Tuesday 12 March 2019

ብራቮ ስዩም ተሾመ፤ ጸንፈኞቹ ተደራጅተው የኢትዮጵያዊነት ጎራው አለመደራጀት ነው ሀገራችንን የሚያጠፋው

ይህን ውይይት በድምብ አዳምጡት። ጸንፈኞቹ ገጀራ ይዘው ህዝቡንም መንግስትንም ሲያስፈራሩ የኢትዮጵያዊነት ጎራው ምንም ፖለቲካ ኃይል ያለው አደረጃጀት የለውም። እነ ዓቢይ ጸንፈኞቹን ትተው ኢትዮጵያዊነትን ቢከተሉ ኦዴፓ ሲዞርባቸው የሚመኩት የኢትዮጵያዊነት ኃይል የለም! ጎበዝ፤ እረ ቶሎ ብለን እንደራጅ።

፩) የ100 ሚሊዮን ብር ቡጀት
፪) አንድ ሚሊዮን አባላት
፫) አንድ ለአምስት አደረጃጀት

ይህን ካደረግን ሰላም ይሰፍናል።

No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!