Tuesday 25 September 2018

Detached commentators masquerading as patriots

የ«ኢትዮጵያዊነት» ልሂቃኑ "pessimism" አሳፋሪ እና ሃላፊነት-ቢስ ነው። መሪ አልባ ብዙሃኑን «ይቻላል»፤ «ኑ እንደራጅ»፤ «ብዙ ነን» ከማለት ሀገራችን ልትፈርስ ነው እያልን ህዝቡ ከሚደራጅ እና ከሚሳተፍ ቁጭ ብሎ ሰላቢ ነኝ ብሎ እንዲያለቅስ እንገፋዋለን።

የጎሳ ጦርነቱ ሲጀምር ህዝቡ በጎሳ መደራጀቱ አይቀርም ግን too late። ከሁሉም ወገን እልቂት ይከተላል። ከዛ ደግሞ ጀግና ልሂቃኖቻችን I told you so እንላለን። Detached commentators masquerading as patriots። ያሳፍራል። ህዝባችን ይቅርታ ያድርግልን።

No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!