የሰላም ክፍሌ ይትባረክ ብሎግ፤ ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለኝን ትናንሽ ሀሳቦች በትህትና አቀርባለሁ። ለስሕተቶቼም በቅድሚያ ይቅርታ እጠይቃለሁ
Showing posts with label political debates. Show all posts
Showing posts with label political debates. Show all posts
Wednesday, 27 March 2019
ብራቮ ኤልቲቪ!
Saturday, 15 September 2018
ህዝብ ፉት የፒለቲካ ውይይቶች ዛሬውኑ ይጀመሩ
ማሳሰብያ፤ ኢቢሲ በአስቸቋይ ተከታታይ የፖለቲካ ውይይቶችን አሁኑኑ ማዘጋጀት መጀመር አለበት።
1. «ፖለቲከኞቻችን» እራሳቸውን ህዝብ ፉት ማጋለጥ አለባችው። ዙርያ ጥምጥም ቀርቶ ማንነታቸውን ማየት አለብን።
2. አቋሞቻቸውንም ከመደበቅ ይልቅ ማስፈትሽ አለባቸው።
3. ፖለቲከኞቻችን ከዝግ በር ኋላ ለማሰብ 27 ዓመት ተሰጥተዋል። ያጡት ይሄን ሳይሆን የህዝቡን ሃሳብ እና ዝንባሌን ማወቅ ስለሆነ አሁኑኑ ህዝብ ፉት ይቅረቡ።
4. መጀመርያ ፕሪግራም እንቅረጽ ማለት ተገቡ አይደለም። ይህ ሂደት ፕሪግራም እንዱቀርጹ ይረዳቸዋል ያስፈልጋቸዋልና።
5. ህዝቡ ውይይትን ይልመድ። እንደ ቅንጅት ጊዜ የአንድ ወር ውይይት ሳይሆን የዓመት ዓመታት ነው የሚያስፈልገን።
6. ፖለቱከኞቻችን በሆዳቸው ውስጥ የደበቁት በተለይ ጸንፈኛ ሃሳቦች ይታዩ። ስለ ምኒልክ ሃኡልት፤ ባንዲራ፤ የጊሳ አስተዳደር፤ ጎሰኝነት፤ ጨቋኝ ተጨቋ፤ እንዴት አብረው እንደሙሰሩ ወይንም እንደሙፋጁ ይጠየቁ። ይጋለጡ ይታወቁ።
7. የሚከሰሱት እራሳቸውን ከማስረዳት እድሉ ይሰጣቸው ሳይሰሹ ይጠቀሙበት።
8. ጎሳዬን ወክዬ እደራደራለሁ የሚለውን እስቱ የመደራደር አቅሙን እንይ። ወይንም የመጋጨት አቅሙን።
9. ፖለቲከኞቻችን በዚህ መልኩ ለረዥም ጊዙእ ሳይፈተሹ ምርጫ ከተጠራ ታላቅ አደጋ ይጠብቀናል።
1. «ፖለቲከኞቻችን» እራሳቸውን ህዝብ ፉት ማጋለጥ አለባችው። ዙርያ ጥምጥም ቀርቶ ማንነታቸውን ማየት አለብን።
2. አቋሞቻቸውንም ከመደበቅ ይልቅ ማስፈትሽ አለባቸው።
3. ፖለቲከኞቻችን ከዝግ በር ኋላ ለማሰብ 27 ዓመት ተሰጥተዋል። ያጡት ይሄን ሳይሆን የህዝቡን ሃሳብ እና ዝንባሌን ማወቅ ስለሆነ አሁኑኑ ህዝብ ፉት ይቅረቡ።
4. መጀመርያ ፕሪግራም እንቅረጽ ማለት ተገቡ አይደለም። ይህ ሂደት ፕሪግራም እንዱቀርጹ ይረዳቸዋል ያስፈልጋቸዋልና።
5. ህዝቡ ውይይትን ይልመድ። እንደ ቅንጅት ጊዜ የአንድ ወር ውይይት ሳይሆን የዓመት ዓመታት ነው የሚያስፈልገን።
6. ፖለቱከኞቻችን በሆዳቸው ውስጥ የደበቁት በተለይ ጸንፈኛ ሃሳቦች ይታዩ። ስለ ምኒልክ ሃኡልት፤ ባንዲራ፤ የጊሳ አስተዳደር፤ ጎሰኝነት፤ ጨቋኝ ተጨቋ፤ እንዴት አብረው እንደሙሰሩ ወይንም እንደሙፋጁ ይጠየቁ። ይጋለጡ ይታወቁ።
7. የሚከሰሱት እራሳቸውን ከማስረዳት እድሉ ይሰጣቸው ሳይሰሹ ይጠቀሙበት።
8. ጎሳዬን ወክዬ እደራደራለሁ የሚለውን እስቱ የመደራደር አቅሙን እንይ። ወይንም የመጋጨት አቅሙን።
9. ፖለቲከኞቻችን በዚህ መልኩ ለረዥም ጊዙእ ሳይፈተሹ ምርጫ ከተጠራ ታላቅ አደጋ ይጠብቀናል።
Subscribe to:
Posts (Atom)