Thursday 8 November 2018

ለአቶ ፋንታሁን ዋቄ ዝቅ ብዬ እጅ እነሳለሁ!

ይህንን የአቶ ፋንታሁን ዋቄ ንግግርን ጠንቅቃችሁ እንድታዳምጡ እጠይቃችኋለሁ፤

https://www.youtube.com/watch?v=S_OSDSUo_ds

ባህል እና ወግ ለሰው ልጅ መሰረት መሆኑን በአጭር እና ግልጽ መንገድ አስረድተዋል። ባህል እና ወግን አጥብቆ የያዘ መቼም መንገድ እንደማይስት ያስረዳል። ጠንቅቃችሁ አዳምጡት!

በ1960ዎቹ ታዋቂው አሜሪካዊ መምህር ዶናልድ ለቪን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያስተምሩ ነበር። መምህር ዶናልድ ተማሪዎቻቸው እና አዲስ አበባን የሚንሸራሸሩት ልሂቃን ወደ «ፈረንጅ» እና ዘመናዊነት አምልኮ ሲጠመዱ አዩ። የህን በማየት ኢቲዮጵያዊያንን እንዲህ ብለው አስጠነቀቁ፤

"The vitality of a people springs from feeling at home in its culture and from a sense of kinship with its past. The negation of all those sentiments acquired in childhood leaves man adrift, a prey to random images and destructive impulses…"

No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!