Thursday 10 January 2019

አቶ አበረ አዳሙን አዳምጡት!


https://www.youtube.com/watch?v=43jAqrS4F_g

«(አብዛኛው ያየኋቸው የሀገራችን ፖለቲከኞች) የሚናገሯቸው እና የሚያስተላለፉት መልእክቶች ተመሳሳይ ሆነው ከአንድ መጸሃፍ የተቀዱ ሆነው ግን ደግሞ ምን እንደሚአላያቸው በማይገባህ መንገድ እርስ በርሳቸው ሲለያዩ ታያለህ።»

«ከነ አቢይ ቡድን (ቲም ለማ) በቀር የኢትዮጵያን ተጭባጭ ሁኔታ እና ታሪካዊ እሴቶቿን የተረዳ ያለ (ፖለቲከኛ) ያለ አይመስለኝም።»

No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!