Wednesday 23 May 2018

የቤተ ክርስቲያንናችን ዕርቅ ጉዳይ፤ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ስለ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንናችን የዕርቅ ሂደት ከዚህ ጽፏል።

http://www.danielkibret.com/2018/05/blog-post_18.html

ብዙ የምጨምርበት የለም። የሩኢሲያው ቅዱስ ሴራፊም እንደ መከሩን «የሰላምን መንፈስ ተቀበሉና ዙርያችሁ ያሉ ሺዎች ይድናሉ»። የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ ተቀብልን በኛ እንዲሰራ ከፈቀድን፤ ማለት ከጸለይን፤ ካማተብን፤ ይቅር ካልን፤ አንደበታችን ጥሩ ከሆነ፤ ኢነዚህን ሁሉ «ትናንሽ ነገሮችን ካደረግን ሌሎችን እንቀይራለን። ስለዚህ የኛ የምዕመናን ድርሻ ከመፍረድ እና ማማት እራሳችንን ቆጥበን እነዚህን ነገሮችን ማድረግ ነው ማበረታታትም ነው። ኢግዚአብሔር ሌላውን ይችላል።

http://asfawdarguemeshal.blogspot.ca/2016/11/2009.html

No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!