Monday 1 October 2018

በሌሎች መፍረድ

ሁል ጊዜ ሌሎች ሰዎችን ጥሩ ካልሆናችሁ ብለን የምንጠብቀው የራሳችንን ድክመት በነሱ ላይ እየጫንን ስለሆነ ነው። እራሳችን ጥሩ መሆን እንፈልጋለን። ግን ባለመቻላችን ምክንያት ሌሎችን ጥሩ ካልሆናችሁ ብለን እንጫናለን። ይህን አስተሳሰብ ተከትለን አብዛኛው ጊዜ እንጨነቃለን፤ በሌሎች እንበሳጫለን እና እንፈርዳለን። ሆኖም ሁሉንም ነገር በፀሎት ማሸነፍ ይቻላል።

ቅዱስ ፖርፎሪዮስ
Elder St Porphyrios, 'Wounded by Love'

No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!