous groups whose memberships have not only similar ideologies, but similar frames of reference, perspectives, and interests. The current KUSA/KIL conflict, for the most part, is an example of this.
Another interesting point is that such conflicts occur just as much in the Ethiopian diaspora as they do in Ethiopia. This is interesting because, in the diaspora, factors such as poverty, political oppression, lack of education, etc., do not exist.
Finally, intra-group conflicts are not restricted to organizations of a political nature. They are found in all types of Ethiopian collectives. We can observe chronic feuding and infighting in families, extended families, non-political civic organizations such as professional associations, churches, local community organizations, charity organizations, and others.
So, why is there so much intra-group conflict, characterized by personal feuds and infighting, in Ethiopian society? And when there is conflict, why is conflict resolution so difficult? One explanation is that we have been brought up in an environment where certain dysfunctional behaviours that hamper effective communication and cause conflict are the norm. Below is a list of some of these behaviours that I have observed. I ask readers to reflect on whether you have seen them in yourself; in others; in meetings and other group settings.
On the other hand, most of us in the diaspora have been exposed to non-Ethiopian collectives where, generally speaking, such conflicts occur far less often. We have also observed that these collectives are, as a result, far more effective and efficient than Ethiopian collectives.
In order to bring Ethiopian collectives, including Ethiopian pro-democracy and human rights organizations such as KUSA and KIL, to this level, it is crucial that we find a way to raise awareness that intra-group conflict is a fundamental barrier to democracy, to put an end to our dysfunctional group behaviours, and to promote positive, constructive behaviours that reduce conflict, increase our capacity for conflict resolution, and increase collective consciousness and organic solidarity.
To this end, as a first step, I suggest that all organizations draft a code of conduct document. The aim of this document should be primarily to raise awareness about dysfunctional behaviours, the problem of intra-group conflict, and the importance of effective communication. In addition, the code of conduct should provide guidelines of behaviour and conduct, along with explanations for the guidelines.
My second suggestion is that there should be a collective attempt to stigmatize dysfunctional behaviours in our everyday lives. For example, we must make it telek newur to attack anyone personally instead of addressing issues. We must not only refuse to listen to character assassination, but openly chastise and correct those who do it. In a charitable and constructive manner, of course—we have to keep in mind that most of us engage in such behaviour almost unknowingly, because of the culture we have grown up in. Unless sensitized to the ramifications of such speech and actions, we cannot become fully aware of the consequences.
I believe that these two actions alone will result in a significant reduction in the chronic feuding and infighting in our collectives and organizations. The resulting increase in organic solidarity and collective consciousness will, in due course, crowd out dictatorship at all levels of our society, including the political. The democratic culture at the grassroots will end up being reflected at the national level.
Indeed, imagine diaspora pro-democracy groups devoid of feuding and infighting. They would make great strides in improving the prospects for democracy in Ethiopia. Imagine that behaviours such as suspicion and paranoia were no longer the norm inEthiopia. Dictatorship, which thrives on suspicion and paranoia, would disappear shortly.
Doing away with dysfunctional behaviours and intra-group conflict is the only way to achieve democracy. To those who believe in democracy for Ethiopia, I say, we need an all-out campaign: Let us declare war on dysfunctional behaviours!
Dessalegn Asfaw
--------------------------------------------
ባሳለፍናቸው ብዙ አመታት ውስጥ ብዙ ድርጅቶች ተመስርተው አይተናል። ይሁን እንጂ የእነዚህ ድርጅቶች አባሎች በውስጣቸው የሚፈጠረውን ቅራኔ መፍታት ባለመቻላቸው ድርጅቶቹ እንደሚገባቸው ያህል አይሰሩም።
እኔ እንደተመለከትኩት እነኝህ ቅራኔዎች በኢትዮጵያ ውስጥና በውጭም በምንኖር በተለያዩ ኢትዮጵያውያን ስብስቦች ውስጥ አሉ። ስብስቦች ስል የፖለቲካ ድርጅቶችና ሌሎችም ታላላቅ ስብስብ ብቻ ሳይሆን፤ የቤተሰብ፣ የዘመድ፣ የጓደኝነት፣ የሞያ ማኅበራት፣ የሲቭል ተቋማት፣ የቤተክርስትያንና ሌሎች የሃይማኖታዊ ስብስቦች፣ የኮምዩኒቲ ድርጅትና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ይጨምራል። ከላይ የጠቀስኳቸው ሁሉ ሥር የሰደዱ ውስጠ-ቡድን ቅራኔዎችና ሽኩቻዎች ይገኝባቸዋል።
እነዚህ ውስጠ ቡድን ቅራኔዎች የሚፈጠሩት እምብዛም በርእዮተ ዓለም፣ በድርጅት አወቃቀርና በአንኳር ምክንያቶች አይደለም። እነዚህ ቅራኔዎች የተለያዩ አመለካከትና አነሳስ ያላቸው አባሎች በመሠረቱት ድርጅት ውስጥ ብቻ የተወሰነም አይደለም። እንዲያውም ቅራኔዎች በይብስ የሚታዩት በርእዮተ ዓለም፣ በአመለካከት፣ በግንዛቤና በፍላጎት በጣም የሚመሳሰሉ ሰዎች ባሉባቸው ድርጅቶች ውስጥ ነው።
እነዚህ ቅራኔዎች በኢትዮጵያ ውስጥ የሚንፀባረቁትን ያህል በውጭ አገር ባሉ ኢትዮጵያውያን ውስጥም ይንፀባረቃሉ። ይህ አስገራሚ ነው፡ ምክንያቱም በውጭ አገር ድህነት፣ የፖለቲካ ችግር፣ የአስተዳደር ጉድለት ወይም የትምህርት እጥረት ሳይኖር ቅራኔዎች ግን እንደ አገር ቤት መኖራቸው ነው።
ታዲያ ለምንድነው በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር በኢትዮጵያውያን ማህበረ ሰብ፣ በግላዊ አመለካከት ውስጠ ቡድን ቅራኔ የሚኖረው? እናም ውስጠ ቡድን ቅራኔ ሲኖር ቅራኔውን ማስወገድ ለምንድነው አስቸጋሪ የሚሆነው? ለዚህ አንደኛው መልስ እኛ በነዚህ ቅራኔዎች ውስጥ የምንኖር ሰዎች በመሆናችን እነዚህ ግንኙነትን ደካማ የሚያደርጉ ሽኩቻዎችና ጎጂ ፀባዮች የህልውናችን አካል ስለሆኑ ይሆናል። ማለትም ባህላችን የነዚህ ቅራኔዎች ምንች ስለሆነ ነው።
ከዚህ ቀጥሎ እኔ የተገነዘብኳቸው አንዳንድ ጠባዮች ተዘርዝረዋል። አንባብያንን የምጠይቀው እነዚህን ጠባዮች እናንተም በራሳችሁ፣ በሌሎች ሰዎች፣ በስብስቦችና በመሳሰሉ ስብሰባዎች ተገንዝባችሁ እንደሆን ነው።
1. ነገርንና ግለሰብን ማቆራኘት
ይህ ግለሰብንና የግለሰብን ሃሳብ ለይቶ አለማየት ነው። ለምሳሌ አንድ ግለሰብ የተቃውሞ ሃሳብ ከሰጠ የሃሳብ ልዩነት መሆኑ ቀርቶ ግለሰቡን ለማጥቃት ይሞከራል። ተቃውሞ የተነሳበትም ግለሰብ በአንፃሩ አፀፋዊ ጥቃት ለማድረግ ይፈልጋል። በመጨረሻም የሃሳብ አለመግባባት ወደግለሰብ ጥል ይሸጋገራል።ይህም ግለሰቦች ክብርና ህልውናቸው የተጠቃ ስለሚመሰላቸው ነው። ላለመስማማት መስማማት የማይችሉ ሰዎች በግለ ሰባዊ ፀብና ሽኩቻ ይሽመደመዱና ቡድኖች ይፈርሳሉ።
2. ወገናዊነት
የፈለገው ቢሆን ለምናውቀው ወገን፣ ቤተሰብ፣ መንደር፣ ቡድንና ዘር መወገን እንፈልጋለን። ለምሳሌ ወገናችን የሆነ ሰው ከሌላ ወገን ግለሰብ ጋር ቢጋጭ የነገሩን ሁኔታ እንኳን ሳናውቅ ወገንተኛነታችንን እናሳያለን። በዚህም ቅራኔ ምክንያት ጥላቻውን አስፍተን የተቃዋሚውን ወገን፣ ቤተሰብ፣ ጓደኞች፣ የሥራ ቦታ፣ ጎሳ እናወግዛለን። ይህ ለደም መፋሰስ ምንጭ ሊሆን ይችላል። ወገናዊነት ቡድን ያፈርሳል ምክንያቱም ውሳኔዎች በወገናዊነት እንጂ በትክክለኛነታቸው ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ወገናዊነት ድርጅቶችን ከፋፍሎ ድርጅቶቹን ያፈርሳቸዋል። ለምሳሌ አንድ ድርጅት ሁለት ቦታ ይከፈልና ሁለቱ ደግሞ ብዙ ቦታ እየተከፈሉ በመጨረሻም ባጠቃላይ ደርጅቱ ይፈርሳል።
3. ጥርጣሬ
በመጀመሪያ ደረጃ እርስ በእርሳችን የምንተያየው በጥርጣሬ መንፈስ ነው። በዚህም ምክንያት ጉዳት የሌላቸው ሃሳቦች እንኳን ከጀርባቸው ሌላ ነገር አላቸው ተብለው ይፈራሉ። ፍፁም የዋህ የሆነ የጓደኛ አመለካከት እንኳን በጥርጣሬ እንደ እርኩስ ሃሳብ ተተርጉሞ የዳበረ ግንኙነት ይፈርሳል። ይህ አይነት ጠባይ የደርጅቶች ውስጠ ቅራኔ መሠረታዊ ምክንያት ነው። ለእውነት ከሆነ መተማመን ከሌለ ምንም ዓይነት ድርጅት ውጤታማ ሊሆን አይችልም።
4. ፍርሀት
ሁሉንም ሰው እንደ አደገኛ ሰው ስለምናይ በአስተሳሰባችንና በአመለካከታችን ውስጥ ፍርሀት ይዳብራል። እንዲህ አይነት ፍርሀት ድርጅቶችን ሽባ ያደርጋቸዋል። ይህም የሚሆነው ሁሉም በፍርሀት እያመነታ ጉዳይን ከግብ ለማድረስ ወደፊት መሄድ ስለማይቻል ነው።
5. ተቆርቋሪ አለመሆን
የሌሎችን ስሜት፣ ተግባርና ሁኔታ ራሳችንን በሌላው ቦትና ሁኔታ አድርገን አለማየት ለሌላው አለመቆርቆርን ያመጣል። ተቆርቋሪ መሆን ለጤናማ ግንኙነት አስፈላጊ ነው። አንድ ሰው አንድ ነገር እንዴት ሊሰራ እንደቻለ ወይንም ደግሞ እኛ በሱ ቦታ ብንሆን ኖሮ ምን ማድረግ እነደምንችል እራሳችንን አንጠይቅም። ይህ ወደተዛባ ፍርድና ጎዶሎ ግንዛቤ ያመራና በቡድኖች ውስጥ አለመግባባትና ቅራኔን ይወልዳል።
6. ለመዳኘት ወይም ለመፍረድ መቸኮል
ለመዳኘት አለመቸኮል ለጤናማ ግንኙነት መሠረት ነው። ጥርጣሬና ለሌላው አለመቆርቆር ተደማምረው ውዝግብ ከማቅለል ይልቅ ፍርደ ገምድልነትን ያመጣሉ። አንድ ሰው እኛ የማይገባንን ነገር ካደረገ ቆይ እስቲ እኛ የማናውቀውና እሱ የሚያውቀው ነገር ሊኖር ይችላል ብለን እራሳችንን አንጠይቅም ወይንም ከፍርድ በፊት ትእግሥት አናደርግም። የነገሮችን የመሆንና ያለመሆን ሁኔታ ሳንዳስስ ለመዳኘት እንቸኩላላን። ይህ ወደተዛባ ፍርድና ግለሰባዊ ቅራኔ ውስጥ ይከተናል።
7. ስም ማጥፋትና አሉባልታ
ቅራኔዎችን ከመፍታት ይልቅ የማይግባቡን ሰዎች ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ እናደርጋለን። እንዲህ አይነቱ ዘመቻ በማኅበርሰባችን ውስጥ እንደሚሰራ እናውቃልን። አምታችና አሻሚ የሆኑ ነገሮችን በስነሥርዓት ሳንዳስስ ስለግለቦች የሚባለውን መጥፎ ነገር ማመን እንመርጣለን። የግለሰቦችን ክብር የሚነካ ነገር በማድረግ ግለሰቦችን ከጨወታው ውጭ እንዲሆኑ እናደርጋለን። ቀደም ብሎ እንዲህ አይነት ግንዛቤ ያለው ጭንቅላት ጥርጣሬውን የስም ማጥፋቱ ተግባር ግልፅ ያደርግለታል። እንዲህ አይነቱ አሉባልታ ብዙዎቻችን እንደምናውቀው ወደግለሰቦች ሽኩቻ፣ የቡድኖች ሽባነትና የድርጅት ውድቀት ያመራል።
8. ግልፅ አለመሆን
ግልፅነት ጤናማ ግንኙነት እንዲካሄድ ይረዳል። እኛ አስተሳሰባችንን ግልፅ ካለማድረጋችን ባሻገር የሌላውም አስተሳሰብ ግልፅ ይሆናል ብለን አንጠብቅም። ይህም በግልፅ ከተናገርኩ ምንነቴ ይታወቃል፣ እዳኛለሁ የሚለውን ፍራቻ ያመጣል። በዚህ ምክንያት ነገሮችን አድበስብሰንና በግድየለሽነት የግንኙነት ክፍተት ፈጥረን የድርጅት ውድቀትን እናመጣለን ምክንያቱም ሌሎች የተደበቀ ነገር አለ ብለው ስለሚገምቱ።
9. ቂም መያዝና መቀየም
ቂመኛነት ከባህላችን የመነጨ ስለሆነ ቂም እንይዝና ይቅር ማለትን እንደድክመት እናየዋለን ምክንያቱም ሁሉም እንደአደገኛ ስው ስለሚታይ ነው። በቡድን ስራዎች ውስጥ ሁሌም አለመግባባት ሊኖር ስለሚችል ቂም የምንይዝ ከሆነ ምንም አይነት ውጤታማ ሥራ መሥራት አይቻልም።
10 ምቀኝነት
በብዙ መንገድ ሰዎች ከኛ ተሽለው ሲገኙ እንደነሱ ተሽሎ ለመገኘት ከመጣር ይልቅ እነሱ እንደኛ እንዲሆኑ ወደታች እንጎትታቸዋለን። ይህ የሚሆነው፣ ሲደመር ዜሮ እንደሚሆን የሂሳብ ስሌት እንዱ ሀብታም የሚሆነው ሌላው ደሀ ስለሆነ፣ አንዱ ደስተኛ የሆነው ሌለውን ስላሳዘነ ነው ከሚል ግንዛቤ ሊሆን ይችላል። ይህ ዓለም የተወሰነ ሀብት፣ ደስታና የመሳሰሉት ነገር እንዳለው አድርገን እናይና ሁላችንም ድርሻችንን እንጠይቃለን። በመሆኑም ሰዎች የከበሩት የሆነ ወንጀል ሠርተው ሲሆን ያጡት ደግሞ ተረግመው ነው ብለን እናስባለን።
11. ግትርነት
መቻቻልን የምናየው እንደድክመት ነው። የመቻቻልና የመደራደር ፅንሰ ሃሳብ ለወደፊቱ ውጤታማ ጥረቶች የመሠረት ድንጋይ መሆኑን አንረዳም። እንዲያውም መቻቻልን የምናየው እንደተሸናፊነት ነው።
12. አጉል ይሉኝታ
ይህ ሌላውን ሰው ላለማስቀየም የሚወሰድ ባህለዊ እርምጃ ነው። የግለሰቦችን ወይንም የቡድኖችን ሕልውና ላለመንካት ሲባል ከእውነት የራቀ ሃሳብ ወይንም ድርጊትን ሳናስተካክል ወይንም ሳናርም ስለምናልፍ ሁሉም እርስ በርሱ እንዳይተማመን ይሆናል። ለእውነት መቆም የተፈጠሩትን ብቻ ሳይሆን ሊፈጠሩ የሚችሉ ችግሮችን ሁሉ ሊያቃልል ይችላል።
13. አስመሳይነት
ራስን አለመሆንና እንደሳንቲም ሁለት ገፀታ ይዞ መጓዝ በቡድን አባሎችና ደርጅቶች ውስጥ ከፍተኛ አደጋ ያመጣል። የማናውቀውን እናውቃለን፣ የሌለንን አለን ካልን ሥራችን ልብወለድ እንጂ ተጨባጭ ነገሮችን ሊያንፀባርቅ የሚችል አይ ሆንም። በመሆኑም እንዲህ አይነቱ ጠባይ መጋለጥና መቆም ይኖርበታል።
በመጨረሻም እነዚህ ከላይ የተገለፁት ፀባዮች በኛ በኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን በሌላው የሰው ዘር ውስጥ በመጠኑ የሚገኙ የስነ ልቦና ባህርያት ናቸው። ነገር ግን እነዚህ ፀባዮች አሁን እኛ ካለንበት ድህነትና የማህበራዊ ቀውስ ውስጥ ለመውጣት በምናደርገው ትግል ላይ ያላቸው ጎጂ ሚና ታውቆ አስፈላጊውን እርማት ማድረግ ይኖርብናል። የተሻለ ሥርአት ለማምጣት የአስተሳሰብ ለውጥ ማድረግ እንደሚያስፈለግ ማወቅ አለብን።
የኢትዮጵያ ብሄርተኞች በተለይም ግንቦት ሰባት፤ ሃላፊነታችን ግዙፍ ነው። አሁንም አንዳናጠፋ (http://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/07/blog-post_31.html)። ከበፊቱ እንማር።
(አማርኛው ከታች ይቀጥላል)
---------------------------------------------
Time to Declare War on Dysfunctional Behaviours
The recent controversy surrounding Kinijit supporters in the diaspora—Kinijit USA (KUSA) and Kinijit International Leadership (KIL)—is the latest in a history of feuding and infighting among Ethiopian political interest groups and parties. Indeed, over the past few decades, we have seen countless political organizations created, only to be shortly disbanded, abandoned, or rendered ineffective, often because of intra-group conflict—conflict among the membership—and an inability to resolve conflict.
I believe that these conflicts are a fundamental reason for the absence of democracy in Ethiopia today. Indeed, it is these conflicts, magnified to a national level, that have resulted in dictatorship after dictatorship in Ethiopia. Endless feuding and infighting from the grassroots level on upwards have made it difficult for Ethiopians to attain the organic solidarity necessary to build and sustain the institutions necessary for democracy. I think it is imperative that pro-democracy activists make awareness of intra-group conflict a top priority in the struggle for democracy. But before I make my case, I would like to describe the nature of the problem in greater detail.
Here are a few interesting points. First, the intra-group conflicts we see in Ethiopian collectives are seldom caused by differences in ideology, organizational structure, or other substantive reasons. Nor are they confined to organizations whose members come from a wide variety of backgrounds and perspectives. Indeed, the most virulent conflicts occur in apparently homogenous groups whose memberships have not only similar ideologies, but similar frames of reference, perspectives, and interests. The current KUSA/KIL conflict, for the most part, is an example of this.
Another interesting point is that such conflicts occur just as much in the Ethiopian diaspora as they do in Ethiopia. This is interesting because, in the diaspora, factors such as poverty, political oppression, lack of education, etc., do not exist.
Finally, intra-group conflicts are not restricted to organizations of a political nature. They are found in all types of Ethiopian collectives. We can observe chronic feuding and infighting in families, extended families, non-political civic organizations such as professional associations, churches, local community organizations, charity organizations, and others.
So, why is there so much intra-group conflict, characterized by personal feuds and infighting, in Ethiopian society? And when there is conflict, why is conflict resolution so difficult? One explanation is that we have been brought up in an environment where certain dysfunctional behaviours that hamper effective communication and cause conflict are the norm. Below is a list of some of these behaviours that I have observed. I ask readers to reflect on whether you have seen them in yourself; in others; in meetings and other group settings.
- Personalization of issues: This is when we are unable to conceptually distinguish between people and their ideas or thoughts. For example, if someone objects to a suggestion I make, I see the objection as personal attack, not as a simple difference of opinion. In response to the perceived personal attack, I respond with a personal attack, instead of discussing the issues. Hence, the initial disagreement over ideas turns into a personal struggle, and because it is a personal struggle where pride and survival are at stake, we end up unable to constructively ‘agree to disagree’. Groups whose members find it difficult to ‘agree to disagree’ become paralyzed by feuding and infighting and eventually collapse.
- Parochialism (weganawinet): We tend to irrationally favour those from our own kin or wegen—family, village, team, ethnic group—no matter what the cost. For example, if a person from my wegen has a conflict with a stranger (be’ad), a person outside my wegen, I automatically favour my colleague, no matter what the substance of the disagreement. Furthermore, I extend the conflict to a dislike of the stranger and his entire wegen—his family, friends, place of employment, ethnic group, etc. This is the root of blood feuds (dem). Parochialism within organizations leads to ineffectiveness, as decisions are made based on who supports the decisions, rather than on their merit. It also leads to organizations being split into smaller and smaller factions, and eventually collapsing. For example, an organization may split into two main factions. Factions will develop within those factions, and further splitting will occur, until the organization fails.
- Chronic suspicion and mistrust (teretaray): We view each other first and foremost as potential threats. With such a heightened level of threat-awareness, any idea or thought, no matter how innocuous, is quickly considered to have negative ulterior motives behind it. Even the most innocent comments by the closest of friends can be misinterpreted as sinister, resulting in the breakup of fruitful relationships. This behaviour is a fundamental cause of conflict in a group setting. By definition, no group can be effective without trust.
- Paranoia: As we view everyone as a threat, we tend to disproportionately develop a paranoid outlook in our interaction with others, with the ‘threat’ foremost in our minds in all our interactions. This paranoia, in a group setting, results in organizational paralysis, with everyone looking over their shoulder and hesitant, instead of working towards the common goal.
- Lack of empathy and empathetic understanding: Empathy, the ability to identify with or understand others’ situation, feelings, and actions, is critical for effective communication and teamwork. However, in Ethiopian society, we are not sensitized to the importance of empathy. We do not ask questions such as ‘what in his background might have caused him to react this way’, or ‘what would I have done in his shoes’. This leads us to make erroneous judgements based on incomplete understandings, which leads to misunderstanding and conflict within groups.
- Lack of suspending judgement or giving others the benefit of the doubt: Suspending judgement is fundamental to effective communication. Unfortunately, the combination of chronic suspicion and lack of empathetic understanding lead to the absence of awareness about the concept of suspending judgement and giving others the benefit of the doubt. If someone does something we do not understand, we do not ask, ‘Perhaps there is something he knows that I don’t,’ or ‘Let me wait and see before making a judgement.’ We judge hastily, without taking time to examine all possibilities. This results in erroneous judgements and personal conflicts.
- Character assassination (sem matfat and alubalta): Rather than addressing conflict directly, we chronically spread rumours and innuendo about those with whom we disagree. We engage in character assassination because we know that it is an effective weapon in our society. Since we do not give each other the benefit of the doubt, we tend to believe bad things about others! A strategy of muddying someone’s reputation will render them useless, as people will simply have had their existing suspicions confirmed. Obviously, character assassination quickly leads to infighting and paralysis in groups, a scenario with which most of us are familiar.
- Lack of openness: Openness facilitates effective communication. As Ethiopians, we are not open and forthcoming about our thoughts and expect the same guarded approach from others. This is related to our lack of empathy, which makes us afraid of being judged hastily and incorrectly if we speak openly. This fear leads us to be initially vague, unclear, and non-committal, which inevitably leads to communication gaps and communication breakdown, as others persistently try to interpret the hidden meaning of what we say, and often end up interpreting negatively and incorrectly. Lack of openness leads to misunderstanding and conflict.
- Holding grudges (qim and mequeyem): We tend to chronically hold on to personal grudges. Understanding or forgiveness of perceived affronts is seen as weakness, as it is assumed that everyone is and remains to be a threat. In a group setting, there are bound to be conflicts, and if people hold on to grudges, there can be no effective teamwork.
- Envy (mequegnenet): We hate it when others are better off than us in any context, but instead of struggling to improve our own lot, we work to reduce others’! This comes from our ingrained perception that everything in life is a zero-sum game. If someone is rich, it is because another is poor. If someone is happy, it is because another is sad. It is as if the world has been alloted a fixed amount of wealth, happiness, etc., and it has been ordained that everyone should have more or less the same amount. Failing this, the ones with more must have committed some kind of crime to improve their lot and the ones who have less must be cursed.
- Stubbornness and lack of compromise (getterenet): Because of our zero-sum view of the world, compromise is seen as a weakness. We do not understand the concept of compromise as a building block for future win-win endeavours. Instead, compromise is seen as a loss forever.
On the other hand, most of us in the diaspora have been exposed to non-Ethiopian collectives where, generally speaking, such conflicts occur far less often. We have also observed that these collectives are, as a result, far more effective and efficient than Ethiopian collectives.
In order to bring Ethiopian collectives, including Ethiopian pro-democracy and human rights organizations such as KUSA and KIL, to this level, it is crucial that we find a way to raise awareness that intra-group conflict is a fundamental barrier to democracy, to put an end to our dysfunctional group behaviours, and to promote positive, constructive behaviours that reduce conflict, increase our capacity for conflict resolution, and increase collective consciousness and organic solidarity.
To this end, as a first step, I suggest that all organizations draft a code of conduct document. The aim of this document should be primarily to raise awareness about dysfunctional behaviours, the problem of intra-group conflict, and the importance of effective communication. In addition, the code of conduct should provide guidelines of behaviour and conduct, along with explanations for the guidelines.
My second suggestion is that there should be a collective attempt to stigmatize dysfunctional behaviours in our everyday lives. For example, we must make it telek newur to attack anyone personally instead of addressing issues. We must not only refuse to listen to character assassination, but openly chastise and correct those who do it. In a charitable and constructive manner, of course—we have to keep in mind that most of us engage in such behaviour almost unknowingly, because of the culture we have grown up in. Unless sensitized to the ramifications of such speech and actions, we cannot become fully aware of the consequences.
I believe that these two actions alone will result in a significant reduction in the chronic feuding and infighting in our collectives and organizations. The resulting increase in organic solidarity and collective consciousness will, in due course, crowd out dictatorship at all levels of our society, including the political. The democratic culture at the grassroots will end up being reflected at the national level.
Indeed, imagine diaspora pro-democracy groups devoid of feuding and infighting. They would make great strides in improving the prospects for democracy in Ethiopia. Imagine that behaviours such as suspicion and paranoia were no longer the norm inEthiopia. Dictatorship, which thrives on suspicion and paranoia, would disappear shortly.
Doing away with dysfunctional behaviours and intra-group conflict is the only way to achieve democracy. To those who believe in democracy for Ethiopia, I say, we need an all-out campaign: Let us declare war on dysfunctional behaviours!
Dessalegn Asfaw
--------------------------------------------
ጎጂ ፀባዮች ላይ ዘመቻ ማካሔጅያ ጊዜ አሁን ነው!
ባሳለፍናቸው ብዙ አመታት ውስጥ ብዙ ድርጅቶች ተመስርተው አይተናል። ይሁን እንጂ የእነዚህ ድርጅቶች አባሎች በውስጣቸው የሚፈጠረውን ቅራኔ መፍታት ባለመቻላቸው ድርጅቶቹ እንደሚገባቸው ያህል አይሰሩም።
እኔ እንደተመለከትኩት እነኝህ ቅራኔዎች በኢትዮጵያ ውስጥና በውጭም በምንኖር በተለያዩ ኢትዮጵያውያን ስብስቦች ውስጥ አሉ። ስብስቦች ስል የፖለቲካ ድርጅቶችና ሌሎችም ታላላቅ ስብስብ ብቻ ሳይሆን፤ የቤተሰብ፣ የዘመድ፣ የጓደኝነት፣ የሞያ ማኅበራት፣ የሲቭል ተቋማት፣ የቤተክርስትያንና ሌሎች የሃይማኖታዊ ስብስቦች፣ የኮምዩኒቲ ድርጅትና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ይጨምራል። ከላይ የጠቀስኳቸው ሁሉ ሥር የሰደዱ ውስጠ-ቡድን ቅራኔዎችና ሽኩቻዎች ይገኝባቸዋል።
እነዚህ ውስጠ ቡድን ቅራኔዎች የሚፈጠሩት እምብዛም በርእዮተ ዓለም፣ በድርጅት አወቃቀርና በአንኳር ምክንያቶች አይደለም። እነዚህ ቅራኔዎች የተለያዩ አመለካከትና አነሳስ ያላቸው አባሎች በመሠረቱት ድርጅት ውስጥ ብቻ የተወሰነም አይደለም። እንዲያውም ቅራኔዎች በይብስ የሚታዩት በርእዮተ ዓለም፣ በአመለካከት፣ በግንዛቤና በፍላጎት በጣም የሚመሳሰሉ ሰዎች ባሉባቸው ድርጅቶች ውስጥ ነው።
እነዚህ ቅራኔዎች በኢትዮጵያ ውስጥ የሚንፀባረቁትን ያህል በውጭ አገር ባሉ ኢትዮጵያውያን ውስጥም ይንፀባረቃሉ። ይህ አስገራሚ ነው፡ ምክንያቱም በውጭ አገር ድህነት፣ የፖለቲካ ችግር፣ የአስተዳደር ጉድለት ወይም የትምህርት እጥረት ሳይኖር ቅራኔዎች ግን እንደ አገር ቤት መኖራቸው ነው።
ታዲያ ለምንድነው በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር በኢትዮጵያውያን ማህበረ ሰብ፣ በግላዊ አመለካከት ውስጠ ቡድን ቅራኔ የሚኖረው? እናም ውስጠ ቡድን ቅራኔ ሲኖር ቅራኔውን ማስወገድ ለምንድነው አስቸጋሪ የሚሆነው? ለዚህ አንደኛው መልስ እኛ በነዚህ ቅራኔዎች ውስጥ የምንኖር ሰዎች በመሆናችን እነዚህ ግንኙነትን ደካማ የሚያደርጉ ሽኩቻዎችና ጎጂ ፀባዮች የህልውናችን አካል ስለሆኑ ይሆናል። ማለትም ባህላችን የነዚህ ቅራኔዎች ምንች ስለሆነ ነው።
ከዚህ ቀጥሎ እኔ የተገነዘብኳቸው አንዳንድ ጠባዮች ተዘርዝረዋል። አንባብያንን የምጠይቀው እነዚህን ጠባዮች እናንተም በራሳችሁ፣ በሌሎች ሰዎች፣ በስብስቦችና በመሳሰሉ ስብሰባዎች ተገንዝባችሁ እንደሆን ነው።
1. ነገርንና ግለሰብን ማቆራኘት
ይህ ግለሰብንና የግለሰብን ሃሳብ ለይቶ አለማየት ነው። ለምሳሌ አንድ ግለሰብ የተቃውሞ ሃሳብ ከሰጠ የሃሳብ ልዩነት መሆኑ ቀርቶ ግለሰቡን ለማጥቃት ይሞከራል። ተቃውሞ የተነሳበትም ግለሰብ በአንፃሩ አፀፋዊ ጥቃት ለማድረግ ይፈልጋል። በመጨረሻም የሃሳብ አለመግባባት ወደግለሰብ ጥል ይሸጋገራል።ይህም ግለሰቦች ክብርና ህልውናቸው የተጠቃ ስለሚመሰላቸው ነው። ላለመስማማት መስማማት የማይችሉ ሰዎች በግለ ሰባዊ ፀብና ሽኩቻ ይሽመደመዱና ቡድኖች ይፈርሳሉ።
2. ወገናዊነት
የፈለገው ቢሆን ለምናውቀው ወገን፣ ቤተሰብ፣ መንደር፣ ቡድንና ዘር መወገን እንፈልጋለን። ለምሳሌ ወገናችን የሆነ ሰው ከሌላ ወገን ግለሰብ ጋር ቢጋጭ የነገሩን ሁኔታ እንኳን ሳናውቅ ወገንተኛነታችንን እናሳያለን። በዚህም ቅራኔ ምክንያት ጥላቻውን አስፍተን የተቃዋሚውን ወገን፣ ቤተሰብ፣ ጓደኞች፣ የሥራ ቦታ፣ ጎሳ እናወግዛለን። ይህ ለደም መፋሰስ ምንጭ ሊሆን ይችላል። ወገናዊነት ቡድን ያፈርሳል ምክንያቱም ውሳኔዎች በወገናዊነት እንጂ በትክክለኛነታቸው ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ወገናዊነት ድርጅቶችን ከፋፍሎ ድርጅቶቹን ያፈርሳቸዋል። ለምሳሌ አንድ ድርጅት ሁለት ቦታ ይከፈልና ሁለቱ ደግሞ ብዙ ቦታ እየተከፈሉ በመጨረሻም ባጠቃላይ ደርጅቱ ይፈርሳል።
3. ጥርጣሬ
በመጀመሪያ ደረጃ እርስ በእርሳችን የምንተያየው በጥርጣሬ መንፈስ ነው። በዚህም ምክንያት ጉዳት የሌላቸው ሃሳቦች እንኳን ከጀርባቸው ሌላ ነገር አላቸው ተብለው ይፈራሉ። ፍፁም የዋህ የሆነ የጓደኛ አመለካከት እንኳን በጥርጣሬ እንደ እርኩስ ሃሳብ ተተርጉሞ የዳበረ ግንኙነት ይፈርሳል። ይህ አይነት ጠባይ የደርጅቶች ውስጠ ቅራኔ መሠረታዊ ምክንያት ነው። ለእውነት ከሆነ መተማመን ከሌለ ምንም ዓይነት ድርጅት ውጤታማ ሊሆን አይችልም።
4. ፍርሀት
ሁሉንም ሰው እንደ አደገኛ ሰው ስለምናይ በአስተሳሰባችንና በአመለካከታችን ውስጥ ፍርሀት ይዳብራል። እንዲህ አይነት ፍርሀት ድርጅቶችን ሽባ ያደርጋቸዋል። ይህም የሚሆነው ሁሉም በፍርሀት እያመነታ ጉዳይን ከግብ ለማድረስ ወደፊት መሄድ ስለማይቻል ነው።
5. ተቆርቋሪ አለመሆን
የሌሎችን ስሜት፣ ተግባርና ሁኔታ ራሳችንን በሌላው ቦትና ሁኔታ አድርገን አለማየት ለሌላው አለመቆርቆርን ያመጣል። ተቆርቋሪ መሆን ለጤናማ ግንኙነት አስፈላጊ ነው። አንድ ሰው አንድ ነገር እንዴት ሊሰራ እንደቻለ ወይንም ደግሞ እኛ በሱ ቦታ ብንሆን ኖሮ ምን ማድረግ እነደምንችል እራሳችንን አንጠይቅም። ይህ ወደተዛባ ፍርድና ጎዶሎ ግንዛቤ ያመራና በቡድኖች ውስጥ አለመግባባትና ቅራኔን ይወልዳል።
6. ለመዳኘት ወይም ለመፍረድ መቸኮል
ለመዳኘት አለመቸኮል ለጤናማ ግንኙነት መሠረት ነው። ጥርጣሬና ለሌላው አለመቆርቆር ተደማምረው ውዝግብ ከማቅለል ይልቅ ፍርደ ገምድልነትን ያመጣሉ። አንድ ሰው እኛ የማይገባንን ነገር ካደረገ ቆይ እስቲ እኛ የማናውቀውና እሱ የሚያውቀው ነገር ሊኖር ይችላል ብለን እራሳችንን አንጠይቅም ወይንም ከፍርድ በፊት ትእግሥት አናደርግም። የነገሮችን የመሆንና ያለመሆን ሁኔታ ሳንዳስስ ለመዳኘት እንቸኩላላን። ይህ ወደተዛባ ፍርድና ግለሰባዊ ቅራኔ ውስጥ ይከተናል።
7. ስም ማጥፋትና አሉባልታ
ቅራኔዎችን ከመፍታት ይልቅ የማይግባቡን ሰዎች ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ እናደርጋለን። እንዲህ አይነቱ ዘመቻ በማኅበርሰባችን ውስጥ እንደሚሰራ እናውቃልን። አምታችና አሻሚ የሆኑ ነገሮችን በስነሥርዓት ሳንዳስስ ስለግለቦች የሚባለውን መጥፎ ነገር ማመን እንመርጣለን። የግለሰቦችን ክብር የሚነካ ነገር በማድረግ ግለሰቦችን ከጨወታው ውጭ እንዲሆኑ እናደርጋለን። ቀደም ብሎ እንዲህ አይነት ግንዛቤ ያለው ጭንቅላት ጥርጣሬውን የስም ማጥፋቱ ተግባር ግልፅ ያደርግለታል። እንዲህ አይነቱ አሉባልታ ብዙዎቻችን እንደምናውቀው ወደግለሰቦች ሽኩቻ፣ የቡድኖች ሽባነትና የድርጅት ውድቀት ያመራል።
8. ግልፅ አለመሆን
ግልፅነት ጤናማ ግንኙነት እንዲካሄድ ይረዳል። እኛ አስተሳሰባችንን ግልፅ ካለማድረጋችን ባሻገር የሌላውም አስተሳሰብ ግልፅ ይሆናል ብለን አንጠብቅም። ይህም በግልፅ ከተናገርኩ ምንነቴ ይታወቃል፣ እዳኛለሁ የሚለውን ፍራቻ ያመጣል። በዚህ ምክንያት ነገሮችን አድበስብሰንና በግድየለሽነት የግንኙነት ክፍተት ፈጥረን የድርጅት ውድቀትን እናመጣለን ምክንያቱም ሌሎች የተደበቀ ነገር አለ ብለው ስለሚገምቱ።
9. ቂም መያዝና መቀየም
ቂመኛነት ከባህላችን የመነጨ ስለሆነ ቂም እንይዝና ይቅር ማለትን እንደድክመት እናየዋለን ምክንያቱም ሁሉም እንደአደገኛ ስው ስለሚታይ ነው። በቡድን ስራዎች ውስጥ ሁሌም አለመግባባት ሊኖር ስለሚችል ቂም የምንይዝ ከሆነ ምንም አይነት ውጤታማ ሥራ መሥራት አይቻልም።
10 ምቀኝነት
በብዙ መንገድ ሰዎች ከኛ ተሽለው ሲገኙ እንደነሱ ተሽሎ ለመገኘት ከመጣር ይልቅ እነሱ እንደኛ እንዲሆኑ ወደታች እንጎትታቸዋለን። ይህ የሚሆነው፣ ሲደመር ዜሮ እንደሚሆን የሂሳብ ስሌት እንዱ ሀብታም የሚሆነው ሌላው ደሀ ስለሆነ፣ አንዱ ደስተኛ የሆነው ሌለውን ስላሳዘነ ነው ከሚል ግንዛቤ ሊሆን ይችላል። ይህ ዓለም የተወሰነ ሀብት፣ ደስታና የመሳሰሉት ነገር እንዳለው አድርገን እናይና ሁላችንም ድርሻችንን እንጠይቃለን። በመሆኑም ሰዎች የከበሩት የሆነ ወንጀል ሠርተው ሲሆን ያጡት ደግሞ ተረግመው ነው ብለን እናስባለን።
11. ግትርነት
መቻቻልን የምናየው እንደድክመት ነው። የመቻቻልና የመደራደር ፅንሰ ሃሳብ ለወደፊቱ ውጤታማ ጥረቶች የመሠረት ድንጋይ መሆኑን አንረዳም። እንዲያውም መቻቻልን የምናየው እንደተሸናፊነት ነው።
12. አጉል ይሉኝታ
ይህ ሌላውን ሰው ላለማስቀየም የሚወሰድ ባህለዊ እርምጃ ነው። የግለሰቦችን ወይንም የቡድኖችን ሕልውና ላለመንካት ሲባል ከእውነት የራቀ ሃሳብ ወይንም ድርጊትን ሳናስተካክል ወይንም ሳናርም ስለምናልፍ ሁሉም እርስ በርሱ እንዳይተማመን ይሆናል። ለእውነት መቆም የተፈጠሩትን ብቻ ሳይሆን ሊፈጠሩ የሚችሉ ችግሮችን ሁሉ ሊያቃልል ይችላል።
13. አስመሳይነት
ራስን አለመሆንና እንደሳንቲም ሁለት ገፀታ ይዞ መጓዝ በቡድን አባሎችና ደርጅቶች ውስጥ ከፍተኛ አደጋ ያመጣል። የማናውቀውን እናውቃለን፣ የሌለንን አለን ካልን ሥራችን ልብወለድ እንጂ ተጨባጭ ነገሮችን ሊያንፀባርቅ የሚችል አይ ሆንም። በመሆኑም እንዲህ አይነቱ ጠባይ መጋለጥና መቆም ይኖርበታል።
በመጨረሻም እነዚህ ከላይ የተገለፁት ፀባዮች በኛ በኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን በሌላው የሰው ዘር ውስጥ በመጠኑ የሚገኙ የስነ ልቦና ባህርያት ናቸው። ነገር ግን እነዚህ ፀባዮች አሁን እኛ ካለንበት ድህነትና የማህበራዊ ቀውስ ውስጥ ለመውጣት በምናደርገው ትግል ላይ ያላቸው ጎጂ ሚና ታውቆ አስፈላጊውን እርማት ማድረግ ይኖርብናል። የተሻለ ሥርአት ለማምጣት የአስተሳሰብ ለውጥ ማድረግ እንደሚያስፈለግ ማወቅ አለብን።
Monday, 17 September 2018
ችግሩም የኛ ነው መፍትሄውም የኛ
በምን «ሞራል» ነው ቅንጅት ያፈራረስነው አሁን ሀገራችን የደረሰበትን ሰቆቃ በኦሮሞ ብሄርተኞች፤ ህወሓት፤ ወዘተ የምናሳብበው? መብም «ሞራል» ነው ኢዲኡን ያፈረስነው ችግሮቻችንን በነዚህ የምናሳብበው? በምን ሞራል ነው ላለፉት 27 ዓመታት ይህ ማለት የሚቻል ድርጅት ማቋቋም ያልቻልነው የአንድ አናሳ አምባገነናዊ መንግስት ማውረድ ያልቻልነው ችግራችንን በሌሎች የምናሳብበው? እስከ ዛሬ እርስ በርስ እየተጣላን፤ እከሌ አላከበረኝም፤ እከለ ሰላም አላለኝም፤ እከሌ የሌላ ቡድን ነው ወዘተ እያልን ለጥፋታችን ሃላፊነት ከመውሰድ «ኦኤምኤን» እንደዚህ አደረገን ጃዋር እንደዚህ አደረገን ስብሃት ደጋ እንደዚህ አደረገን የምንለው? ጥፋቱ የኛ ነው መፍትሄውም ከኛ ብቻ ነው መምጣት የሚችለው። የዘራነውን እያጭድን ነው። የክፍፍላችን ውጤት ይህ ነው።
ካሁን ወድያ እራሱን «ኢትዮጵያዊ ነኝ» በ«ኢትዮጵያዊነት አምናለው» የሚል ሰው ችግራችን ሌሎች ላይ ከለጠፈ ኢትዮጵያዊ አይደለም። ለራሱ ችግር ሃላፊነት መውሰድ የማይፈልግ ገጓደኞቹ ጋር በሰላም ተባብሮ ተማምኖ አብሮ ከመስራት በጠላቶቹ መገዛት የሚመርጥ ነው!
ይቅርታ ካሁን ወድያ መወሰን አለብን። የሰፈር ህፃናት ነን «እሱ ነው፤ እሱ ነው» ብለን የምናሳብብ ወይን አዋቂዎች ነን ችግራችንን አይተን ሃላፊነት ወስደን የምናስተካክል። ሃላፊነት ወስደን። ሃላፊነት ወስደንጅን!!
ጃዋር አያረገውም። እነ ስብሃት ነጋ አያረጉትም። እነሱ ላይ መቾህ እና መለመን የህፃን በሃሪ ነው ፋይዳ የለውም። ይህ ግልጽ ነው እንዴት አይገባንም። ምናልባት በህፍረት አንገታችን ድረስ ተሞልተን ከህፍረታችን መሸሽ ወድደን ይሆን? እስከ ዛሬ ምንም ስላላደረግን አፍረን እውነታን እየሸሸን ይሆን? አላውቅም? አይገባኝም።
እንዴ፤ ጣልያን ሲወርረን የኛ ህዝብ እና መሪ ጣልያንን አትወሩን ብለው ሲለምኑ አልሰማንም! ተደራጅተው ተዋጉ። አላለቀሱም። ጣልያኖችን አለመኑም። እርስ በርስ ተባብረው አብረው የሚችሉትን ሰሩ።
አሁን ግን ላለፉት 50 ዓመት እርስ በርስ መቃረን፤ መተቸት፤ እንደ ተራ ሰፈር ወረኞች «ጸጉር መጎተት» ነው ስራችን። መከፋፈልን «ስፖርት» አድርገነዋል። እንጂ በምን ሂሳብ ነው 8% እወክላለሁ የሚል ህወሓት ሀገራችንን ለ27 ዓመት የገዛው?!
አሁንም ይህን ነው በሽታችን። ይህን ከመስተካከል በቀር ምንም ምንም አማራጭ የለም። የራሳችንን ችግር ማየት ማመን ማስተካከል ከባድ እና ቁስል የሚነካ ስራ ነው የሚሆነው ግን ግድ ነው። ማንም የሚንበረከከልን የለም።
ችግሩም የኛ ነው መፍትሄውም የኛ።
Subscribe to:
Posts (Atom)