Wednesday 10 July 2019

ኸርማን ኮሆን ስለ አማራ ያሉትን አስመልክቶ...

እንደ ኸርማን ኮሆን አይነቱ በተረታ ላይ ያሉ መካከለኛ ደረጃ ዲፕሌማት ይህን ያህል ትኩረት ማግኘታቸው የኢትዬጵያን የኃይል ድክመት ምን ያህል እንደሆነ ያሳያል።

ለማንኛውም የዛሬው የአምሀራ ብሔርተኝነት (ይልነበረው) የድሮ የአምሀራ የበላይነትን ለመመለስ ሳይሆን አሁን ያለው የብሶት እና የበታችነት መንፍስን ለማባበል ነው አላማው! የበላይነት ሳይሆን የበታችነት መንፈስ ነው መሰረቱ፡፡ ከዚህ ረገድ ከትግራይ እና ኦሮሞ የጎሳ ብሔርተኝነት ምንም አይለይም። ጨራሽ የነዚህ (ያፈደ) ግልባጭ ነው።

No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!