እንኳን ደስ አለን። ብራቮ አዴፓ! ብራቮ ለጋሾች! ትብብርን እና ድርጅትን ማጠንከር እንዲህ ነው።
ለጋሾች ግን በዚህ አታቁሙ። አዴፓ ግዴታውን እንዲወጣ ተከታተሉ። ካልተወጣው ደግመን አንሰጥም ብላችሁ አሳስቡ።
አዴፓ ይህን እንደ ጅምር እንጂ እንደ ግብ አትመለከቱ። ስራችሁን በአግባብ ሰርታችሁ ይበልጥ የሆነን መዋቅር እና አቅም ገንቡ!
ግንቦት 7 እና ሌሎች የኢትዮጵያ ብሄርተኞች እና የአዲስ አበባ መሃበራት፤ ከዚህ ድል ተማሩ። እንደዚህ አይነት አስፈላጊ ስራ መስራት ከባድ አይደለም! ይቻላል! እኛም እንደዚህ አድርግን ግዙፍ የአንድነት ድርጅታችንን እናቋቁም። አሁን ምንም መዘግየት አይቻልም። ለ40 ዓመታት በመዘግየታችን ሀገራችንን እጅግ ጎድተናል። አሁኑኑ በአስቸቋይ የግዙፍ ድርጅት ምስረታ ስራችንን ጀምረን እናጠናቅቅ።
የሰላም ክፍሌ ይትባረክ ብሎግ፤ ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለኝን ትናንሽ ሀሳቦች በትህትና አቀርባለሁ። ለስሕተቶቼም በቅድሚያ ይቅርታ እጠይቃለሁ
Showing posts with label internal refugees. Show all posts
Showing posts with label internal refugees. Show all posts
Tuesday, 19 March 2019
Subscribe to:
Posts (Atom)