Saturday 30 March 2019

ጥልፍልፍ ጥልፍልፍ...

https://asfawdarguemeshal.blogspot.com/2018/09/blog-post_21.html

ብርሃኑ ነጋ፤ እስክንድር ነጋ፤ በለጠ ሞላ (አብን)፤ ኤርሚያስ ለገሰ፤ «የአቢይ ደጋፊዎች» አንድ የሚያደርጋቸው የዜግነት ፖለቲካ መሻታቸው ነው። ይህ ታላቅ አንድነት ነው። ልዩነቶቻቸው ከታክቲክ ብዙ አያልፍም። ግን በዙዎቹ ለጋራ እምነት እና ጥቅማቸው ጠንክረው አብረው ከመስራት ፋንታ እርስ በርስ በትናንሽ ጉዳይ መቃረን እና መጣላት ይመርጣሉ። እንሆ አሁንም ግዙፍ የአንድነት ድርጅት አላቋቋምንም! ይህ ነው የመጠላለፍ ፖለቲካ definition።

ንስሀ ያስፈልገናል። የመጠላለፍ ደዌ እንዳለን አምነን ልናስወግደው ይገባል። የ40 ዓመት የህፃንነት ፖለቲን አቁመን ወደ ጥንት አባቶቻችን ብስልነት እንመለስ።

No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!