ስለ ኢትዮጵያ - On Ethiopia
የሰላም ክፍሌ ይትባረክ ብሎግ፤ ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለኝን ትናንሽ ሀሳቦች በትህትና አቀርባለሁ። ለስሕተቶቼም በቅድሚያ ይቅርታ እጠይቃለሁ
Showing posts with label
weakness
.
Show all posts
Showing posts with label
weakness
.
Show all posts
Tuesday, 12 March 2019
ብራቮ ስዩም ተሾመ፤ ጸንፈኞቹ ተደራጅተው የኢትዮጵያዊነት ጎራው አለመደራጀት ነው ሀገራችንን የሚያጠፋው
ይህን ውይይት በድምብ አዳምጡት። ጸንፈኞቹ ገጀራ ይዘው ህዝቡንም መንግስትንም ሲያስፈራሩ የኢትዮጵያዊነት ጎራው ምንም ፖለቲካ ኃይል ያለው አደረጃጀት የለውም። እነ ዓቢይ ጸንፈኞቹን ትተው ኢትዮጵያዊነትን ቢከተሉ ኦዴፓ ሲዞርባቸው የሚመኩት የኢትዮጵያዊነት ኃይል የለም! ጎበዝ፤ እረ ቶሎ ብለን እንደራጅ።
፩) የ100 ሚሊዮን ብር ቡጀት
፪) አንድ ሚሊዮን አባላት
፫) አንድ ለአምስት አደረጃጀት
ይህን ካደረግን ሰላም ይሰፍናል።
Older Posts
Home
Subscribe to:
Posts (Atom)