Friday 2 November 2018

When Miracles Ceased

ኢትዮጵያዊያን የምዕራብ ዓለም ወይንም የ«ፈረንጅ» ዓለም ከመሰረቱ ምን እንደሆነ ለማወቅ የመምህር ስቲፋኖስ ፍሪማን (Father Stephen Freeman) ጽሁፎችን ማንበብ ነው። ምዕራባዊ በመሆናቸው የምዕራብ ዓለም ስህተትን አበጥረው ያውቁታል። የምስራቅ ኦርቶዶክስ ካህን በመሆናቸው ናቸው እና የጥንታዊ እምነታችንን ይዘው ነው የሚያስተምሩት። አንብቧቸው!

https://blogs.ancientfaith.com/glory2godforallthings/2018/10/13/when-miracles-ceased/

No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!