Friday 16 March 2018

ቤተክርስቲያን የፈውስ ቦታ ናት

«ወደ ቤተክርስቲያን ግባ እና ከኃጢአትህ ታጠብ። ቤተክርስቲያን የፈውስ ቦታ እንጂ የዳኛ ፍርድ ቤት አይደለችም እና። ወደ ቤተክርስቲያን በመግባትህ አትፈር። ኃጢአት ሰርተህ ንሰሐ ባለመግባትህ ግን እፈር።»

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

No comments:

Post a Comment

ለሀሳብዎ አመሰግናለሁ!