https://addisstandard.com/news-ethiopia-overseas-employment-in-new-push-to-send-professionals-graduates-to-gulf-states/?fbclid=IwAR0AFtxLsaFDY9uxzWD8wa6Y7x27mYPh0_PpVOSpBbkOyFvxiEvoQ7e8NsE
መቼስ የዚህ የሰው ኃይል ኤክስፖርት ማድረግ ያለውን የማይጠበቁ ውጤቶችን (unintended consequences) እንደተገነዘቡ ተስፋ አየኝ። የህዝብ ተስፋውን በሀገር ሳይሆን በውጭ ማድረግ በነ ፊሊፒንስ እና ኬራላ ህዝቦች ያደረሰው የስነ ልቦና እና የራስ መተማመን ችግር መገንዘብ ይቻላል። እንደዚህ አይነቱ ነገር ህዝብን ወደ ራስን መጥላት እና የዝቅተኝነት መንፈስ ሊመራ ይችላል። የራሱን ሀገር እንዲንቅ ያደርጋል። መቼስ ይህ አይነት ፖሊሲ ለምን ለፖለቲከኞች እንደሚያስጎመዥ ይታወቃል። ችግርን ያስተነፍሳል። ግን ችግሩ ደግሞ የረዥም ጊዜ ተፀዕኖ ነው ያሚኖረው።
የሰላም ክፍሌ ይትባረክ ብሎግ፤ ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለኝን ትናንሽ ሀሳቦች በትህትና አቀርባለሁ። ለስሕተቶቼም በቅድሚያ ይቅርታ እጠይቃለሁ
Showing posts with label labour export. Show all posts
Showing posts with label labour export. Show all posts
Thursday, 1 November 2018
Subscribe to:
Posts (Atom)